95 rebel groups surrender in Ethiopia 95 rebel groups surrender in Ethiopia

  On July 10, 20178:44 pmIn A total of 95 Ethiopian rebels surrendered to Ethiopian authorities over the weekend, Ethiopia’s state owned news medium, Ethiopian Broadcasting Corporation (EBC), reported on Monday. The EBC said the rebels are members of an ethnic rebel group, Benishangul Gumuz Liberation Movement (BGLM), operating in Ethiopia’s border regions adjoining Eritrea […]

Egypt’s military ranked 10th most powerful worldwide: Global Fire

July 10, 2017 Egypt currently ranks 10 out of 133 countries for military power and is considered the first military power in the Arab world and Africa with progress in the final classification of armies, according to US-based military analysis website Global Fire. Global Fire’s classification of military powers around the world indicated that the Egyptian […]

Ethiopia inaugurates $90m Chinese-built industrial park

Xinhua | Updated: 2017-07-10 13:46 ADDIS ABABA — Ethiopia inaugurated on Saturday a Chinese-built $90 million industrial park in Kombolcha city, in Amhara regional state, 376 kilometers north of capital Addis Ababa. Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn who inaugurated the Kombolcha Industrial Park (KIP) said it’s part of the Ethiopian government’s plan to make it […]

Ethiopian immigrants protest evacuation from absorption center

  Jerusalem Post Ethiopian immigrants protest evacuation from absorption center Protesters call for permanent housing solutions, saying they can’t make ends meet. Ethiopian immigrants protest in the Israeli capital against the looming evacuation of their absorption center in the Jerusalem suburb of Mevasseret Zion, July 10, 2017.. (photo credit:MARC ISRAEL SELLEM/THE JERUSALEM POST) Some 100 […]

አነጋጋሪው “የኦሮሚያ ልዩ ጥቅም ረቂቅ አዋጅ”

Sunday, 09 July 2017 “የልዩ ጥቅም አዋጅ በእውነት ጥያቄውን ይመልሳል?”በአዲስ አበባ ላይ የኦሮሚያ ልዩ ጥቅምን የሚደነግገው ረቂቅ አዋጅ በሚኒስትሮች ም/ቤት ከጸደቀ በኋላ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት መቅረቡ ተነግሯል፡፡ በረቂቅ አዋጁ ላይ ዜጎች እንደሚወያዩበትም ተገልጧል፡፡ ለመሆኑ ረቂቅ አዋጁ በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ግንኙነት ላይ ምን አንደምታ አለው? ከህገ መንግስቱ አንጻርስ እንዴት ይታያል? በዚህ ረቂቅ አዋጅ ላይ የወደፊት ስጋቶችና […]

ፊንፊኔ – የኦሮምያ ክልልና የፌዴራል ዋና ከተማ፤ ያስከተለው ችግርና መፍትሄው። (ለውይይት መነሻ)

July 9, 2017   ለዚህ አጭር ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ሰሞኑን ኢህአዴግ “የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ ላይ ያላት ልዩ ጥቅም” ብሎ ያወጣውን ረቂቅ ዓዋጅ አስከትሎ ከያቅጣጫው የተነሱትን የድጋፍና ባብዛኛው ግን የተቃውሞ ድምፅ በጥሞና ካዳመጥኩ በኋላ ነው። ዕውነቱን ለመናገር ምናልባት የኦህዴድን ጎራ አላውቅም እንጂ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የኦሮሞ ፖሊቲካ ድርጅቶችን ጨምሮ ዓዋጁን ተቃውሞታል ብል የተጋነነ አይመስለኝም። ኦሮሞ ያልሆኑቱ […]

U.S. officials say Russian government hackers have penetrated energy and nuclear company business networks

National Security U.S. officials say Russian government hackers have penetrated energy and nuclear company business networks The National Security Agency campus in Fort Meade, Md. (Patrick Semansky/AP) By Ellen Nakashima July 8 at 8:39 PM Russian government hackers were behind recent cyber-intrusions into the business systems of U.S. nuclear power and other energy companies in […]

‹‹ኢትዮጵያ የባህር ኃይሏን መልሳ ለመመሥረት ማጤን አለባት››አቶ አብዱል መሐመድ፣ የኢንተርአፍሪካ ግሩፕ መሥራች

‹‹ኢትዮጵያ የባህር ኃይሏን መልሳ ለመመሥረት ማጤን አለባት 08 Jul, 2017 By አሥራት ሥዩም አቶ አብዱል መሐመድ፣ የኢንተርአፍሪካ ግሩፕ መሥራች አቶ አብዱል መሐመድ የኢንተርአፍሪካ ግሩፕ መሥራች አባል ናቸው፡፡ በኢንተርአፍሪካ ግሩፕ የሰብዓዊ፣ የሰላምና የልማት ጉዳዮች የምክክር ማዕከል የአፍሪካ ቀንድ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ውስጥም ጉልህ ሚና ይጫወታሉ፡፡ ተቋሙ በኢትዮጵያ የ1997 ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ፖለቲካዊ ውይይቶችና ክርክሮች እንዲደረጉ በማገዝ መንቀሳቀሱ ይታወሳል፡፡ […]

ኤርትራ ውስጥ መሽገው የነበሩ በርከት ያሉ ታጣቂዎች አምልጠው ሱዳን መግባታቸው ተነገረ። (ትርጉም ጌታቸው ረዳ

ዛሬ ቅዳሜ 8 ሐምሌ 2009 ከቀኑ ሁለት ሰዓት ቀትር በርከት ያሉ ኤርትራ ውስጥ ለትጥቅ ትግል ስልጠና ብለው ለበርካታ አመታት መሽገው የነበሩ ኢትዮጵያዊያን ታጣቂዎች ገርገፍ ከተባለ የሱዳን አስተዳዳር መሬት እንደሚገኙ “ዜና ስምረት” የተባለ የኤርትራ ተቃዋሚ የዜና ወኪል አስታውቋል የኤርትራ የድምበር ወታደራዊ የስለላ ቡድን እንዳይነቃባቸው በቡድን እና በግለሰብ የማምለጥ ዘዴ ተጠቅምው ለማምለጥ ሲሞክሩ የኤርትራ ታጣቂ ወታደሮች ስለነቁባቸው፤ […]