Ethiopia, Eritrea reopen another border crossing

By Afp Published: 08:27 EST Eritrea’s President Isaias Afwerki (2R), Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed (5R) have been engaged in a process of reconciliation Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed and Eritrean President Isaias Afwerki on Monday reopened a border crossing between their countries as part of an ongoing reconciliation between the former foes. The two […]

The Guardian view on Ethiopia: change is welcome, but must be secured

Editorial Though Abiy Ahmed’s record to date is impressive, the developments he has set in train need a proper political roadmap and institutional backing Mon 7 Jan 2019 18.25 GMT Last modified on Mon 7 Jan 2019 20.12 GMT Ethiopians could be forgiven for their scepticism when their new prime minister, Abiy Ahmed, promised sweeping reforms last […]

ኢትዮጵያን ከኤርትራ የሚያገናኘው የሑመራ-ኦምሓጀር መንገድ መከፈት

ር ኢትዮጵያን ከኤርትራ የሚያገናኘው የሑመራ-ኦምሓጀር መንገድ በይፋ ተከፈተ። ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዝደንት ኢሳይያስ አፈወርቂን ጨምሮ የሁለቱ አገራት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በመርሐ ግብሩ ተገኝተዋል። ኢትዮጵያን ከኤርትራ የሚያገናኘው የሑመራ-ኦምሓጀር መንገድ በዛሬው ዕለት በይፋ ተከፈተ። መንገዱ ሲከፈት የኢትዮጵያው ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ተገኝተዋል።  የኢትዮጵያው ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን፣ የትግራይ ክልል ምክትል […]

የ”ኢትዮጵያ” ቀይ መስቀል ማህበር ባለፉት 2 አመታት ለኦሮሚያ ክልል 42 አምቡላሶችን ሲሰጠ ለአማራ ክልል ደግሞ 13 ብቻ ሰጠ!!!

! ቀይ መስቀል በቀይ ስህተት (የሺሀሳብ አበራ) ……………. ሰኔ 30 ቀን 1983 ዓም በታምራት ላይኔ የሚመራ የአማራ የሽማግሌ ቡድን አስመራ ሂዶ በአማራ ህዝብ ስም ይቅርታ ጠየቀ፡፡ ደርግ የአማራ መንግስት ነው ብሎ ተቀበለ፡፡ … በ1990 ዓም ክልሎች ዘመናዊ ሆስፒታል ያስፈልጋቸዋል ተብሎ በከፍተኛ በጀት አይደር እና ሀዋሳ ሆስፒታሎች አቅማቸው ተሻሻለ፡፡ ባህርዳር ፈለገህይዎት ሆስፒታል እንዲሻሻል በጀት ተመድቦ፣ ኢንጅነሩ […]

በ1969ዓ/ም ህወሓትን በጦርነት ተፋልመው የወደቁ የኢህአፓ/ኢህአሠ ፋና ወጊዎች ሁሌም ታሪክ ይዘክራቸዋል!!!

January 6, 2019 t ለትግራዋይ ዲጂታል ዘመን ወጣቶች የምታጡት የታሰራችሁበትን የህወሓት የባርነት ሠንሠለት ብቻ ነው!!! ትግራይ ነፃ ሳትወጣ ኢትዮጵያ ነፃ አትወጣም!!! ጥንትም ዛሬም ታሪካችን አንድ ነውና!!! በፎቶግራፍ የኢትዮጵያ ዜጎች ታሪክ ዛሬም ይናገራል!!! (ክፍል አንድ) ፀት ፂዮን ዘማርያም ልጅህንም፣ አባትህንም ስታጎርስ ላንዱ ታበድራለህ፣ላንዱ ትከፍላለህ ደግ አባት ርስት ያቆያል፤ መጥፎ አባት ዕዳ ያቆያል፡፡›› የአባቶች ብሂል ከ1928 አስከ […]

የኦነግ የፖለቲካ አካሄድና ያረበበው ሥጋት (አለማየሁ አምበሴ)

01/05/2019 የኦሮሞ ነፃነት ግንባርና መንግስት የገቡበት እሰጣ ገባ በአስቸኳይ በውይይትና በድርድር ሊፈታ ይገባል ያሉት የፓርቲዎች፤ የኦነግ የፖለቲካ አካሄድ ለሀገር ቀጣይ የለውጥ እንቅስቃሴ እንቅፋት ሊሆን እንደሚችል ስጋታቸውን ገልፀዋል፡፡ ከተመሠረተ ከ40 አመት በላይ ያስቆጠረው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ)፤ ከምስረታው ጀምሮ ለኦሮሞ ህዝብ ነፃነት ሲታገል የቆየ ድርጅት መሆኑን የገለፁት ፖለቲከኞች፤ የህዝቡ ትግል ፍሬ እያፈራ ባለበት በዚህ ወቅት የግንባሩ […]

የትግራይ ክልላዊ መንግስት መግለጫና አንድምታው። የሕወሃት የመጨረሻ እስትንፋስ፤ ጥበበ ሳሙኤል ፈረንጅ፤ (ክፍል ሁለት)

January 6, 2019 Source: http://amharic.borkena.com/2019/01/06/%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%8B%AD-%E1%8A%AD%E1%88%8D%E1%88%8B%E1%8B%8A-%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8C%8D%E1%88%88%E1%8C%AB%E1%8A%93-%E1%8A%A0%E1%8A%95-2/ ጥበበ ሳሙኤል ፈረንጅ፤ ታህሳስ 27/2011 (01/05/2019) “ሃሳዊ ከምሕሶቱ፤ ሰራቂ ከምስርቆቱ ይመስሎ” የትግርኛ ምሳሌ። ሲተረጎም፡ “ውሸታም እንደ ውሸታምነቱ፤ ሌባም እንደ ሌብነቱ ይመስለዋል” በክፍል አንድ ጽሁፌ ለማሳየት እንደሞከርኩት፤ የሕግ የበላይነትን ከማስከበር አንፃር፤ የሕወሃቱ መሪ እና የትግራይ ክለላዊ መንግስት አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት፤ ዶ/ር ደብረፅየን ገ/ሚካኤል በኅዳር 9 ቀን 2011 ዓ.ም (እኢአ) በሰጡት ጋዜጣዊ […]

‹‹እንደ አጼ ኃይለስላሴ ያለ መሪ የለም፡፡ እርሳቸውን ስንገድል እና ስናዋርድ ራሳችንን አነቅን ፤ ራሳችንን ነው ያዋረድነው፡፡››- አቶ ቡልቻ ደመቅሳ

January 5, 2019 በኢትዮጵያ ፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ስፍራ ካላቸው ሰዎች መካከል የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አቶ ቡልቻ ደመቅሳ ይጠቀሳሉ፡፡ በአጼኃይለ ስላሴ ዘመነ መንግሥት የገንዘብ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር እንዲሁም የዓለም ባንክ የአፍሪካ ተወካይ በመሆን ሰርተዋል።በተባበሩት መንግሥታት ተቀጥረው በተለያዩ የአፍሪካ አገራት አገልግለዋል፡፡በፖለቲካው መስክም የኦሮሞ ፌዴራሊስት ዴሞክራቲክ ንቅናቄን በመመስረትና ሊቀመንበር በመሆን የራሳቸውን አሻራ አሳርፈዋል፡፡ፓርቲያቸውን ወክለው በፓርላማ አባልነት ለአምስት […]