ሰበር ዜና በሽብር ክስት ታስረው የነበሩት እነ ኣብራሃ ደስታ ዛሬ ጥዋት ከእስር ተፈቱ።

AUGUST 26, 2015 ጀግኖቹ እነ ኣብራሃ ደስታ ዛሬ ጥዋት ሓሙስ 14 / 12 / 2007 ዓ/ም ከእስር በነፃ ተፈቱ። ከዓመት በፊት በሽብር ክስት ታስረው የነበሩት ጀግኖቹ የሰለማዊ ትግል ጀግኖች ከተከሰሱበት የፈጠራ ክስ ነፃ ተብለው ተፈትተዋል። ፩) ኣብራሃ ደስታ ከዓረና ፪) ሃብታሙ ኣያሌው ከኣንድነት ፫) የሺዋስ ኣሰፋ ከሰማያዊ ፬) ዳኑኤል ሺበሺ ከኣንድነት ከተከሰሱበት የሽብር ክስ […]
በመተካካት ተሸኝተው የነበሩት የሕወሓት ነባር አመራሮች ተመለሱ

August 26, 2015 – The Reporter የማነ ነጋሽ ከነሐሴ 16 ቀን 2007 ዓ.ም. ጀምሮ በመቐለ ሰማዕታት አዳራሽ እየተደረገ ባለው 12ኛው የሕወሓት ጉባዔ፣ በመተካካት ተሸኝተው የነበሩ የሕወሓት አመራሮች በጉባዔው እንዲመረጡና እንዲመርጡ ተወሰነ፡፡ አዘጋጅ ኮሚቴው የጋበዛቸው ያለ ድምፅ እንዲሳተፉ ነበር፡፡ ከ1,650 በላይ ጉባዔተኞች በታደሙበት ጉባዔ የተገኙ አንድ ተሳታፊ ከዚህ ቀደም ተገፍተው የወጡ ያሏቸው ነበር አመራሮች በድምፅ እንዲሳተፉ […]
የህወሓት 12ኛ ጉባኤ መካሄድ ተከትሎ የሊቀ መንበርነት ስልጣን ሽኩቻ እየተካሄደበት ይገኛል

August 26, 2015 – አምዶም ገብረስላሴ የህወሓት 12ኛ ጉባኤ መካሄድ ተከትሎ የሊቀ መንበርነት ስልጣን ሽኩቻ እየተካሄደበት ይገኛል። ኣብዛኛው የትግራይ የፌስቡክ ኣክትቪስቶች፣ ወጣቶችና ሙሁራን የህወሓት ኣባላት፣ ሌሎች ለውጥ ፈላጊ ኣክትቪስቶችና ሌሎች ፖለቲከኞች በጉጉት እየጠበቁት ይገኛሉ። የኣርከበ በድምፅ በጉባኤው መሳተፍ ለብዙዎች የኣዲስ ኣበባው ኣንጃ ወደ ኣሸናፊነት የተጠጋ ቢመስላቸውም ጉዳዩ ሌላ ነው። ኣርከበ ተመልሶ የማይወዳደር መሆኑ ስላረጋገጡ የትግራዩ […]
Why the United States Should Officially Recognize Somaliland’s Independence

Tuesday, 25 August 2015 21:52 By: Peter J Shraeder Somalilandsun – The United States government should officially recognize the independence of Somaliland, a moderate Muslim democracy in the Horn of Africa. Such an argument may seem counterintuitive at a time when tensions are rising in the region. But I submit that it is […]
South Sudan president signs peace deal despite concerns

World | Wed Aug 26, 2015 10:35am EDT Related: WORLD, AFRICA JUBA | BY DENIS DUMO South Sudan’s President Salva Kiir Mayardit (L) gestures as he leaves after attending peace talks with the South Sudanese rebels in Ethiopia’s capital Addis Ababa, March 6, 2015. REUTERS/TIKSA NEGERI South Sudan’s president signed a peace deal on Wednesday […]
“ህወሓት በትግራይ ክልል ዓረናን ‘ቀድሞ መከላከል’ በሚል መርህ ነው እየተንቀሳቀሰ ያለው

Wednesday, 26 August 2015 13:55 “ህወሓት በትግራይ ክልል ዓረናን ‘ቀድሞ መከላከል’ በሚል መርህ ነው እየተንቀሳቀሰ ያለው” አቶ ጐይቶም ጸጋዬ የዓረና ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር በይርጋ አበበ መሰረቱን በትግራይ ክልል ያደረገውና በ2000 ዓ.ም የተቋቋመው ዓረና፤ ለሉ ዓላዊነትና ለነጻነት ፓርቲ (ዓረና) ባለፉት ሁለት አገር አቀፍ ምርጫዎች መወዳደር ችሏል። ወጣቱ የፖለቲካ ባለሙያ አቶ ጐይቶም ጸጋዬም ከፓርቲው ምስረታ በፊት ባሉት […]
ፍርድ ቤት በነፃ ያሰናበታቸው የተቃዋሚ አመራሮች ከማረሚያ ቤት አለመውጣታቸው አወዛግቧል

Wednesday, 26 August 2015 13:41 በ አሸናፊ ደምሴ የፌዴራሉ ዐቃቤ ሕግ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ሽብርተኛ ከተባለው ከግንቦት 7 ድርጅት ጋር ግንኙነት ፈጥረው፤ በማህበራዊ ድረገፅ መረጃ በመለዋወጥና ከሽብር ድርጅት የሚላክላቸውን ገንዘብ በመጠቀም ለሽብር ሲንቀሳቀሱ ደርሼባቸዋለሁ ሲል ክስ ከመሰረተባቸው አስር የፓርቲ አመራር አባሎችና ሌሎች ተከሳሾች መካከል ነሐሴ 14 ቀን 2007 ዓ.ም አምስቱን በነፃ መለቀቅ […]
Ethiopian Bloggers in Kangaroo (Monkey) Court

August 23, 2015 by Alemayehu G. Mariam Kangaroo/monkey court (in)justice T-TPLF style Last week, young Ethiopian bloggers collectively known as “Zone 9 Bloggers” (named after a cell block holding political prisoners at the infamous Meles Zenawi Kality Prison, a few kilometers outside of the capital) returned to the kangaroo/monkey kourt system of the Thugtatorship of the […]
Genzebe Dibaba wins 1500m Gold Beijing (25/08/15) IAAF World Championships

https://www.youtube.com/watch?v=ACaTfoPwQfI
UN says 4.5 million Ethiopians now in need of food aid after poor rains

UN says 4.5 million Ethiopians now in need of food aid after poor rains Estimates of those requiring help have surged by 1.5m, and donors must urgently provide an extra $230m to meet their needs, say UN agencies An Ethiopian man tries to save a calf affected by the drought. Ethiopia is one of Africa’s […]