የኢህአዴግ​ ለዛ-ቢስ ቃላቶች ክፍል-1: ጥገኝነት፥ ጠባብነትና አክራሪነት – ስዩም ተሾመ

October 11, 2017 06:50 ባለፉት ሁለት አሰርት አመታት በኢትዮጲያ ፖለቲካ ውስጥ ያለ ቅጥ ከመደጋገማቸው የተነሳ ለዛ-ቢስ የሆኑ ቃላት አሉ። ቃላቱ በዜና እወጃ፣ በባለስልጣናት መግለጫ፣ በግለሰቦች አስተያየት፣ በፖለቲካ ክርክር፣ በስልጠና መድረክ፣…ወዘተ ከመደጋገማቸው የተነሳ ለዛ-ቢስ እና ትርጉም-አልባ ወደ መሆን ተቃራበዋል። እነዚህ ቃላት በዋናነት የኢህአዴግ መንግስት “የሩብ ምዕተ ዓመታት ‘ፈተናዎች’ እና ‘ስኬቶች’” በማለት በተደጋጋሚ ለፖለቲካ ፍጆታ የሚያውላቸው ናቸው። […]

In-depth analysis: Past agreements on the Nile in view of the Law of Treaty and the CFA

October 11, 2017 05:05   Nebiyu Tedla Addiss Standard Addis Abeba October 11/2017 – The use of the Nile River has for centuries been monopolized by the lower riparian countries that claim ‘historic right’ over the waters. The hegemony over the Nile Waters has been under these countries, thus building tensions among the riparian countries. The […]

Oromo leader Merera Gudina: the Biggest victim of Ethiopia state of emergency?

October 11, 2017 04:59 Africa News Ethiopia’s parliament in August 2017 voted to lift a state of emergency imposed since October 2016. What started as a six-month measure to quell anti-government protests, eventually lasted 10 months. After the initial expiration in April 2017, the parliament voted a four-month extension citing the need to consolidate peace […]

PROTEST RESIGNATION: RAMIFICATIONS OF A POLITICAL ACT

  October 10, 2017 by Ezekiel Gebissa, Special to Addis Standard Addis Abeba, October 09 /2017 – On October 8, 2017, Abbadula Gammada, Speaker of the House of Representatives, announced in an unusual Sunday evening appearance on the national TV that he has tendered his resignation to his organization, the Oromo People’s Democratic Organization, and […]

ግልጽ ደብዳቤ – ለኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ (ሸንጎ) ለአርበኞች ግንቦት ሰባት (አግ7) ለኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ምክር ቤት- ከታምራት ይገዙ

October 9, 2017 የመጀምሪያዎቹ የክርስቶስ ተከታዮች የክርስትና ዕምነትን ለማስፋፋት በየአገሩ ተሰማሩ:: ጊዜውም የከፋ ስለ ነበር የሮማ ገዢዋች አሰደዱአቸው ሐዋሪያትም እንደምንም እየተሽሎክለኩ ደቀመዛሙርትን አፈሩ:: በየአገሩ ዞረው ዞረው ደቀመዛሙርትን ካፈሩ ቦሃላ እነዚያ መጀመሪያ ላይ ያፈሩቸው ደቀመዛምርትን እምን ደረጃ ላይ እንደደረሱ ላማየት ሲመለሱ ነገር ዓለሙ ተዘበራርቆባቸው ጠበቃቸው:: ዋነውን አሳዳጅ የሮማውን መንግስት ጨርሶ ረሱት ሊከተሉት የተጠመቁለትንም ክርስቶስን ረሱት:: ዓላማቸውን […]

Kenya’s Raila Odinga withdraws from election re-run

Raila Odinga, Kenya’s opposition leader, has withdrawn from a re-run of the presidential election, saying electoral officials have failed to make necessary reforms. Kenya’s Supreme Court last month annulled the August presidential poll, won by incumbent President Uhuru Kenyatta, due to widespread irregularities in the counting process. Odinga and his National Super Alliance (NASA) had […]

ኑ! ሀገሬን እናዋልዳት (ዳንኤል ክብረት)

Posted by admin | October 10, 2017 አዋላጇ ጠፍታ ልጁም በእግሩ መጥቶ እናቲቱ ሞተች ልጅዬውም ሞቶ የሚል የልቅሶ ግጥም አለ። ነፍሰ ጡር እናት ስትወልድ ልጁ በእግሩ ከመጣ አደጋ ነው ይባላል። ጎበዝ አዋላጅ አግኝታ ልጁ በአናቱ እንዲመጣ ልታግዛት ይገባል። ያ ካልሆነ ግን ባልተስተካከለ መንገድ የመጣውን ልጅ ለመውለድ የምታምጠው እናት፣ ለረዥም ጊዜ በማማጧ የተነሣ ደክማ ለሞት ትዳረጋለች። […]

በመዲናችን የሚገኙ ጥንታዊ ቤቶችና የነዋሪዎቻቸው ህልውና አደጋ ላይ ነው

  10 ኦክተውበር 2017   አጭር የምስል መግለጫ በዚህ በአፈ-ንጉሥ ነሲቡ መስቀሎ ቤት ውስጥ በርካቶች ይኖራሉ በማንኛውም ሰዓት ቤቱ ሊደረመስ እንደሚችል ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ አዲስ አበባ ከተማ ከተመሰረተችበት ጊዜ አንስቶ ባሳለፈቻቸው ዘመናት የበርካታ ታሪካዊ ቅርሶች ባለቤት ሆናለች። ከእነዚህም መካከል በከተማዋ የሚገኙት ጥንታዊና ታሪካዊ ቤቶች ተጠቃሽ ናቸው። ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገኙ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ በከተማዋ ውስጥ […]

Ethiopia is suffering a major internal security crisis

October 10, 2017 12:16 African News Ethiopia till October 8, 2016 was suffering a major internal security crisis with spreading anti-government protests in its Oromia and Amhara regions. At a point, the protests spread to the capital, Addis Ababa. Underlying the protests which started in late 2015 was a government plan to extend the boundaries […]

ወደ ኬንያ ኤክስፖርት ተደርጎ የነበረው ስኳር እንዲመለስ ተደረገ

9 October 2017 ዮሐንስ አንበርብር የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን ወደ ኬንያ ኤክስፓርት እንዲደረግ የሸጠው 4400 ቶን ስኳር ላለፉት ሁለት ወራት በሞያሌ ድንበር ፀሐይና ወበቅ ሲፈራረቅበት ከቆየ በኃላ ወደ ወንጂ መመለስ ጀመረ። የኢትዮጵያዊ ስኳር ኮርፖሬሽን ስኳሩን የሸጠው በ2.2 ሚሊዮን ዶላር ቢሆንም፣ ክፍያው ግን እስካሁን አልተከፈለውም ። የኮርፖሬሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጋሻው አይችሉህም” ለደረሰብን ኪሳራና ጉዳት ኩባንያው […]