ይድረስ ለኢንጂነር ይልቃል ጌትነት

Posted by admin September 10, 2017 (Mohammed A. Endris እንደጻፈው) ‘በበፍቃዱ የኢትዮጵያዊነት አረዳድ ላይ የእኔ አስተያዬት’ በሚል ኢንጂነር ይልቃል አንድ ፅሁፍ ከትበዋል፡፡ በፍቃዱ ከቀናት በፊት ኢትዮጵያ ያለ«ኢትዮጵያዊነት» ልትኖር አትችልምን? ሲል ባቀረበው ሰፋ ያለ ፅሁፍ ላነሳቸው ሀሳቦችም መልካም የሚሉትን በማወደስ በመሰረታዊነት ግን የፅሁፉን ጭብጥ ተችተው ፅፈዋል፡፡ እኔም ኢንጂነሩ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ ካላቸው ስፍራ እና ይህን ለመሰለው […]

የሕወህት ድራማ – “ምህረት አደረኩ እያለን ነው”  – ግርማ_ካሳ

September 10, 2017 17:05 በአሥር ሺሆች ከሚቆጠሩ የሕሊና/ፖለቲካ እስረኞች መካከል ሕወሃት 697 እስረኞችን ፈታው ብሎ “መሀሪነቱን” ሊነግረን እየሞከረ ነው። አንደኛ እነዚህ ተፈቱ የተባሉቱ አብዛኞቹ በሙስና ተከሰው ታስረው የነበሩ፣ ዘመዶቻቸው ወዳጆቻቸው ከአገዛዙ ጋር ግንኙነት ያላቸው ሊሆኑ እንደሚችሉ መገመቱ አስቸጋሪ አይደለም። አገዛዙ አሁንም በሕዝብ የተወደዱ፣ ህዝብ እንዲፈቱ በተደጋጋሚ ጥያቄ ሲያቀርብላቸው የነበሩ፣ ብርቅዬ የኢትዮጵያ ልጆችን አሁን በወህኒ እያሰቃየ፣ […]

ጉልበት ሳይገፋው ዳር እሚደርስ ተስፋ የለም! – በላይነህ አባተ

September 8, 2017 ላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) ልጅ ሳለሁ ጥጋበኛው አጎታችን የአንድን ሰው ማሳ ለቤት መስሪያና ለወፍጮ መትከያ በጉልበቱ አጠረው፡፡ አባቴን ጨምሮ አጎቶቻችን ተው ቢሉትም እያመናጨቀ አልሰማ አላቸው፡፡ ማሳውን የተቀማው ሰውየም በጉልበት መመከት ስላልቻለ ፍርድ ቤት ጥጋበኛውን አጎቴን ከሰሰው፡፡ የፍርድ ቤቱ ክርክር እየተኪያሄደ ሽምግልና ተጀመረ፡፡ ሽማግሌዎቹ “ሰላም ፍጠሩ!” እያሉ ሲመክሩ መሬቱን የተቀማው ሰው ብሽቅ አለና “ይኸ […]

ኢሕአዴግና ቅቡልነት

September 8, 2017 14:37 ፎረም 65 ለአገራዊ መግባባት መዳበር፦ ለአገራዊ መግባባት መዳበር የገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ ሚና ወሳኝና ሰፊ ነው። ሆኖም ኢሕአዴግ የቅቡልነት (የእውቅና እና የተቀባይነት/legitimacy) ሰፊ ተግዳሮት አለበት። ኢሕአዴግ ቅቡልነት ለምን ጎደለው? – የቅቡልነት ጉድለት መዘዙ ምን ነው? – የኢሕአዴግ ቅቡልነት እንዴት ይጨምር? – በቅቡልነት የተቀናቃኝ ኋይሎች ሚና ነው? በጉዳዩ ላይ ሙያዊ ትንታኔ እንዲሰጡን የቅራኔ […]

A CALL TO ETHIOPIAN ELDERS AND LEADERS: A TIME FOR MORAL HEROISM

September 8, 2017 “The greatness of a nation lies in its fidelity to its constitution and strict adherence to the rule of law and above all the fear of God.” Chief Justice David Maraga These are the words of Kenyan Chief Justice David Maraga, a respected Kisii elder, who explained the basis for his own […]

Ethiopia can’t be trusted to respect rights of any political opponent – group

Abdur Rahman Alfa Shaban with African Rights Monitor 07-09-2017 (AN) Be they internal or external, Ethiopia is no respecter of its political opponents, a Geneva-based rights group has said. The African Rights Monitor (ARM) group was reacting to the controversial refoulement of Somalian ‘freedom fighter’ Abdikarin Sh. Muse, who was handed over to Ethiopian authorities weeks […]

Circumcised or uncircumcised man? Women speak out on their preference

By NDUKU MUEMA 10th Sep 2017 – Cut verses uncut men, and whether it matters, is one of the hotly debated topics in Kenya. – From social to political interactions, this matter always finds its way into national          discourses. It is so serious that even politicians hardly shy away from taking […]

Kenya opposition launches cash appeal for election re-run

Friday September 8 2017 Nasa leaders, Raila Odinga and Kalonzo Musyoka (left) urging their supporters to donate money for the election campaign for the October 17 presidential vote re-run on September 8, 2017. PHOTO | JEFF ANGOTE | NMG In Summary Odinga and his running mate Kalonzo Musyoka held up a cardboard sign to the […]