Quest to extradite Ethiopia’s dictator Mengistu as Mugabe departs

  08.12.2017   Zimbabwe’s ex-President Robert Mugabe gave refuge to Col. Mengistu Haile Mariam, convicted of genocide in Ethiopia. Mugabe’s departure has raised hopes that Haile Mariam could be extradited, but this is all uncertain. In a move that stunned the world, Zimbabwe’s defense forces ousted President Robert Mugabe from power on November 21, 2017, […]

ለኢትዮጵያ ህዝብ እና ለዓለም አቀፍ ማሕበረሰብ የቀረበ የድረሱልን ጥሪ! (በእነ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ክስ መዝገብ 38ቱ ተከሳሾች)

December 9, 2017 –  ቆንጅት ስጦታው ለኢትዮጵያ ህዝብ እና ለዓለም አቀፍ ማሕበረሰብ የቀረበ የድረሱልን ጥሪ! (በእነ መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ክስ መዝገብ 38ቱ ተከሳሾች) ~ኢሰመኮ ያቀረበውን ሪፖርት አያይዘን ለዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብት ኮምሽን ጀኔባ ለመክሰስ የተገደድን ስለሆነ ስለ ሰዎች መብትና ነፃነት የሚያስብ፣ የሚቆረቆር ግለሰብም ሆነ ተቋም ፣ የማንኛውም ሀገር ዜጋ ኢሰብአዊ ድርጊት የፈፀሙብን አካላትን በህግ እንድንፋረዳቸው […]

ቃናና ኢቢኤስን ጨምሮ 4 የግል ቴሌቪዥን ጣቢያዎች የመዘጋት ዕጣ ፈንታ ተጋርጦባቸዋል

Saturday, 09 December 2017 13:07 Written by  መታሰቢያ ካሣዬ      · “ቴሌቪዥን ጣቢያዎቹ በውጪ ዜጎች እንደሚመሩ ደርሼበታለሁ” – ብሮድካስት ባለስልጣን · “ጣቢያው ህጋዊውን መስመር ተከትሎ መስራት አያዳግተውም” – ኢቢኤስ · “ቴሌቪዥን ጣቢያዎቹን መዝጋት ወደ ኋላ መሄድ ነው” – አስተያየት ሰጪዎች የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ባለስልጣን፤ ቃና፣ ኢቢኤስ፣ ኤልቲቪ እና ናሁ ቴሌቪዥን በሚል ስያሜ የሚታወቁት አራት የግል የቴሌቪዥን […]

ግብፅ የህዳሴ ግድቡን ግንባታ ማስቆም እንደማይቻላት አስታወቀች

Saturday, 09 December 2017 13:09 Written by  አለማየሁ አንበሴ ለግብፃውያን የአባይ ውሃ የህልውና ጉዳይ ቢሆንም በወንዙ ላይ ኢትዮጵያ እየገነባች ያለውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሀገራቸው ግብፅ ማስቆም እንደማይቻላት የሀገሪቱ የውሃ ሚኒስትር አስታወቁ። የግብፅ የውሃ እና መስኖ ሚኒስትር ሞሃመድ አብደል አቲ፤ ሀገራቸው ግብፅ ግድቡን ለማስቆም እንደማይቻላት መረዳቷን፣ ነገር ግን በውሃው አጠቃቀም ላይ አሁንም አዳዲስ የመፍትሄ ሃሳቦችን በማቅረብ ከሱዳንና […]

የአማራና ኦሮሞ ሕብረት ለዘላቂ ለውጥ! – ሐይለገብርኤል አያሌው

December 8, 2017 ሐይለገብርኤል አያሌው (የቀድሞው መዐሕድ አመራር አባል) የመቀሌው ስብሰባ ማራቶን ሹምና ሽረቱ የመግለጫ ጋጋታው የጥልቅ ተሃድሶው ውጤት ከግር ጥፍሩ እስከ ዶቃ ማሰሪያው በንጹሀን ደም ለጨቀየው የሌባና የሰው በላ የወያኔ ቡድን ለዳግም ግፍ ለበለጠ አፈና በሚያመቸው መልኩ የጭካኔ ጠበብቶቹን መሪ አድርጎ ሊዘምትብን መዘጋጀቱን አውጇል። የሕዝብ ለህዝብ መተላለቅን የሚሰብኩ ጀሌዎቹን አሰልፎ በሕዝባችን ላይ ከነመርገሙ ሊጫንብን […]

Italian project offers path to hope for vulnerable refugees in Ethiopia

<iframe src=”//www.googletagmanager.com/ns.html?id=GTM-32ZP” height=”0” width=”0” style=”display:none;visibility:hidden”></iframe> Italy is extending a lifeline to families in need through its Humanitarian Corridors Programme. By Diana Diaz in Addis Ababa, Ethiopia  |  08 December 2017 Twelve-year-old Somali refugee Barwako (in pink coat) is heading for Italy where her family hopes she can get treatment for a skin disease that has eaten away her […]

Strengthening ties with Ethiopia “strategic goal” for Sudan: al-Bashir

December 8, 2017 (KHARTOUM) – Sudanese President Omer al-Bashir Friday said the deepening of relations with Ethiopia will remain a strategic goal for his country given the historical and family ties between the two nations. Al-Bashir and his accompanying senior delegation on Friday have arrived in Ethiopia on a one-day visit to participate in the […]

Ethiopia repatriates 10,000 citizens in three weeks from Saudi Arabia

Friday, December  8, 2017   Source: Xinhua| 2017-12-08 19:54:53|Editor: ZD ADDIS ABABA, Dec. 8 (Xinhua) — Ethiopia has repatriated around 10,000 undocumented citizens residing in Saudi Arabia between November 15 to December 5, an Ethiopian official said on Friday. Speaking to Journalists, Meles Alem, spokesperson for the Ethiopia Ministry of Foreign Affairs, said his ministry is undertaking rehabilitation […]