የኢትዮጵያ መንግሥት የፀረ ሽብር ሕጉን እየተጠቀመ ያለበት ሁኔታ ዩናይትድ ስቴትስን እንደሚያሳስባት አምባሳደር ማይክል ሬነር ገለፁ

November 23, 2017 14:49 ቀደም ሲል በኦሮምያ በሶማሌ ድንበር በአለፉት ሳምንታት ደግሞ በተለያዩ ቦታዎች የተከሰተው ብጥብጥና ሁከት እንደሚያሳስባቸው በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ገለፁ፡፡ በዚሁ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር እየተነጋገሩ እንደሆነም አዲሱ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክል ሬነር በአዲስ አበባ ባደረጉት የመጀመሪያ ቃለ ምልልስ ጠቁመዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት የፀረ ሽብር ሕጉን እየተጠቀመ ያለበት ሁኔታ ዩናይትድ ስቴትስን […]
ህወሃት በመቀሌው ስብሰባ ባድመን ለመስጠት ምክክር ማድረጉ ተሰማ

November 22, 2017 22:51 ህወሃት ያጋጠመውን የህልውና አደጋ በአዲስ የውጭ ፖሊሲ ሊመክት ይቻለዋልን? በወንድወሰን ተክሉ ልዩ-ሪፖርታዥ ላለፉት ሁለት ሳምንታት በመቀሌ ዝግ ስብሰባ ተቀምጦ የነበረው የህወሃት ማእከላዊ ኮሚቴ ከኤርትራ ጋር ያለውን ግንኙነት ለመለወጥ በሚያስችለው ሁለት መሰረታዊ ነጥቦች ላይ መምከሩ የተገለጸ ሲሆን የባድመን መሬት ለአስመራ የመስጠትና የኤርትራን ተቃዋሚን ማስታጠቅ ማቆም እንደሆነ አፍሪካን ኢንተለጀንስ ዘግባል። የህወሃት […]
ከነስዬ ውድቀት መማር ተገቢ ነው (ያሬድ ጥበቡ)

22/11/2017 እኔ እንደሚመስለኝ ወያኔ ስብሰባ የሚያራዝመው አዲስአበባ ለመመለስ ስለፈራ ሊሆን ይችላል ብለን መጠርጠር ተገቢ ነው ። ዘገባው እንደሚለው የወያነ መሪዎች መወያየት አቅቷቸው ተራ ዘለፋና ስድብ ውስጥ ከገቡ፣ የቀሩት የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች እነሱን ቁጭ ብለው መጠበቅ የለባቸውም ። ወያኔ መቐለ ባለበት ሰአት ሶስቱ ድርጅቶች ተገናኝተው ለወቅቱ የሚመጥን እርምጃዎች ማድረግ ይጠበቅባቸዋል ። ካስፈለገ ወያኔ የሌለበት መንግስታዊ ሥልጣንን […]
The Sheikh of Ethiopia: How Saudi purge could disrupt an African country

Mohammed Hussein al-Amoudi, one of Ethiopia’s biggest investors, among those arrested in Saudi anti-corruption campaign Mohammed Hussein al-Amoudi, an Ethiopian-Saudi dual citizen (Twitter/@amggebre) Dania Akkad Tuesday 21 November 2017 13:25 UTC Last update: Tuesday 21 November 2017 22:46 UTC 676 1027reddit9 2 0googleplus3 1727 Topics: SaudiPurge Tags: ethiopia, Mohammed Hussein Al-Amoudi, Mohamed Bin Salman, China, Investment, Asset Seize, […]
TPLF is secretly planning a major diplomatic shift towards Eritrea including relinquishing Badme

Ethiopian government is secretly planning a major diplomatic shift towards Eritrea. The Ethiopian government is, for instance thinking of ceasing to arm Eritrean Oppositions groups, and at the most recent meeting of the TPLF central committee in mekele the possibility of relinquishing Badme to Eritrea was discussed. Read the details below. Source: African Iintelligence https://www.africaintelligence.com/ion/corridors-of-power/2017/11/17/addis-is-secretly-planning-a-major-diplomatic-shift,108281291-art
አህመዲን ጀበል ያቺን ሰዓት! (ክፍል ሦስት፤ ሃብታሙ አያሌው)

21/11/2017 …የሀገር ውስጥ ደህንነት ኃላፊ የነበረው ወልደስላሴ ወልደ ሚካኤል ቁመቱ አጭር ከመነፅር ስር የሚቁለጨለጩ ትንንሽ ተጠራጣሪ አይኖች ያሉት ከሲታ እና ባለ ቁጡ ፊት ተብሎ የሚገለፅ አይነት ነው። ደጋግሜ ለመግለፅ እንደሞከርኩት አህመዲን መረጃ የሚያገኝበትን መንገድ ተመራምሮ ማግኘት ለማናችንም አልተቻለንም። ቀንም ለሊትም ከጎናችን ሳይለይ አብሮን ከርሞ ሳለ ባለ ስልጣናቱ በቢሮ የዶለቱትን ጉዳያቸውን ብቻ ሳይሆን ክፉ የመከሩበትን የቢሮ […]
ማርጀቱንና መበስበሱን ያለሃፍረት የነገረን ሕወሃት ሞቱን እስኪያረዳን አንጠብቅም-ከሰማያዊ ብሔራዊ ሸንጎ የተሰጠ መግለጫ

November 21, 2017 ላለፉት 26 ዓመታት ኢትዮጵያን በብረት መዳፍ ውስጥ አስገብቷት የነበረው ሕወሐት ማርጀቱንና መበስበሱን ሰሞንኑን መቀሌ ሲያደካሂደው በቆዬውና ባልቋጨው ስብሰባ ባቋራጭ በሰጠው መግለጫ አሳውቆናል፡፡ ለእርጅናዬ ምክንያት ናቸው ብሎ የገለፃቸው ነጥቦች ማለትም በሕወሃት ውስጥ የፀረ ዲሞክራሲ አስተሳሰብ መስፈን፣ በቡድን ተከፋፍሎ የአጥቂነትና የተከላካይነት ሽኩቻ መኖር፣ ከሌሎች እህት ድርጅቶቹ ጋር የነበረው ግንኙነት አሉታዊ የነበረ መሆኑና በዚህም ምክንያት […]
“የኦብነግ ባለስልጣን ተላልፎ መሰጠት ህገ-ወጥ ነው” የሶማሊያ ኮሚሽን

BBC SOMALI በሶማሊያ ፓርላመንት የተቋቋመው ኮሚሽን አወዛጋቢ የተባለውን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር ባለስልጣን ለኢትዮጵያ ተላልፎ መሰጠት ህገ-ወጥ መሆኑን አሳውቋል። የኮሚሽኑ ሪፓርት እንደገለፀው የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጭ ግንባር የአሸባሪ ቡድን ተብሎ መፈረጁን በመቃወም በሶማሊያና በኢትዮጵያ መካካል አሳልፎ የመስጠት ስምምነት እንደሌላቸውም ጠቅሷል። ለዚህ ድርጊትም የሶማሊያን የደህንነት ኤጀንሲን ጥፋተኛ አድርጓል። ከኢትዮጵያ መንግሥት ጥያቄን ተከትሎ የሶማሊያ መንግስት አብዲክራም […]
ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን ለቀቁ -BBC

የዚምባቡዌው ፕሬዝዳንት ሮበርት ሙጋቤ ሥልጣን መልቀቃቸውን የሀገሪቱ ፓርላማ አፈጉባኤ አስታውቀዋል። ይህ ያልተጠበቀ ውሳኔ የተሰማው የሀገሪቱ ህግ አውጪዎች በሁለቱ ምክር ቤቶች ጥምር ስብሰባ እርሳቸውን ለመክሰስ በሚያስችል ሁኔታ ዙሪያ እየተወያዩ ባለበት ጊዜ ነው። ሙጋቤ ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ በፈቃዳቸው እንዲለቁ የቀረበላቸውን ጥያቄና ግፊት አልተቀበሉም ነበር። ዛሬ ግን ለ37 ዓመታት ከነበሩበት ሥልጣን ለመልቀቅ መፍቀዳቸው ተዘግቧል። በመልቀቂያ ደብዳቤያቸው ውሳኔያቸውን የቀየሩት […]
ለሰላምና ዴሞክራሲ መሠረቱ ብሄራዊ መግባባትና የሁሉም ባለድርሻዎች ተሳትፎ ነው !(ሸንጎ)

የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ (ሸንጎ) Ethiopian People’s Congress for United Struggle (Shengo) www.ethioshengo.org shengo.derbiaber@gmail.com 44 7937600756 , +1 9168486790 E-mail : shengo.derbiaber@gmail.com ለሰላምና ዴሞክራሲ መሠረቱ ብሄራዊ መግባባትና የሁሉም ባለድርሻዎች ተሳትፎ ነው !! ኅዳር 8፣ 2010 (November 17, 2017) በሀገራችን በኢትዮጵያ በተደጋጋሚ የተፈጠሩ ሁኔታዎችን በትክክል መጠቀም ባለመቻሉ ከአምባገነን አገዛዝ ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመሸጋገር አልተቻለም። ከአንድ […]