መንግሥት ከአቅም በላይ የሆነውን የኑሮ ውድነት ያረጋጋ!

October 21, 2024 ርዕሰ አንቀጽ መንግሥት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲውን ካስተዋወቀ ከሐምሌ ወር ወዲህ፣ በበርካታ ምርቶችና አገልግሎቶች ዜጎች ከበድ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች እያረፉባቸው ነው፡፡ ከአገር ውስጥና ከውጭ የሚገቡ የፋብሪካና የግብርና ምርቶች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ያሳዩ ሲሆን፣ ብዙዎቹ መንግሥታዊ አገልግሎቶችም በተለያዩ መጠኖች የዋጋ ጭማሪ ተደርጎባቸዋል፡፡ ለምሳሌ በሁሉም የምግብ ምርቶች፣ በሕዝብ ትራንስፖርት፣ በውኃ፣ በኤሌክትሪክ፣ በቴሌኮም፣ በነዳጅ፣ በፓስፖርት፣ […]

ኢትዮጵያውያንን የሚፈታተነው የዋጋ ግሽበት

October 21, 2024 – DW Amharic  የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ በጥቅምት ወር ተግባራዊ እንደሚሆን የገንዘብ ሚኒስትሩ አስታውቀዋል። ጭማሪው ተግባራዊ የሚሆነው የዋጋ ግሽበት ኢትዮጵያውያንን በሚፈትንበት ወቅት ነው። በወር 8 ሺሕ ብር የሚከፈላቸው የአዲስ አበባ ነዋሪ 3 ሺሕ ብር የቤት ኪራይ ከፍለው፤ አስቤዛ ሸምተው ወጪያቸውን ለመሸፈን እንደሚጨነቁ ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ