በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች ከጥር 6 እስከ ጥር 8 – 2008 የሚካሄድ ሕዝባዊ ተቃውሞ !!

Minilik Salsawi's photo.

#‎Ethiopia‬ ‪#‎AddisAbaba‬ ‪#‎FreedomVoice‬

=========== ተቃውሞዉ የሚገለፀዉ በኡኡታና በኳኳታ ይሆናል ። ==========
በተጠቀሱት ቀናቶች ሁላችንም በያለንበት ቦታ በመሆን የአገዛዝ ስርዓቱ በህዝብና በሃገር ላይ እየፈፀም ያለውን ወንጀል ፣ ህጋዊ ጥያቄ ባቀረቡ ዜጎች ላይ አየተወሰደ ያለዉን እስራት ና ግድያ ፣ የሃገራችን ድንበር ለሱዳን መንግስት ተቆርሶ መሰጠቱን እንቃወማለን ።

ኡኡታ ፦ ሁላችንም በያለንበት ( በመኖርያ ደጃፍ ፤ ጊቢ ዉስጥ ፣ በስራ ቦታ ፣ በመንገድ ላይ …..ወዘተ ኡኡታ ማሰማት )

ኳኳታ ፦ በአቅራቢያችን ድምፅ ማሰማት የሚችሉ ማንኛዉንም ነገሮች ማስጮህ ( ማብሰያ መመገቢያ ቁሳቁስ ፣ የቆርቆሮ የብረት አጥርና በር ፣ ተሽከርካሪዎች ፣ የተለያዮ ሰራዎች ማከናወኛ መሳሪያዎች ፣ በመንገድ በግርግዳ ተለጣፊ ወይም ተንጠልጣይ ማወስታወቂያዎች፣ የብረት ምሶሶዏችና ድልድዮች…….ወዘተ በመደብደብ በማጋጨት ማስጮህ )

እነዚህ ተግባራቶች በተመሳሳይ ሰዓት ከተለያየ ስፍራ ለመፈፀም የሚያመቹ ፣ አንድ ላይ መሰብሰብን የግድ የማይሉ ሲሆኑ ጨቋኙን የወያኔ ስርዓት ለማስዐገድ አንቅፋት የሆኑብንን ፍርሃትና መለያያትን በቀላሉ የምንሰብርባቸዉ እንዲሁም የእምቢተኝነት መግለጫዏች ናቸዉ።

የጊዜ ሰሌዳና ተግባር ፦
ጥር 6 ዐርብ ጠዋት 4 ሰዓት ከሰዓት በኃላ 7 ሰዓት ምሽት 2 ሰዓት ጀምሮ ከ 10-15 ደቂቃ ኡኡታ ….ኡኡታ
( የቀኑ መርሃ ግብር ከጁምዐ ሶላት በፊትና ሶላት ከተጠናቀቀ በኃላ ይሆናል )

ጥር 7 ቅዳሜ ጠዋት 4 ሰዓት ከሰዓት በኃላ 7 ምሽት 2
ሰዓት ጀምሮ ከ10-15 ደቂቃ ኳኳታ…..ኳኳታ

ጥር 8 እሁድ ጠዋት 4 ሰዓት ከሰዓት በኃላ 7
ሰዓት ጀምሮ ከ10-15 ደቂቃ ኡኡታ….ኡኡታ
( የቀኑ መርሃ ግብር የቤተክርስቲያኖች ፀሎት ከተጠናቀቀ በኃላ ይሆናል )

ጥር 8 እሁድ ምሽት ከ2 ሰዓት ጀምሮ ከ10-15 ኡኡታና ኳኳታ … ኡኡታ ኳኳታ በመቀላቀል እምቢተኝነታችንን ገልፀን የመጀመሪያዉ ዙር የተቃዉሞ መረሃ ግብራችን ይጠናቀቃል።

አስተባባሪ ኮሚቴው ።

==================== አንድ ነፃነቱን የሚወድ ኢትዮጵያዊ =================

‪#‎በቀን_አንድ_ብር_ይጣል‬

ይህ ዘመቻ በቀን አንድ ብር እየጣልን ‪#‎ለአንድ_ወር‬ ይቆያል::የብር ተቃዉሞ በቀን 1 ብር ላይ ሁለታችን የተቃዉሞ ድምፃችን እናሰማ::

ሁሉም ነፃነት የናፈቀዉ በቀን አንድ ብር ላይ የሚከተሉትን በእስክሪብቶ ወይም በሀይላይት ማርከር የሚከተሉትን እየፃፈ ህዝብ በሚበዛባቸዉ ሁሉ እየጣለ ይዉጣ::

1. ወያኔ እንዲያቆም የምንፈልመልገዉን የተሰማንን በአጭሩ

2. መፃፍ ያለባቸዉ

#‪#‎ወያኔ‬ የአባቶቻችን ርስት ለሱዳን እንዳትሞክረዉ ዋ!
#‪#‎በኦሮሞና‬ አማራ ሶማሌ ወገኖቻችን ላይ ግፍክን አቁም ዋ! ዋ!
#‪#‎መሬታችን‬ ላይ እጅህን አንሳ!! በቃን ስልጣንህን ለህዝብ አስረክብ!! ዋ! ዋ!
#‪#‎ፖሊስ‬ ካድሬና ወታደር ወደቤተስብህ አብረህ ለነፃነት ቁም::

ዘረኛዉ ወያኔ በቃን:: የሚሉ ፅንሰ ሀሳቦችን እንጠቀም::
በምንችለዉ አቅም እንደየአቅማችን እናሳጥረዉ::
አንድ ብሩን ፅፈን ካዘጋጀን በሁዋላ ህዝብ የሚሰበሰብበት ቦታ ወስደን እንጣለዉ::
ይህን ተቃዉሞ ለቀጣይ ሰላሳ ቀናት… እንከዉን:: ነፃነታችን እስክናገኝ በተለያየ መልኩ ተቃዉሟችን ይቀጥላል::
ብሩን ጥሎ መሄድ ብቻ:: ብር ነዉና ማንም ያነሰዋል:: በነገራችን ላይ በወረቀት የብርን ኮፒ ፕሪንት መጠቀምም ይቻላል::
የሚጣልባቸዉ ቦታወች ህዝብ ቢያንስ ከአስር በላይ ከሚገኝባቸዉ እስከ ገበያ ሆስፒታሎች የማምለኪያ ቦታወች:: ገደብ የለዉም::
ተቃዉሞዉ ከሰኞ ጠዋት ከ25/04/2008 ጀምሮ ለአንድ ወር::

Leave a Reply