Rwanda, Ethiopia sign 11 bilateral agreements

By: Collins Mwai Published: April 29, 2017 President Kagame holds a joint news conference with Prime Minister Hailemariam Desalegn of Ethiopia in Kigali yesterday. Village Urugwiro. President Paul Kagame and Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn yesterday afternoon witnessed the signing of 11 bilateral agreements across multiple sectors as the two countries move to strengthen ties. […]

UN Human Rights Chief to visit Ethiopia, meet national and African Union leaders, 2 – 4 May 2017

Zeid will meet Prime Minister Hailemariam Desalegn, Speaker of the House of People’s Representatives Abadula Gemeda and other high-ranking Ethiopian officials, to discuss the human rights situation in Ethiopia and the work of the UN Human Rights Office in the country GENEVA, Switzerland, April 28, 2017/APO/ — UN High Commissioner for Human Rights Zeid Ra’ad […]

Ethiopian state bans small churches

April 28, 2017 The Ethiopian state of Amhara has banned small churches—inspiring the neighboring state of Tigray to consider a ban on ecclesial communities with under 6,000 members, as well as a ban on evangelization. The moves come as Protestant churches make inroads in traditionally Ethiopian Orthodox areas, according to World Watch Monitor. References: Ethiopian […]

UN rights chief to visit Ethiopia after deadly protests

April 28, 2017  ADDIS ABABA, Ethiopia – The United Nations says the U.N. human rights chief will visit Ethiopia next month at the invitation of the government, which has rejected U.N. and other outside offers to investigate months of deadly protests. Ethiopia remains under a state of emergency declared in October after hundreds were killed […]

ዩቶፒያ ኢትዮጵያ- መስፍን ማሞ ተሰማ

April 28, 2017 “ብዙ ህልም ባለበት ዘንድ እንዲሁም ብዙ ቃል ባለበት ሥፍራ በዚያ ብዙ ከንቱ ነገር አለ።” መፅሐፈ መክብብ ምዕ፤ 5 ቁ፤ 7                      ***********     ቀባሪው የነገ ሞቱን በሟች ሞት እያየው፤ ዛሬን ሞቶ ባያድርም ሟችን ቀብሮት አሟሟቱንም አይቶታልና – ለዚህ ነበር እኒያ “አያልቅባቸው” አብናቶቻችን “አሟሟቴን አሳምረው” ማለታቸው። በሞታቸው ቋሚው እረፍት እንዳይነሳቸው፤ ሠላም እንዲሰጣቸው። ‘ኖረና ተሞተ’ን እንዳይተርትባቸው […]

“ግድያው ተገቢና ሕጋዊ ነው” የህወሃት “ሰብዓዊ” ኮሚሽን

  Posted on April 27, 2017 ህወሃት/ኢህአዴግ በንፁሐን ደም ላይ ማላገጡን ቀጥሏል!!በኢትዮጵያ ለሩብ ክፍለ ዘመን የተከማቸው የግፍ አገዛዝ  በምሬት የታጀበ ህዝባዊ አመጽ አስነስቷል። ህዝባዊ አመጽ ደግሞ ለኢትዮጵያ አዲስ ክስተት ባይሆንም በአገሪቱ ዉስጥ በሁለንተናዊ ዘርፍ ተጽዕኖ መፍጠር ከሚችሉት ሁለቱ ክልሎች (የኦሮሞና የአማራ፤ የደቡብ ኮንሶንና ጌዴኦን ተቃውሞዎች ሳንዘነጋ) ተከታታይነት ባለው መልኩ የአገዛዙን ማህበራዊ መሰረት በሚንድ ሁኔታ አመጽ መቀስቀሱ […]

የዋሽንግተን ዲሲው ዓለም አቀፍ የአማራ ጉባኤ በስኬት የመጠናቀቁ ነገር አማራጭ የሌለው ጉዳይ መሆኑ በአንክሮ ይታወቅ! ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

   ለግንቦት ፮, ፳፻፱ (6, 2009) ዓ.ም. በዳግማዊ መአሕድ አዘጋጅነት በዋሽንግተን ዲሲ ታላቅ ዓለም አቀፍ የአማራ ጉባኤ ለማድረግልዩ ቀጠሮ ተይዟል፡፡ ሲመስለኝ የዚህ ጉባኤ ዋነኛ ዓላማ አማራን በአንድነት እንዲሰባሰብና በአንድ ድርጅት ተጠቃሎ በብርታት እንዲታገል ለማስቻል ይመስለኛል ወይም አለበት፡፡ ይሄ ካልሆነና ማስታወቂያ ላይ እንደተገለጸው የመአሕድን የብር ኢዮቤልዩ (Jubilee) ክብረ በዓል አክብሮ ለመለያየት ከሆነ አሁንም አለመንቃታችን ትንሽ የሚያስደነግጥ ይመስለኛል፡፡ ይሄንን አጋጣሚ በመጠቀም መናገር ማጋራት የምፈልገው […]