ሙሉ በሙሉ በወርቅ የተለበጠው የጋምቤላ ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል ታቦት የደረሰበት ጠፋ

Monday, 03 April 2017 00:00 ሙሉ በሙሉ በወርቅ የተለበጠው የጋምቤላ ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል ታቦት የደረሰበት ጠፋ ጽላቱን የሚያውቁ ካህናት በምርመራው መካተት እንዳለባቸው ተጠቁሟል • “ጥያቄውን ለሀገረ ስብከቱ እንዳናቀርብ ሥራ አስኪያጁ ያሳስሩናል” /ምእመናኑ በጋምቤላና ደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት መንበረ ጵጵስና የምትገኘው፣ የሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል ዕድሜ ጠገብ ታቦት፣ የደረሰበት አለመታወቁን የከተማው ምእመናን የተናገሩ ሲሆን፤ […]
ኢህአዴግ “አደራዳሪ” አያስፈልግም በሚል አቋሙ ፀንቷል

Monday, 03 April 2017 00:00 ኢህአዴግ “አደራዳሪ” አያስፈልግም በሚል አቋሙ ፀንቷል Written by አለማየሁ አንበሴ *”ሰማያዊ” ያለ አደራዳሪ በሚደረግ ድርድር ውስጥ ላለመሳተፍ መወሰኑን አስታወቀ *መኢአድ በድርድሩ መቀጠል አለመቀጠሉን በነገ ስብሰባ እወስናለሁ ብሏል *ገዢው ፓርቲ ለምን አደራዳሪ እንደማያስፈልግ ምክንያቶቹን አስቀምጧል *”ገለልተኛ የሚባል አካል የለም፤ወይ ኢህአዴግን ወይ ተቃዋሚን ይደግፋል” በኢህአዴግና በተቃዋሚዎች መካከል የሚደረገውን ድርድር “ማን ይምራው” በሚለው […]
የሰብአዊ መብት ተቋማት አቅም፣ ነፃነትና ተዓማኒነት

Monday, 03 April 2017 00:00 Written by አለማየሁ አንበሴ ሂዩማን ራይትስ ዎች፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናልና የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤትን ጨምሮ በርካታ አለማቀፍ ተቋማት በተደጋጋሚ የኢትዮጵያ መንግስትን በሰብአዊ መብት ጥሰት የሚወነጅሉ ጠንካራ ሪፖርቶችን ያወጣሉ፡፡ መንግስት በበኩሉ “ሪፖርቶቹ ርዕዮተ አለማዊ ዘመቻ ማካሄጃ ናቸው” በማለት ያጣጥላቸዋል፡፡ የአገሪቱ ፖለቲከኞችና የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ግን በሪፖርቶቹ ላይ የተለየ አቋም ነው ያላቸው፡፡ […]
Donkey slaughter house opens in Bishoftu

Published: Apr 3, 2017 Ethiopia is to export donkey’s meat, following the start of operations at a slaughterhouse in Bishoftu (Debrezeit) town, 48Km east of Addis Abeba. Shandong Dong, a donkey slaughterhouse, has just opened after 80 million Birr, according to media reports. The company will export the meat to Vietnam and the skins of […]
Horrifying Testimony of Torture in TPLF Prison: Ethiopia

Posted on April 3, 2017 Note: Ethiopia is a current non-permanent member of UN security council and a member of UN human rights council VOA Interview: Part-1 (23 March 2017) + Part-2 (25 March 2017): Habtamu Ayalew: Former spokesman of Andenet Party (Ethiopia) VOA Introducer, Alula Kebede: Today’s guest for democracy in action program is […]
EPDA- በመጨረሻው ሰዓት የተገኘ አደገኛ ድርጅት( አፈንዲ ሙተቂ )

Posted on April 1, 2017 (አፈንዲ ሙተቂ) — የደርግ መንግሥትን ለመደምሰስ ሲታገሉ የነበሩ ከደርዘን በላይ የሚሆኑ ድርጅቶች ነበሩ፡፡ ኢህአዴግ፣ ኦነግ እና ኢህአፓን የመሳሰሉት የታጠቀ ሰራዊት አስከትተው ሲዋጉ ነበር፡፡ አንዳንዶቹ ግን ሰራዊት ሳይኖራቸው በደርግ መንግሥት ላይ አደገኛ ፕሮፓጋንዳዎችንና ስውር የውስጥ ጥቃቶችን ሲያካሂዱ ነበር፡፡ ከነዚህም ውስጥ በብዙዎች ዘንድ ልዩ ትዝታን ጥሎ ያለፈው ድርጅት “የኢትዮጵያ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ትብብር” […]
We are not the world: Inside the “perfect storm” of famine

Jason Patinkin/IRIN 30 March 2017 Like the four countries facing extreme hunger crises today, the famine that gripped Ethiopia from 1983 to 1985 struggled for attention until it was far too late. There was conflict. There had been years of consecutive drought – similar to Somalia now. The government spent its money on fighting, not […]
Addis Ababa’s Landfill Tragedy

By Daniel Teferra (PhD)* March 29, 2017 According to news reports, over one hundred people died on March 8, 2017 when Addis Ababa’s landfill suddenly collapsed over the makeshift shelters nearby. Most of the victims were poor, who lived off the dump scavenging scrap materials. Since the government launched its urban renewal program, most Addis-Ababans have […]
ለመሆኑ ጀዋርና ቡድኑ በአሜሪካን ሰውን መግደል አዋጅ እያወጁ አይጠየቁም; የጀዋርና ቡድኑ ተደጋጋሚ ዛቻና የዲያስፖራ መፍዘዝ

By ሳተናው April 1, 2017 18:14 ጀዋርና ቡድኑ ከመጀመሪያውም ልዩ ሴራ እንደነበረው ለመረዳት ልዩ የሲአኤ መረጃ አያስፈልግም ነበር፡፡ ችግሩ ከነፈሰው የሚነፍስ የዲያስፖራ ማህበረሰብ መገለባበጥና ትኩረት የሌለው የወሮበሎች አጫፋሪ መሆኑ ነው እንጂ፡፡ ሰው ቢኖር ኖሮ ገና ድሮ ጀዋር በአሜሪካን አገር ተቀምቶ በሚዲያ በሜጫ የሰውን አንገት እቆርጣለሁ ሲል ይህ ንግግሩ በአገሩ ሕግ መሠረት ሊያስጠይቀው በቻለ ነበር፡፡ […]
ሕወሃት ረግጦ ለመግዛት ወሰኗል- ድርድሩም ከሽፏል ..ግርማ_ካሳ

April 2, 2017 “ድርድሩ” ከሽፏል። ሕወሃት በሶስተኛ አካል ለመደራደር ፍቃደኛ አልሆነም። አንድ ጦማሪ እንዳስቀመጠው ” ከኛ ውጭ ማንም አደራዳሪ አይገባም። በሀገር ጉዳይ፣ ከፈለጋቹ እኔ አደራድራለሁ፣ ካልሆነም በዙር እርስ በእርሳችን እንደራደራለን” በሚል ህወሃት የመጀመሪያም/የመጨረሻም ውሳኔዉን ዛሬ አሳውቋል። ሰማያዊ፣ መኢአድና ኢዴፓ በዋናነት ሶስተኛ አካል በሌለበት መደራደር የማይታሰብ መሆኑ በመግልጽ አገዛዙ ከግትር አቋሙ እንዲለሳለስ ተማጽኖ ቢያቀርቡም፣ ገዢው ፓርቲ […]