የኢህአደግ አባል ድርጅቶች የተናጠል መግለጫዎች ጋጋታ ምንድነው?

March 9, 2019 አደፓ ፤ ኦዴፓና ህወሃት ባለፈው 24 ሰአት ውስጥ በየግላቸው አንዳንድ መግለጫዎችን አውጥተዋል። በሲዳማ ጉዳይ ውስጣዊ አንድነቱ እየተናጠ ያለው የደቡብ ክልል ሲቀነስ ከ4ቱ የኢህ አደግ ድርጅቱች 3ቱ በየግላቸው ይፋ ያደረጉት መግለጫ አጠቃላይ አንድምታ ሁሉም በተናጠል ለመፋለም የተዘጋጁበት ጦርነት ያለ መሆኑን የሚያመላክት ነው። ኦዲፓ በአዲስ አበባ ዙሪያ ስለተሰሩ የኮንዶሚኒዬም ቤቶች ጉዳይ ባወጣው መግለጫ […]
የኦቦ ለማ የኋላ ማርሽና የጃዋራዊያን አቧራ (ሳምሶን አስፋው)

March 9, 2019 የኦቦ ለማ የኋላ ማርሽና የጃዋራዊያን አቧራ ሳምሶን አስፋው | ቋጠሮ | “ኢትዮጵያዊነት ሱስ ነው” በሚለው መሪ ቃል ኢትዮጵያን እንደ ሃገር ከውድቀት አፋፍ እንዳዳኑ የተነገረላቸው፤ ገጣሚው የውዳሴ ስንኝ ያሰናኘላቸው ፤ ባለቅኔው ስለጀግንነታቸው የተቃኘላቸው፤ አቀንቃኙ “አንድ ሰው ተገኝ” እያለ ያቀነቀነላቸው፤ ሽማግሌው “አንተን ያየ ቡዳ አይኑ ይፍሰስ!” ብሎ እንቱፍ እንቱፍ ብሎ የመረቃቸው፤ ታሪክ አዋቂው “ኢትዮጵያዊው […]
“አዲስ አበባ የሁላችንም የሆነች የጋራ መዲናችን ናት::ዘረኝነትንና ጨካኝ የዘውገኝነትን አሰላለፍ መታገል የሁላችንም ኃላፊነት ነው።” (አቶ ደመቀ መኮንን)

March 9, 2019 c
አክራሪ የኦሮሞ እስላሞችን ለመምከርና ከረሱት ለማስታወስ ያህል … (ዘመድኩን በቀለ)
March 9, 2019 አክራሪ የኦሮሞ እስላሞችን ለመምከርና ከረሱትን ያህል ነውዘመድኩን በቀለ ★ ምክሩ ኢትዮጵያዊውን ሙስሊም አይመለከትም!! ★ ኢትዮጵያዊውን ኦሮሞም አይመለከትም!! ★ ምክሩ ባለሜንጫዎችንና እጅ ለመጠምዘዝ ሞካሪዎቹን የሚመለከት ነው። ★ ይሄኛውም ጦማር ወንድማዊ ምክሬን ያለስስት፣ ያለ ገደብ የለገስኩበት ነው። በጥሞና ስሙኝ። የታጠቃችሁትን ሱሪ የታጠቀ ከዚህኛው ሰፈርም አለ። ለቀረርቶ፣ ለሽለላ፣ ለፉከራም የተሻለ ፎካሪ በዙሪያችሁ አለ። እናም በረድ ብትሉ መልካም […]
Widespread and possibly risky use of herbal medicines among pregnant women in Ethiopia

March 8, 2019 by University of Oslo A study of Ethiopian women’s use of traditional medicinal plants during pregnancy has come up with several surprises. The most worrisome is that most women don’t tell their doctors about the practice. Before Selamawit Seid Nega at the University of Oslo embarked on her ground-breaking study, the hypothesis […]
Ethiopian Airlines Considering Investment In Air Zimbabwe – One Mile at a Time

March 8, 2019 by Ben (Lucky)6Ethiopian, Other Airlines This will be an interesting one to watch. Ethiopian Airlines is almost unarguably Africa’s most successful airline. They’ve built a global route network and have grown profitably and sustainably. This is in stark contrast to many other major airlines in Africa, which are perpetually on the brink […]
Over 800 Ethiopians Returned to Ethiopia from Sudan

Source – Toggle Search Addis Abeba, March 8 (Prensa Latina) More than 800 citizens returned to Ethiopia on Friday from Sudan, according to a communication from the Ministry of Foreign Affairs released in this capital. According to the text, 838 Ethiopians are already at home after weeks of negotiations. The note adds these people are […]
በአዲስ አበባ ጉዳይ ከመካረርና ከመጋጨት ሁሉም አሸናፊ ሊሆን የሚችልበት መፍትሔ ማግኘት ይሻላል – (ከብርሃኑ ጉተማ ባልቻ)

March 8, 20190 0 Source: http://amharic.borkena.com/2019/03/08/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A3-%E1%8C%89%E1%8B%B3%E1%8B%AD-%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%8A%AB%E1%88%A8%E1%88%AD%E1%8A%93-%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%8C%8B%E1%8C%A8%E1%89%B5/ ከብርሃኑ ጉተማ ባልቻ የካቲት 29 2011 ዓ.ም. የአዲስ አበባ ነገር የሕዝቡን አብሮ የመኖር መንፈስ እየገዘገዘ ያለ ኃይለኛ ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ ይገባል። እሳቱ ውስጥ ለውስጥ እየጋመ ያለና አንድ ቀን ሊፈነዳ እንደሚችል እሳተ ገሞራ አስቦ ሰላማዊ መፍትሔ ለማግኘት መሞከር የግድ ይላል። የአዲስ አበባ ጉዳይ በአዲስ አበባ ብቻ ተወስኖ የሚቀር ሳይሆን አጠቃላይ […]
አዲሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የክልሉን ህዝብ ከሌሎች የሀገሪቱ ህዝቦች ጋር ያለውን አንድነትና መፈቃቀድ እንደሚያጠናክሩ እምነቴ ነው – ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ

March 8, 2019 Source: https://fanabc.com/2019/03/%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B1-%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AB-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8D-%E1%88%AD%E1%8B%95%E1%88%B0-%E1%88%98%E1%88%B5%E1%89%B0%E1%8B%B3%E1%8B%B5%E1%88%AD-%E1%8B%A8%E1%8A%AD// አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2011(ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አዲሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን በአዲስ መንገድ አዲስ አስተሳስብና መንፈስ የአማራ ክልልን ህዝብ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ደረጃ እንደሚያገለግሉ ያለቸውን እምነት ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለቀድሞው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በባህር ዳር ከተማ […]
ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ፀሀፊ በመሆን ተሾሙ

March 8, 2019 Source: https://fanabc.com/2019/03/%E1%8B%B6%E1%8A%AD%E1%89%B0%E1%88%AD-%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%89%85%E1%8A%90%E1%88%85-%E1%8C%88%E1%89%A0%E1%8B%A8%E1%88%81-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%89%A0%E1%88%A9%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8A%95/ አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2011 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ፀሀፊ በመሆን ተሾሙ ። የድርጅቱ ዋና ጸሀፊ አንቶኒዮ ጉቶሬዝ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁን የድርጅቱ ረዳት ዋና ጸሀፊ አድርገው መሾማቸውን በዛሬው እለት የካቲት 29 ቀን 2011 ዓ.ም ይፋ አድርገዋል። ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ ለዚህ ከፍተኛ ሃላፊነት […]
