“28 ሰዓት በፈጀው ውጊያ የአገዛዙ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሁኗል፤ ከፋኖ ጉዳት አልተመዘገበም።” አርበኛ ከፍያለው ደሴ

October 28, 2024 “28 ሰዓት በፈጀው ውጊያ የአገዛዙ ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ሁኗል፤ ከፋኖ ጉዳት አልተመዘገበም።” አርበኛ ከፍያለው ደሴ የአማራ ፋኖ በጎንደር የዘመቻ መምሪያ ኃላፊና የገብርዬ ክፍለጦር ዋና አዛዥ አርበኛ ከፍያለው ደሴ በደቡባዊ ጎንደር እየተደረጉ ባሉ ውጊያዎች ዙሪያ ከኢትዮ 251 ሚዲያ ጋር ቆይታ አድርጓል። ጥቅምት 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጧት 12 ሰዓት የጀመረው ውጊያ እስከ ዛሬው […]