Journalists cautiously celebrate press freedom in Ethiopia

As journalists welcome efforts to support press freedom in Ethiopia, draft law against hate speech causes concerns. by Elias Gebreselassi An Ethiopian journalist during the Gada system ceremony in Borana tribe, Oromia, Yabelo on March 7, 2017 [Eric Lafforgue/Art In All Of Us/Corbis via Getty Images] Addis Ababa, Ethiopia – Elias Meseret, an Ethiopian journalist with […]

ከፍተኛ የስንዴ ዱቄት እጥረት በሀገሪቱ ላይ እንዲከሰት አድርገዋል በተባሉ ሀላፊዎች ላይ ክስ ተመሰረተ

f May 3, 2019 Source: http://wazemaradio.com ዋዜማ ራዲዮ- ለገበያ ማረጋግያ አላማ የሚውል 400ሺህ ሜትሪክ ቶን ስንዴ ግዥን በተመለከተ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ 10 የቀድሞ የመንግስት ሀላፊዎች በቁጥጥር ስር ውለው ለምርመራ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተሰጥቶባቸው እንደነበር ይታወሳል፡፡ የጊዜ ቀጠሮው ባበቃበት ሚያዝያ 24 ቀን 2011 ዓም የፌደራል ፖሊስ ሙስና ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክቶሬት ምርመራውን ማጠናቀቁን ተከትሎ የፌደራል ጠቅላይ […]

ዶ/ር አንማው አንተነህ በኢትዮጵያ የዘውግ እና የኢትዮጵያዊነት ፖለቲካ ዙርያ የሰጡት ቃለ ምልልስ (ቪድዮ)

Friday, May 3, 2019 – ብሔርተኛ ዲሞክራሲያዊነት ብሎ ነገር የለም።ብሔርተኝነት ወደ አውሬነት  ነው የሚቀይርህ።ብሔርተኛ ሆኖ ዲሞክራሲያዊ መሆን ፈፅሞ አይቻልም።-ብሔርተኝነት አምስቱን የስሜት ሕዋሳት ያሳጣል።– ብሔርተኝነት ውስጥ ሆኖ እንነጋገር ብሎ ነገር አይገባኝም።አንድ ከረጢት ውስጥ ቀድሞ ገብቶ በአንድ አስተሳሰብ ተለጉሞ እንዴት ይነጋገራል?ሙሉ ቪድዮዎቹን ይመልከቱ።

በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለው የተዛባ የንግድ ሚዛን አሳሳቢ ጉዳይ ነው።

May 3, 2019 DW : ኢትዮጵያ የቻይና ብድሯን መክፈል ቢሳናት ምን ይፈጠራል? ስሪ ላንካ በቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሺየቲቭ የተበደረችውን ገንዘብ መክፈል ሲሳናት ወደቧን ለ99 አመታት ለቻይና አሳልፋ ለመስጠት ተገዳለች። የዓለም አቀፍ ንግድ አማካሪው አቶ ሞገስ በቀለ “ይኸ ወደ ኢትዮጵያ የማይመጣበት ምክንያት አይኖርም” የሚል ሥጋት አላቸው። በኢትዮጵያ እና በቻይና መካከል ያለው የተዛባ የንግድ ሚዛንም አሳሳቢው ጉዳይ […]

ጥፋትን በጥፋት የመመለስ አጀንዳ ሊታረም ይገባል – አቶ አሰማኸኝ አስረስ

May 3, 2019 በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞንና ጃዊ አካባቢ የነበረው የፀጥታ ችግር ወደ መረጋጋት መመለሱ ተገለፀ (አብመድ) – የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ አስረስ ዛሬ ለሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር የመገናኛ ብዙኃን በቤኔሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞንና በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ጃዊ ወረዳ ከሚያዝያ 17 ቀን ጀምሮ የነበረው የፀጥታ መደፍረስና […]

Let Me Hear Your Truth Chaala Hailu Abata, an Ethiopian poet who was imprisoned… The Dissident Blog

May 3 2019 Published by Swedish PEN • Since 2011 Let Me Hear Your Truth Chaala Hailu Abata, an Ethiopian poet who was imprisoned and tortured in his country of origin for writing poetry critical of the regime, lives in safety in Sweden today. But his thoughts remain back in Ethiopia with the oppressed Oromo […]

Open letter to the Prime Minister of Ethiopia Solomon Hailemariam, author and… The Dissident Blog

May 3 2019 Open letter to the Prime Minister of Ethiopia Solomon Hailemariam, author and founder of PEN Ethiopia, had to leave his homeland Ethiopia in 2015, after repeated attacks on himself and the organization. He now lives in exile in Canada, and serves as chairman of PEN Ethiopia. In an open letter to Prime […]

The Dawn is Not Here In 2011, award-winning Ethiopian journalist Reeyot Alemu was… The Dissident Blog

May 3 2019 The Dawn is Not Here In 2011, award-winning Ethiopian journalist Reeyot Alemu was sentenced to fourteen years in prison for her writing, on an accusation of “terrorism”. Her crime was having written critical texts on political and social issues, focusing on poverty and equality.  She spent five years in the infamous Kality prison. […]

Journalism in Ethiopia: Yesterday, Today and Tomorrow Woubshet Taye Abebe is an… The Dissident Blog

Published by Swedish PEN • Since 2011 Journalism in Ethiopia: Yesterday, Today and Tomorrow Woubshet Taye Abebe is an Ethiopian journalist and writer. Prior to being convicted, along with three other journalists, under the Ethiopian terror act in 2011, he served as editor-in-chief of the Awramba Times, among other posts. He now works for the […]