ማንኛውም አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የገዥውን ፓርቲ የስህተት መንገድ ማስቆም እንዳለበት የንጋት ኮከብ ፓርቲ አስታወቀ

ዜና ማንኛውም አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የገዥውን ፓርቲ የስህተት መንገድ ማስቆም እንዳለበት የንጋት ኮከብ… ሔለን ተስፋዬ ቀን: October 23, 2024 ስማቸው ለጊዜው በአደባባይ እንዲገለጽ በማይፈልጉ በዩኒቨርሲቲ ምሁራንና ከኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በለቀቁ ነባር ፖለቲከኞች በምሥረታ ሒደት ላይ የሚገኘው የንጋት ኮከብ ለኢትዮጵያ ፓርቲ (ንጋት ኮከብ ኢትዮጵያ)፣ ማንኛውም አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የገዥውን ፓርቲ (ብልፅግና) የስህተት መንገድ በሰላማዊ […]