ጀግኖቹ እነ ኣብራሃ ደስታ ዛሬ ጥዋት ሓሙስ 14 / 12 / 2007 ዓ/ም ከእስር በነፃ ተፈቱ።

ከዓመት በፊት በሽብር ክስት ታስረው የነበሩት ጀግኖቹ የሰለማዊ ትግል ጀግኖች ከተከሰሱበት የፈጠራ ክስ ነፃ ተብለው ተፈትተዋል።

፩) ኣብራሃ ደስታ ከዓረና

፪) ሃብታሙ ኣያሌው ከኣንድነት

፫) የሺዋስ ኣሰፋ ከሰማያዊ

፬) ዳኑኤል ሺበሺ ከኣንድነት
ከተከሰሱበት የሽብር ክስ በነፃ ተሰናበቱ።

ለመላው ኢትዮዽያውያን ስለነዚህ ጀግኖች መታሰር የተጨነቃቹ ወገኖች እንኳን ደስ ኣላቹ።

ነፃነታችን በእጃችን ነው።

Freedom4Ethiopian

Leave a Reply