የብሄር ፖለቲካና የዜግነት ፖለቲካ እኩል ቦታ የሚያገኙበት አማራጭ መፈለግ አለበት – አቶ ገብሩ አስራት

አቶ ገብሩ አሥራት ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ያደረጉትን ቃለመጠይቅ December 29, 2018 የህወሓት መስራች፣ የመጀመሪያው የትግራይ ክልላዊ መንግስት ፕሬዚዳንት የነበሩትና የአረና አመራር ሆነው ያገለገሉት አቶ ገብሩ አሥራት ከአንድ ወር በፊት አዲስ አድማስ ጋዜጣ ቃለመጠይቅ አድርጎላቸው ነበር።በዚሁ ቃለመጠይቅ ብዙ ጠቃሚ እና መፍትሔ ሊሆኑ የሚችሉ ነጥቦችን አንስተዋል። እስኪ በየብሄር ፖለቲካ እና የዜግነት ፖለቲካ፣ የማንነት ጥያቄዎች እና ግጭቶች፣ ብሄርተኝነት […]
የሠራዊት ፍቅሬና የሶምሶን ማሞ አስገራሚ ክህደትና ድርቅና!!! (አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው)

12/29/2018 0 የሠራዊት ፍቅሬና የሶምሶን ማሞ አስገራሚ ክህደትና ድርቅና!!! አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው በዚህ ሳምንት ከወያኔ አጋፋሪዎች ሁለቱ ማለትም ሠራዊት ፍቅሬና ሶምሶን ማሞ በሁለት የተለያዩ የቴሌቪዥን (የምርዓየ ሁነት) ጣቢያዎች ቃለመጠይቅ ተደርጎላቸው ነበር፡፡ ሠራዊት በኤል ቲቪ ቤቲ ሾው ሳምሶን ደግሞ በፋና ጉባኤ ኪን ዝግጅት ላይ፡፡ እነኝህ ግለሰቦች ለተጠየቁት ጥያቄዎች የሚያቀርቧቸው መልሶች ድንቁርና የተሞላና የሚሠሩትን የማያውቁ ሆነው […]
በምርጫ ዋዜማ የዘንድሮ ፓለቲከኞች፤ ሃሳብ ሲያጥር ቡጢ! (ያሬድ ሀይል ማርያም)

12/29/2018 ዱሮ አዲስ አበባ ላይ በየሰፈሩ የተደራጁ የጸብ ቡድኖች ነበሩ። ቦንባርድ፣ ፍለጠው ቁረጠው፣ ወዘተ… እነዚህ የሰፈር ቡድኖች ጊዜ እየጠበቁ አንዱ ብድን ከሌላው ጋር በጥቃቅን ጉዳዮች በሚነሱ ጸቦች የሰው ህይወት እስኪያልፍ ድረስ ተናርተው፣ ተፈነካክተው፣ በጮቤ ተዋግተው ይለያዩ ነበር። ጸቡም ሆነ በቡድኖቹ መካከል ያለው ቅራኔ ምንም የተለ አላማ የለውም። ሁሉም የሰፈሩ አንበሳ መሆኑን ለማሳየት እንጂ። በተጣሉት ቡድኖች […]
ሀጥአንን በድንጋይ መውገር ጻድቅ አያሰኝም!!! (በድሉ ዋቅጅራ)

12/29/2018 . የሰራዊትንና የቤቲን ቃለምልልስ ተመለከትኩት፡፡ ሁለቱም ከህዝቡ ጀርባ፣ የትናየት ርቀው ነበር፤ ሁለቱም ሀሳብ ሳይሆን ድፍረት ታጥቀው ነበር፡፡ ሰራዊት የቤቲን ርቀት ተጠቅሞ፣ ዳግም በህዝብ ላይ አላገጠ . . . . . • ‹‹የአላሙዲን እስር . . . . እንደማንኛውም ሰው እስር አሳዝኖኛል፡፡›› ሲል (‹‹ከህዝብ ወገን የነበሩ እነተመስገን ደሳለኝ፣ እስክንድር ነጋ፣ ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አንዱአለም አራጌ . […]
በአቶ ገለሣ ዲልቦ የሚመራ የኦነግ ከፍተኛ አመራር አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአቶ ገለሣ ዲልቦ የሚመራ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ከፍተኛ አመራርና አባላት በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገቡ፡፡ በአቶ ገለሣ ዲልቦ የሚመራው አመራርና አባላት አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ብርቱካን አያኖ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ የገቡት አመራሮችና አባላት 22 ሲሆኑ መንግስት ለተፎካካሪ […]
የቤት እድሳቱ ላይ ላዩን ከሆነ የዉሸት እድሳት ነው (ግርማ ካሳ)

December 28, 2018 “ዛሬ በየቦታው የሞትና የመፈናቀል ዜና እየሰማችሁ ይሆናል። ሊታደስ እየፈረሰ ያለ ቤት ፍርስራሽ ስለሚበዛው በአከባቢው አቧራና የሚያውክ ነገር መኖሩ አይቀርም። እናንተ ግን ማወቅ ያለባችሁ ይህ እድሳት ተጠናቆ ውብ የሆነ ቤትና ውብ የሆነች ኢትዮጵያን የሚናስረክባችሁ መሆኑን ነው” ይሄን ያለው ዶ/ር አብይ ነው። የሚሞቱትንና የሚፈናቀሉትን እንደ “ፍርስራሽ” ማስመሰሉ አልተመቸኝም። ሆኖም ግን ያለዉን በተግባር የሚያሳየን ከሆነ […]
‹‹በአንድ ሀገር ውስጥ ሊኖር የሚችለው አንድ የመከላከያ ሠራዊት ብቻ ነው›› አቶ ሌንጮ ለታ

December 28, 2018 አቶ ሌንጮ ለታ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ሊቀመንበር በአንድ ሀገር ውስጥ ሊኖር የሚችለው አንድ የመከላከያ ሰራዊት ብቻ ነው ሲሉ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ሊቀመንበር አቶ ሌንጮ ለታ ተናገሩ፡፡ በምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢ የሚታየውን የሰላም መደፍረስ አስመልክቶ አቶ ሌንጮ ለታ ለአዲስ ዘመን በሰጡት አስተያየት እንደገለጹት፤ ኦነግና የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የደረሱበትን ስምምነት እስከ ዛሬም ይፋ […]
ምርጫ በጊዜ ሠሌዳ መሰረት ይደረግ አይደረግ? ጉንጭ አልፋ ንትርክ!! (ግረማ ሠይፉ ማሩ)

December 28, 2018 ምርጫ አሁን ያለውን የጊዜ ሠሌዳ ጠብቆ መካሄድ አለበት የሚሉ እና አይደለም ምርጫው መዘግየት አለበት፡፡ የሚሉ የተለያዩ ግለሰቦች እና የቡድን ወኪሎች ሙግት ላይ ይገኛሉ፡፡ በግሌ ምርጫ “በተቻለ መጠን” የጊዜ ሠሌዳውን ጠብቆ መካሄድ አበለበት ብዬ አምናለሁ፡፡ ይህን የምልበትን ምክንያት በዝርዝር አቀርባለሁ፡፡ ይህ ማለት ግን ምርጫው በጊዜ ሠሌዳው ካልተካሄደ አገር ትፈረሳለች ከሚሉት ወገን አይደለሁም፡፡ ምርጫው […]
የአማራ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ልዑካን ስብስባ በስያትል (በዘውገ ፋንታ)

December 28, 2018 257 በስልጣን ላይ ያለው ‘የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር’ ተብሎ የሚታወቀው የአራት የፖለቲካ ድርጅቶች ጥምር አካል ነው። ከነዚሁ መካክል ቀንድ የነበረው ‘የትግራይ ሕዝብ ነጻ አውጪ ግንባር’ የተባለው አካሉን የፈጠረው አሁን ከሌሎቹ በመለየት አምጾ በሽፍተኝነት መቀሌ ከተማ ተመሽጎ ይገኛል። ከዚያ አካባቢ የሚነፍሰውን አሳፋሪ ወሬ የደሴ አዝማሪዎች በጠላ ቤት መዝናኛ አርገውታል። ከዚያ ባለፈ፣ አሁን […]
ግልጽ ደብዳቤ ለግንቦት ሰባት አመራር አቶ ኤፍሪም ማዴቦ- ሙሉነህ እዮኤል

December 28, 2018 የግንቦት ሰባት ከፍተኛ አመራር የሆኑት አቶ ኤፍሬም ማዴቦ በትዊተር ገጻቸው በአርበኛ መሳፍንት ዙሪያ የጻፊትን ተከትሎ የተለያዩ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው። ከተሰጡት አስተያየቶች መካከል ጦማሪ ሙሉነህ እዬኤል የሰጠው አስተያየት ይገኝበታል። “ተበዳዩን ከበዳዩ፤ ገዳዩን ከነፍሱ ተሟጋች እንዴት መለየት ተሳንዎት? የቆሰቆስከውን ሙቀው! ” በሚል ርእስ ጦማቲ ሙሉነህ ለአቶ ኤፍሬም ማዴቦ በጻፈው ግልጽ ደብዳቤ፣ አርበኛ መሳፍንት ተነጋረ […]
