ነጋዴውን በ33 ሺህ ፐርሰንት ጭማሪ እያፈናቀሉ ቄሮን የመትከሉ አጀንዳ እየተተገበረ ይሆን?!? (ያሬድ ጥበቡ)

April 24, 2019 ነጋዴውን በ33 ሺህ ፐርሰንት ጭማሪ እያፈናቀሉ ቄሮን የመትከሉ አጀንዳ እየተተገበረ ይሆን?!? ያሬድ ጥበቡ 33 ሺህ ፐርሰንት የሱቆች ኪራይ የተጨመረባቸው ዝቅተኛ ነጋዴዎች ለጠቅላይ ሚኒስትራቸውና ምክትላቸው ቅሬታቸውን ለማሰማት ተሰልፈዋል። ከዚህ በፊት መንግስት ያስጠናው በካሬ ሜትር 71 ብር ከሃምሳ ብንከፍል ተገቢ ነው ሲሉም የመፍትሄ ሃሳብ ጨምረው አቅርበዋል ። የመንግስት አካል የሆነው የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ይህን የ33 ሺህ ፐርሰንት […]

“የተሰራ አእምሮ የፈረሰ አገር ይገነባል፤ በአንጻሩ ያልተሰራ አእምሮ የተገነባ አገር ያፈርሳል!!!” (ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ)

April 24, 2019 “የተሰራ አእምሮ የፈረሰ አገር ይገነባል፤ በአንጻሩ ያልተሰራ አእምሮ የተገነባ አገር ያፈርሳል!!!” ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ  ረዳት ፕሮፌሰር ምህረቱ ሻንቆ ይባላል። የተወለደው ቄሌም ወለጋ ነው። የአንደኛ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱንም የተከታተለው በእዛው በትውልድ ስፍራው ነው። የመጀመሪያ ዲግሪውን በታሪክ ትምህርት ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ አግኝቷል። ሁለተኛ ዲግሪውን በመንግሥት እና ልማት ጥናት ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ተመርቋል። በሥራ አመራርና […]

ተስፋዬ ገብረ አብ የአኖሌያውያን ሰሮጌት ማዘር! (መስቀሉ አየለ)

April 23, 2019 አሁን ባለው ስልጣኔ የመካንነትን ህመም ለመቀነስ አንዱ አቋራጭ መንገድ ገንዘብ አውጥቶ የሌላዋን ማህጸን ለዘጠኝ ወራት መከራየት ነው። አዲሱ ዲክሽነሪ “ሰሮጌት ማዘር” ይላታል። ዘርህን ተሸክማ ትቆያለች፤ ከዚያም ልጅህን ዱብ ታደርግልህና የነፍስም የስጋም ግንኙነት የሌላትን ነገር ግን በማህጸኗ ዘጠኝ ወር ሙሉ ተሸክማው የቆየችውን እንግዳ ፍጡር መልኩን ምን እንደሚመስል እንኳን ለማየት መብቱም ፍላጎቱም ሳይኖራት ገንዘቧን […]

የመፅሃፍ ዳሰሳ:- ርእስ፡ አባ ጃዊ ጎቤ፤ አባ ድፈን መሳፍንት – በሰሎሞን ዳውድ አራጌ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ፤

April 23, 2019 ርእስ፡ አባ ጃዊ ጎቤ፤ አባ ድፈን መሳፍንት ደራሲ፡ ጌቱ ሙጨየታተመበት ዓመት፡ 2011 የገፅ ብዛት፡ 200 ሰሎሞን ዳውድ አራጌ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ፤ እንግሊዝኛ ቋንቋና ስነፅሁፍ ትም/ት ክፍል መምህር ክፍል አንድ ይህ የመፅሃፍ ዳሰሳ ከደራሲው አቀራረብ   ተለየ ደርዝ በአራት ተከታታይ ክፍል የቀረበ ሲሆን መፅሐፉ ተቀዳሚ ትኩረቱ ባደረገባቸው አበይት ተዋናዮች አባ ጃዊና አባ ድፈን ላይ […]

አፍሪካዊነትን የሚያስጠሉ ሁለት ወይ ሦስት ወቅታዊ ክስተቶች (ነፃነት ዘለቀ)

April 23, 2019 አፍሪካዊነትን የሚያስጠሉ ሁለት ወይ ሦስት ወቅታዊ ክስተቶች ነፃነት ዘለቀ በዜና ስከታተላቸው ለጊዜው “ብው” ያልኩባቸውን መጥቀሴ እንጂ አፍሪካዊ መሆን በተለይ ከቅርብ ዘመናት ወዲህ የሚያኮራ ወይም የሚመኙት ሆኖ አይደለም – ርዕሴን እንደዚያ የሰየምኩት፡፡ አፍሪካ በሚገርም ሁኔታ ዓለምን እያሳቀችና ጥቂት የማይባሉ ዜጎቿን እያሳቀቀች ትገኛለች፡፡ • የኛው ጉድ በየሚዲያው እንደልብስ ተሰጥቶ ፀሐይ እየሞቀው ስለሆነ አሁን እዚህ […]

After years of repression, Ethiopia’s media is free — and fanning the flames of ethnic tension – Washington Post

By Paul Schemm April 21 at 6:00 AM ADDIS ABABA, Ethi­o­pia — From a collection of modest offices in a half-empty high rise, one of Ethiopia’s most prominent journalists publishes his weekly paper with a staff of just four. The country has imprisoned U.S.-educated Eskinder Nega multiple times, most recently for six years. But under Prime Minister […]

ተስፋዬ ገብረአብ “የቡርቃ ዝምታ” ቅድመ ታሪክ ብሎ መንደርደሪያ ያደረገው ሃየሎም አርአያ በመሸታ ቤት አምባጓሮ መገደሉ ያስከተለውን ድንጋጤ በመተረት ነው – (አበበ ገላው)

April 22, 2019 ተስፋዬ ገብረአብ “የቡርቃ ዝምታ” ቅድመ ታሪክ ብሎ መንደርደሪያ ያደረገው ሃየሎም አርአያ በመሸታ ቤት አምባጓሮ መገደሉ ያስከተለውን ድንጋጤ በመተረት ነው። በድንጋጤው ጸሃፊው የተሰማውን ስሜት ሲገልጽ፣ “ጨርሶ ማመን አቃተኝ። ግን ጆሮዬ ይሰማል። አይኔ ያያል። የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ያበደ መሰለኝ፤” ይላል። እርሱ ብቻ ሳይሆን በአዲስ አበባ ዮርዳኖስ ሆቴል አልኮል ሲጎነጭ የነበረው ታዳሚ ሁሉ በሃዘን ጤዛ እንደተመታ ይተርካል። […]

የግል ወይም የቡድን የፖለቲካ ትርፍን እያሰሉ አዋጅ ማወጅ የእውነተኛ ለውጥ ባህሪ አይደለም! (ጠገናው ጎሹ)

April 22, 2019 April 21, 2019 ጠገናው ጎሹ እንደ መግቢያ አስፈላጊነታቸው  ለጊዚያዊ  የፖለቲካ ፍጆታነት ሳየሆን  አገርን እውነተኛ ህዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የተረጋገጠባት  ለማድረግ የሚደረገውን የትግል ሂደት ለማሳካት ሲባል የግድ የሚሉ ሆነው እስከተገኙ ድረስ የአስቸኳይ (የአስገዳጅ) ጊዜን ጨምሮ ልዩ ልዩ አዋጆችን የማወጅና  ሥራ ላይ የመዋል  አስፈላጊነት  አጠያያቂ  አይደለም ። ጥያቄ የሚያስነሳው አዋጆች የሚነሱባቸው መነሻዎች፣ የሚፀደቁባቸው ሁኔታዎችና የሚቀመጡላቸው […]

አዲሳባን እንደ የውክልና ጦር ሜዳ…- በፈቃዱ ሐይሉ

April 22, 2019 ☞ የአዲስ አበባን የውሃ ፍላጎት ይቀርፋል የተባለ ፕሮጀክት በተዋወቀ ማግስት የኦሮሚያ መንግሥት አልተማከረም ነበር ተብሎ ተሰረዘ (ምክንያቱም ጃዋር ተቃውሞል) ☞ የኮንዶሚኒየም ዕጣ ወጥቶ በኅትመት እንዳይሰራጭ የመስተዳድሩ ጋዜጣ (አዲስ ልሳን) ላይ መታተም ከተጀመረ በኋላ እንዲቋረጥ ተደረገ (ምክንያቱም ጃዋር ተቃውሟል) *** ☞ ጃዋር “ኹለት መንግሥት አለ” ብሎ ነበር፤ “ኹለተኛው መንግሥት” የተባለው ሥራ በማጣት ምሬት […]