Cory Doctorow at 10:08 pm Thu, Jun 19, 2014
A new release of Snowden’s leaked NSA docs detail RAMPART-A, through which the NSA gives foreign governments the ability to conduct mass surveillance against their own populations in exchange for NSA access to their communications. RAMPART-A, is spread across 13 sites, accesses three terabytes/second from 70 cables and networks. It cost US taxpayers $170M between 2011 and 2013, allocated through the NSA’s “black budget.”
The NSA makes its foreign partners promise not to spy on the USA using its equipment and in return, agrees not to spy on its partners’ populations (with “exceptions”). However, as was documented in Glenn Greenwald’s indispensable No Place to Hide, the NSA has a simple trick for circumventing any promises not to spy on its partners’ populations.
“No Place to Hide” revealed a list of 33 “third party” countries that assist the NSA in conducting mass surveillance, including Saudi Arabia, Israel, Singapore, Ethiopia, and 15 EU member states. These countries do not allow the NSA to spy on their own countries, but the NSA exploits a loophole to conduct this surveillance anyway: it will strike an agreement with Country A, on one end of a high-speed cable not to spy on it population, and with Country B, on the other end of the cable, not to spy on its population, but will conduct mass surveillance of Country A’s communications from Country B and vice-versa.
How Secret Partners Expand NSA’s Surveillance Dragnet [Ryan Gallagher/The Intercept]
በደቡብ ክልል እየታየ ያለው መንግስታዊ አፈናና ፀረ-ሕግ አቋም እንዲገታ ትግላችንን አጠናክረን እንቀጥላለን! (UDJ)
>ከአንድነት ፓርቲ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
ባለፉት 23 ዓመታት የኢትዮጵያ ሕዝብ ስርዓቱ አምጦ የወለዳቸው ሀገራዊ አፈና፣ ማዋከብ፣ የመኖር ዋስትናን መንፈግ፤ ዜጎችን ማሰደድና ማሰር የተለመዱ ድርጊቶ ሆነው ኖረዋል፡፡ አሁንም በዚህ አስከፊ የአፈና መንገድ ጉዞውን ቀጥሏል፡፡ የስርዓቱ መንግስታዊ አፈናና ፀረ-ሕዝብ አቋም በመላ ኢትዮጵያ የተዘረጋ ቢሆንም ፓርቲያችን በእንቅስቃሴዎቹ ውስጥ እንደታዘበው በደቡብ ክልል በተለየ ሁኔታ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በተለይም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ ሹማምንቶች ባደረባቸው የገዥነት መንፈስ ሰላማዊ እንቅስቃሴዎችን በማፈንና ብሎም ያለምንም ማስረጃና ምክንያት ሰላማዊ ታጋዮችን ወደ እስር ቤት በመክተት ተግባራዊ እያደረጉ ይገኛሉ፡፡
ከዚህ በፊት በክልሉ በወላይታ ዞን ሶዶ ከተማ የፓርቲያችን ከፍተኛ አመራሮች ከዞኑ አመራሮች ጋር ውይይት ሲያካሂዱ ድንገተኛ ወረራ ተደርጎና የግቢ በር ተሰብሮ ወደ እስር ቤት ተወስደው ነበር፤ ቁጫ ላይ ጠርተነው የነበረው ሰላማዊ ሰልፍም እንዲሁ በጉልበት፣ በእስርና አፈና እንዳይካሄድ ተደርጓል፤ ይባስ ብሎ ደግሞ የክልሉ ዋና ከተማ በሆነችው አዋሳ የጠራነው ሰላማዊ ሰልፍ ተገቢውን ህጋዊ ሂደት ቢያልፍም በህገ-ወጥ እስር እንዲጠናቀቅ ሆኗል፡፡ ይህ እውነትም በክልሉ በተለየ ሁኔታ መንግስታዊ አፈናና ፀረ-ሕግ አቋም እንዳለ ያረጋገጠ ነው፡፡
አዋሳ ከተማ ላይ የጠራነው የተቃውሞ ሰልፍ በሚካሄድበት ማግስት ከ30 በላይ አባሎቻችንን፣ የዞኑን አመራሮችና ከአዲስ አበባ ለቅስቀሳ የሄደውን ቡድን ከነ መኪናው ወደ እስር ቤት በመውሰድ መንግስታዊ አፈናውን በገሀድ አሳይተዋል፡፡ በደቡብ የተፈጠረው የገዥነት መጥፎ መንፈስ የተጠናወታቸው የታች ባለስልጣናት ህግ በአደባባይ እንደረገጡ ታይቶበታል፡፡ አሳሪዎቹ በቅስቀሳ ላይ የነበሩት አባላትና አመራሮቻችን ‹‹ህጉን ጠብቀን አሳወቅን፣ የእውቅናውን ደብዳቤ መስጠት ይህን ሊሰራ የተቀመጠው አካል ድርሻ ነው፡፡ እውቅና ወረቀቱን የሚሰጠው አካል ስራውን ስላልሰራ እኛ ስራ ማቆም የለብንም፡፡›› ለሚለው መልስ ስላልነበራቸው ማሰርን እንደ መፍትሔ ወስደዋል፡፡ ህገወጡን የአትቀስቅሱ ትእዛዝ ከመቀበል መታሰር እንደሚሻል እጃቸውን ለካቴና የሰጡ አባሎቻችንና አመራሮች አረጋግጠዋል፡፡
ፓርቲያችን እንደሚገነዘበው የህዝቡ የለውጥ ፍላጎት ገፍቶ በወጣ ቁጥር የአምባገነኖች መደናበር ያይላል፡፡ ሲደናበሩም ህግ ይጥሳሉ፣ ህዝብ ያሰቃያሉ፣ ሀገር ይበድላሉ፡፡ አፋኞች ያልተገነዘቡት እድሜ ልክ ዕየተጨቆኑ መኖር እንደማይቻል ብቻ ነው፡፡
አንድነት እንደዚህ አይነቱን አይን ያወጣ አፈናና ፀረ-ሕግ አካሄድ በቸልታ አይመለከተውም፡፡ በክልሉ ለመዝጋት እየተሞከረ ያለውን የህዝብ ጥያቄ ከህዝብ ጋር በመሆን መፍትሔ እንዲያገኝ እናደርጋለን፡፡ በህግም እንጠይቃለን፡፡ በክልሉ ነፃ ምርጫ እንዳይካሄድና ህዝቡ በንቃት እንዳይደራጅ እየተደረገ ያለ ጥረት አካልም ነው፡፡ ያለምንም ወንጀል የታሰሩ አባሎቻችንና አመራሮቹ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳ እንዲፈቱ የሚመለከተው አካል ሃላፊነቱን እንዲወጣ እያሳሰብን በደቡብ ክልል እየታየ ያለው መንግስታዊ አፈናና ፀረ-ሕዝብ አቋም መታገላችንን እንደምንቀጥል እናረጋግጣለን፡፡
ድል የህዝብ ነው!!!
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት)
ሰኔ 16 ቀን 2006 ዓ.ም
አዲስ አበባ
‹‹ይህ ሽልማት የእኔ ብቻ አይደለም፣ የእናንተም ነው›› እስክንድር ነጋ
‹‹ይህ ሽልማት የእኔ ብቻ አይደለም፡፡ የእናንተም ነው፡፡ …››
‹‹በእስር ላይ የምትገኙ ጋዜጠኞች እና ጦማሪያኖች የእኔ ጀግኖች ናችሁ››ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ
‹‹አሁን ደስተኛ ነኝ››
‹‹እስክንድርን ምግብ ማብሰል እያለማመድኩት ነው››አቶ አንዷለም አራጌ
ከትናንት በስትያ ሰኔ 03 ቀን 2006 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ላይ ከቅርብ ጓደኛዬ እና የሙያ ባልደረባዬ ጋዜጠኛ አናንያ ሶሪ ጋር ወደቃሊቲ ማረሚያ ቤት [እስር ቤትም ነው] አምርተን ነበር- ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋንና የአንድነት ፓርቲ ጸሐፊ የሆኑትን አቶ አንዷለም አራጌን ለመጠየቅ፡፡ የተለመደውን የፖሊስ ፍተሻ አልፈን ወደ ውስጥ ስንዘልቅ የሰማያዊ ፓርቲ የድርጅት ጉዳይ ኃላፈ አቶ ብርሃኑ ተ/ያሬድ ፣ አቶ ሳሙኤል የተባሉ አባልና የ‹‹ነገረ ኢትዮጵያ›› ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው እስክንድርን ሊጠይቁ ቀድመውን ደርሰው ነበር፡፡
…እስክንድርን እና አንዷለምን አስጠራናቸው፡፡ ሁለቱም ሲያዩን ደስ አላቸው፡፡ በተለይ በተለይ የእስክንድር ፈገግታ በጣም ደማቅ ነበር፡፡ ተከፋፍለን ከሁለቱም ጋር ሃሳቦችን መለዋወጥ ጀመርን፡፡
እስክንድር በዓለም የጋዜጠኞች እና የዜና አታሚዎች ማኅበር የዓመቱ የወርቅ ብዕር የ “pen Golden of freedom 2014″ ተሸላሚ በመሆኑ ‹‹እንኳን ደስ ያለህ›› አልኩት፡፡ ‹‹አመሰግናለሁ፡፡ ትናንት አንድ ልጅ ሊጠይኝ መጥቶ ነግሮኛል›› ካለን በኋላ ደግመን ስለሽልማቱ በጋራ ሃሳብ መለዋወጥ ቀጠልን፡፡ እስክንድር ሽልማቱ አዲስ መሆኑን አላወቀም ነበር፡፡
በመሆኑም ስለሽልማቱ ሁኔታ፣ ማን እንደሸለመው፣ ሽልማቱ የት እንደተደረገ፣ ሽልማቱን ማን እንደተቀበለለት [ሽልማቱን የተቀበለው በኢትዮጵያ በሽብርተኝነት ክስ ወንጀለኛ ተብሎ ከባልደረባው ፎቶ አንሺ ጋር 11 ዓመታት ከተፈረደበት በኋላ በይቅርታ የተለቀቀው ስዊድናዊ ጋዜጠኛ ማርቲን ሽብዬ ነበር]፣ የሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ምን እንደሚመሰል፣ በሽልማቱ እነማን እንደተገኙ …ያወቅነውን ሁሉ ነገርነው፡፡
‹‹ይህንን አላዋኩኝም፣ ሰርካለም (ባለቤቱ) ለምን በቦታው አልተገኘችም?›› በማለት ጠየቀንና በድጋሚ ደስ ብሎት ጣቶቹን በሽቦ ውስጥ አሾልኮ ጨበጠን፡፡ ወዲያው ይህቺን መልዕክት ተናገረ፡-
‹‹ይህ ሽልማት የእኔ ብቻ አይደለም፡፡ የእናንተም ነው፡፡ የኢትዮጵያዊ ጋዜጠኞች ነው፡፡ ሁላችንንም ይመለከተናል፡፡ ለሁላንችም ይገባናል፡፡ ይሄንን ሽልማት የምመለከተው ሐሳብን በነጻነት ከመግለጽ የመብት ጥሰት አኳያ ብቻ አይደለም፡፡ ለሌሎች የዜጎች መብቶች ሲሉ ለታገሉ እና እየታገሉ ላሉ ፖለቲከኞች፣ የሕሊና እስረኞችም ጭምር ነው፡፡ ሀሳብን በነጻነት የመግለጽ መብት ከሌሎች ከተነፈጉ መብቶች ተለይቶ የሚታይ አይደለም፡፡ ሁሉንም መብቶች እናገኛቸዋለን፣ ወይም እናጣቸዋለን፡፡ ለዚህ ደግሞ ጸንተን እንታገል፣ ትግላችን ግን ሰላማዊ ብቻ መሆን አለበት፡፡ …››
እስክንድር ደስ ብሎት ሃሳቡን መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እኔ ለተወሰኑ ቀናት በማዕከላዊ መታሰሬን ሰምቶ ስለነበረም ‹‹ማዕከላዊ እያለህ የታሰሩትን ጋዜጠኞች እና ጦማሪያኖች ለማግኘት ችለህ ነበር?›› ብሎ ጠየቀኝ፡፡ እነሱን በአካል ማግኘት አለመቻሌን ነገር ግን ከእነሱ ጋር ታሥረው የነበሩ ሌሎች ተጠርጣሪ ዜጎችን አግኝቼ በእስር ስላሉበት ሁኔታ መጠየቄን ነገርኩት፡፡
የታሰሩት ጋዜጠኞች እና ጦማሪያኖችን ቤተሰብ ማግኘት እችል እንደሆነና ከቻልኩም በእነሱ በኩል መልዕክቱ ይደርስለት ዘንድ በድጋሚ ጥያቄያዊ ሃሳቡን አቀረበልኝ፡፡ የተወሰኑ የእስረኛ ቤተሰቦችን ማግኘት እንደምችል አስረዳሁት፡፡
‹‹የታሰራችሁ ጋዜጠኞች እና ጦማሪያኖች የእኔ ጀግኖች ናችሁ፡፡ አከብራችኋላሁ፡፡›› ብለህ ንገርልኝ አለኝ – ደጋግሞ፡፡ …
በዕለቱ ከሰዓታት በፊት ሰናይት ታከለ የምትባል ወዳጄም እስክንድርን ልጠይቀው ቃሊቲ እንደምሄድ በነገርኳት ጊዜ ‹‹እንደማከብረው እና እንደማደንቀው ንገርልኝ›› ያለችኝን መልዕክት ለእስክንድር አደረስኩላት፡፡
እሱ ግን ሳቅ እያለ ‹‹ተሳስተሻል! …ተሳስተሻል! …ተሳስተሻል›› ብለህ ንገራት አለኝ፡፡ ‹‹ለምን?›› አልኩት፡፡ ‹‹ገና ምን ሰርቼ?›› በማለት በዚያ ትሁት አንደበቱ መለሰልኝ፡፡ በእውነት መልሱ አስደመመን፡፡ ዋይ እስክንድር፣ ፍጹም የተለየ ታላቅ ሰው!!!
እስክንድርን እናናግረው የነበርን ጠያቂዎች ወደ አንዷለም አራጌ ዞርን፡፡ አንዷለም ጋር የነበሩት ደግሞ ወደ እስክንድር፡፡
አንዷለም የስፖርት ቲ-ሸርት ከቁምጣ ጋር ለብሷል፡፡ ጥቁር መነጽር አድርጓል፡፡ ረጋ ብሎ ፈገግ በማለት ‹‹ምን አዲስ ነገር አለ?›› በማለት ጨዋታ ጀመረ፡፡ አንዷለም የእስክንድርን ሽልማት ሰምቶ ኖሮ፣ ‹‹አሁን ከምሳ በኋላ ጣፋጭ የለውዝ ሻይ እሱን እና ጓደኞቻችንን በመጋበዝ ‹እንኳን ደስ ያልህ!› በማለት ሰርፕራይዝ አደርገዋለሁ፡፡ ምግብ ማብሰል እያለማመድኩት ነው፡፡ ብዙ ጊዜ እኔ ነኝ ሰርቼ የማበላው፡፡ በልጅነቱ በበርገር ያደገ ልጅ አሁን ሽንኩርት እና ቲማቲም መክተፍ ችሏል …›› በማለት በቀልድ ነገረን፡፡
‹እነማን ከእናንተ ጋር አሉ? በአንድ ክፍል ውስጥስ ስንት ናችሁ? ጊዜያችሁንስ እንዴት ነው የምትጠቀሙበት?›› የሚል ጥያቄ አቀረብንለት፡፡
‹‹ለረዥም ጊዜ፣ በጣም አስቸጋሪ ክፍል ውስጥ፣ መሬት ላይ ስንከባለል ነበር በእስር ያሳለፍሉት፡፡ አሁን አቶ ስዬ አብርሃ ታስሮ በነበረበት ጥሩ በሚባል ክፍል ውስጥ ለአምስት ታስረን እንገኛለን፡፡ አቶ መላኩ ተፈራ፣ አቶ መላኩ ፈንታ ና አንድ ባለሃብት አብረውን ናቸው፡፡ አሁን አልጋ ላይ መተኛት ጀምሬአለሁ፡፡ ይሄ ለእኔ እንደ አዲስ ሕይወት ነው፡፡ አሁን ደስተኛ ነኝ፡፡ …ጊዜያችንን በጥሩ ሁኔታ ከፋፍለን እየተጠቀምንበት ነው፡፡ እናነባለን፣ እንወያያለን፣ የምንፈልጋቸውን መጽሐፍት ግን በምንፈልገው ጊዜ አናገኝም፣ በዚህ በኩል መጠነኛ ችግር አለ፡፡ በተረፈ ደህና ነኝ፡፡ እኔ ተስፈኛ ነኝ፡፡ እናንተም በተሰማራችሁበት ዘርፍ የምትችሉትን ሁሉ ለሀገራችሁ ለውጥ መታገል አለባችሁ…››
ከሁለቱም ጋር የነበረንን የ30 ደቂቃ ቆይታ ሳንጠግብ ‹‹በቃችሁ›› የሚለው የፖሊስ ድምጽ ተሰማ፡፡ ‹‹እናመሰግናለን፣ በቃ ሂዱ›› ሲል አንዷለም በእርጋታ ተናግሮ በሽቦ ስር አሾልኮ እጆቻችንን ጨበጠን፡፡
እስክንድር ደግሞ ‹‹‹ሲመቻችሁ ብቻ መጥታችሁ ጠይቁን፣ ሥራ እንዳይበደል!፡፡ ሥራችሁን ሥሩ›› በማለት ለእኛም ያለውን አሳቢነት ከምክሩ ጋር ደጋግሞ ገለጸልን – ሁሉንም ሰላም በሉልኝ በማለት፡፡ እንግዲህ እስክንድርን የምትሉ ሁሉ ሰላምታውን በእኔ በኩል አድርሻለሁ፡፡
No Country for Ethiopian Human Rights Abusers By Prof. Al Mariam
No Country for Ethiopian Human Rights Abusers By Prof. Al Mariam
The U.S. Justice Department encourages Ethiopians to report human-rights abusers hiding in plain view in America
They are hidden in plain view. They have been hiding in plain view in the U.S. for over 30 years. They have been hiding in plain view in the U.S. for just three years.
They skulk around most of the major urban centers from New York City to Los Angeles. They swagger about in public places and places of worship in designer suits with an air of untouchability. They slither in and out of popular coffee shops. They creep in the shadows and alleys. They are highly educated. They are barely literate. They are loaded with cash they stole when they held power. They own property and operate businesses in the U.S. They are service workers eking out a living and struggling to make ends meet. They signed death warrants against innocent victims. They executed innocent victims.
They conceal their true identities by taking aliases to avoid detection. They are known by the victims they tortured and abused, but their victims do not know what they can do to bring their victimizers to justice in American courts. They live in peace and security certain in their knowledge that they have gotten away with murder, torture and various other crimes against humanity while their victims live each day the nightmare of the abuses they have suffered.
THEY are former high-level and low-level Ethiopian junta Derg officials who have committed gross human rights violations and are now hiding out in the U.S. in plain view.
THEY are high-level officials and low-level functionaries of the Tigrean Peoples Liberation Front (TPLF) and its handmaiden the “Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front”.
THEY have gamed the liberal American asylum system and obtained residency or citizenship fraudulently.
THEY believe they have gotten away with murder and will live in the lap of luxury in the United States of America.
THEY need to be brought to justice in American courts!
Occasionally, these Ethiopian criminals against humanity hiding out in the U.S. make chance encounters with their victims. In May 2011, Kefelgn Alemu Worku (a/k/a Habteab Berhe Temanu, “TUFA”, Kefelegn Alemu) came face to face with one of his victims in Denver, CO. Worku came to the United States in July 2004 as a refugee using the false identity of Habteab B. Temanu. In the late 1970s, a ruthless military junta known as “Derg” launched a “Red Terror” campaign in Ethiopia resulting in the extrajudicial killings and persecution of hundreds of thousands of citizens. Worku served as a prison guard during that period. Samuel Ketema, an Ethiopian political prisoner in Ethiopia in 1978 testified that Worku tortured and executed fellow prisoners. Abebech Demissie, a 16-year-old high school student detainee in 1977, “watched Worku shoot and kill people, including a teenage boy.” Worku ordered other prisoners to “clean the blood off the floor with anything we could find, including our tongues.” Worku “pointed an AK-47 assault rifle at Abebech’s head but for some reason spared her life.
According to court records, in October 2013 Worku was indicted on various charges including unlawful procurement of citizenship or naturalization, aggravated identity theft, and fraud and misuse of Visas, Permits and Other Documents. Following a five-day trial in U.S. District Court, Worku was convicted on all counts and given a 22-year sentence on May 23, 2014. Generally, similar immigration violations are punished by no more than 18 months in federal prison. But the sentencing judge, U.S. District Judge John L. Kane, was so outraged by Worku’s criminality, he “maxed” him out. Judge Kane explained, “The risk that this country becomes regarded as a safe haven for violators of human rights is such that the maximum sentence is required.”
Assistant U.S. Attorney John Walsh who prosecuted Worku declared, “Our system of justice has successfully removed the defendant from the immigrant community he once terrorized, and in so doing vindicated not only our laws, but the rights of the defendant’s many victims now living here in our country. Today, justice was done. By sentencing defendant Worku to the maximum possible term for his crime, Judge Kane sent a stern, determined message that the United States will not allow its generous asylum laws to be manipulated to create a safe haven for murderers and torturers from abroad.”
Last week, famed exiled Ethiopian investigative journalist, Abebe Gellaw, identified one Tewodros Beharu, as “Ethiopia’s prosecutor from hell (hiding in plain view) in America.” Abebe accused Beharu, a resident of Silver Spring, MD., of being a “wilful participant in the unjust and arbitrary prosecution of dissidents, independent journalists and opposition figures using the so-called anti-terrorism proclamation.” According to Abebe, Beharu “fabricated countless treason and terrorism charges against innocent people whose only crime was exposing and challenging the corruption and tyranny of the TPLF.” (Click here to view the ENGLISH copy of the charging document; click here for the AMHARICversion.)
Abebe alleged that “Tewodros Beharu was one of TPLF’s (ruling regime’s party in Ethiopia) prosecutors trained and employed to fabricate terrorism charges against political prisoners like Eskinder Nega, Andualem Aragie, Nathaniel Mekonnen, Reeyot Alemu, Wubishet Taye, Bekele Gerba, Olbana Lelisa, the Muslim community leaders and the two Swedish journalists Johan Persson and Martin Schibbye.” Abebe stated that Baharu had charged him in absentia with “terrorism” as a U.S. citizen along with others including Obang Metho, Neamin Zeleke, Dr. Berhanu Nega, Ephrem Madebo, Fasil Yenealem, Mesfin Negash, Abiy Teklemariam.”
In an electronic communication, Beharu told Abebe that he “was following orders” when he brought the trumped up charges against Eskinder Nega and the rest of the defendants mentioned above. Incredibly, Beharu invoked the “Nuremberg defense” used byNazi perpetrators of war crimes and crimes against humanity. Adolf Eichmann at his trial testified, “I am guilty of having been obedient, having subordinated myself to my official duties and my oath of office. I did not persecute Jews with avidity and passion. That is what the government did.” Likewise, Beharu was just doing his official duty. He is guilty of being obedient and doing his official duties. He did not persecute Eskinder Nega, Reeyot Alemu, Woubshet Taye or dozens of others “with avidity and passion.” That is what the government did.
Serkalem Fasil’s accusations against Tewodros Beharu
The most damning allegations against Tewodros Beharu come from Serkalem Fasil, Ethiopia’s foremost female journalist and publisher until the ruling TPLF regime in Ethiopia imprisoned her and her husband Eskider Nega. Both Serkalem and Eskinder (who is currently serving an 18 year term on trumped up terrorism charges at the infamous Meles Zenawi Kality Prison a few kilometers outside the capital) are arguably the most persecuted and most celebrated dissident journalists in modern African history. Eskinder has been the recipient of practically every major international press award over the past three years including the prestigious 2014 Golden Pen of Freedom which he received a couple of weeks ago. Serkalem is also a recipient of international press awards including the prestigious “Courage in Journalism Award” given by the International Women’s Media Foundation to women journalists that have shown extraordinary bravery in the face of danger.
In a recorded audio interview, Serkalem stated that Tewodros Beharu was not merely “following orders”. He was the one giving the orders in and out of court. Serkalem specifically stated that Beharu persecuted her husband and the others “with avidity and passion.” Beharu was an angry, fierce, harsh, ruthless and pitiless persecutor, according to Serkalem. He went after the defendants not like a professional prosecutor but as political persecutor. Beharu took every opportunity in court to belittle the defendants. He made countless objections to prevent the defendants from introducing exculpatory evidence to show their innocence. He abused procedure to prevent the defendants from receiving a fair trial and to prolong the pretrial detention of the defendants by applying for endless continuances. He fabricated and falsified evidence to obtain a wrongful conviction.
Serkalem specifically alleged that Tewdros Beharu in his individual capacity as a lead state prosecutor knowingly, intentionally and maliciously used his powers to deny her and her husband of due process of law. In 2011, Beharu brought false and unfounded charges against her husband, fabricated evidence, suborned perjury and made allegations and statements he knew to be factually false to secure her husband’s conviction. Serkalem alleged that Beharu falsely alleged Eskinder was a leader of the Ginbot 7 organization and that he had mobilized and recruited youth to engage in terroristic acts. He produced no evidence whatsoever to support this allegation but connived with the judges to convict her husband. She further alleged that prosecutors Beharu and Berhanu Wondimagegn were personally involved in depriving her family of property including homes, cars and other personal property without due process of law. Beharu grossly abused his powers by knowingly, intentionally and maliciously prosecuting other independent Ethiopian journalists and denying them a fair trial and due process including international press award winners Reeyot Alemu, Woubshet Taye and others, according to Serkalem.
Serkalem’s allegations against Tewodros Beharu raise serious legal questions of far reaching implications particularly with respect to the maintenance of the rule of law and the central role played by government prosecutors in protecting innocent victims from human rights abuse. International human rights law requires that prosecutors be active protectors of human rights and must maintain the highest level of integrity under national and international law and ethical standards. Prosecutors are essential to the right to a fair trial and if they abuse and misuse their prosecutorial powers for political ends, they would have committed not only a violation of the principle of the rule of law but also a gross miscarriage of justice for which they must be held accountable.
Both the Universal Declaration of Human Rights (UDHR) and the International Covenant on Civil and Political Rights (ICCPR) (the U.S. ratified the ICCPR in 1992 ; incorporated as part of the Ethiopian Constitution under Article 13(1)) guarantee that “everyone is entitled in full equality to a fair and public hearing by an independent and impartial tribunal, in the determination of his rights and obligations and of any criminal charge against him’. (ICCPR, Article 14; African Charter on Human and Peoples’ Rights (ACHPR), Arts. 6-8.) The Rome Statute on the International Criminal Court (ICC), also defines in detail principles of criminal justice (Articles 22-33) and principles of fair trial (Articles 62-67). The Basic Principles and Guidelines on the Right to a Remedy and Reparation for Victims of Gross Violations of International Human Rights Law and Serious Violations of International Humanitarian Law (Adopted and proclaimed by General Assembly resolution 60/147 of 16 December 2005), prescribe that states have an obligation to prosecute individuals suspected of gross violations of international human rights law and serious violations of international humanitarian law that constitute crimes under international law.”
A call to report Ethiopian criminals against humanity hiding in the U.S.
In January 2012, in a commentary entitled, “African Dictators: Can’t Run, Can’t Hide!” I put out a call for Ethiopians in the United States to report Ethiopians living in the U.S. who have committed gross human rights violations to U.S. authorities. In light of the increasing numbers of investigations and prosecutions of human rights violators who have entered the U.S. fraudulently, it is important for Ethiopians in particular to report such suspects to the U.S. Immigration and Customs Enforcement’s (ICE) Homeland Security Investigations (HSI) which operates the Human Rights Violators and War Crimes Unit (HRVWCU) within the National Security Investigations Division (NSID).
HRVWCU “conducts investigations focused on human rights violations in an effort to prevent the United States from becoming a safe haven to those individuals who engage in the commission of war crimes, genocide, torture and other forms of serious human rights abuses from conflicts around the globe. When foreign war crimes suspects, persecutors and human rights abusers are identified within U.S. borders, the unit utilizes its powers and authorities to the fullest extent of the law to investigate, prosecute and, whenever possible, remove any such offenders from the United States.”
Over the past decade, HRVWCU has been quite successful in investigating and arresting hundreds of individuals for human rights-related violations under various criminal and/or immigration statutes. Its large data base contains the names of thousands of known and suspected human rights violators. The data base has been instrumental in preventing identified human-rights violators from attempting to enter the United States. Currently, ICE is pursuing thousands of leads that involve suspected human rights violators from nearly 100 different countries. Over the past 8 years, ICE has arrested hundreds of individuals for human rights-related violations under various criminal and/or immigration statutes and deported hundreds of other known or suspected human rights violators from the United States.
Ethiopian criminals against humanity living in the U.S. must be reported to ICE HRVWCU for investigation
The evidence of widespread crimes against humanity and war crimes in Ethiopia is fully documented, substantial and overwhelming. An official Inquiry Commission report of the TPLF ruling regime in Ethiopia in 2007 documented the extrajudicial killing of at least 193 persons, wounding of 763 others and arbitrary imprisonment of nearly 30,000 persons in the post-2005 election period in that country. There are at least 237 individuals identified and implicated in these crimes. In December 2003, in Gambella, Ethiopia, 424 individuals died in extrajudicial killings by security forces loyal to the TPLF. In the Ogaden, reprisal “executions of 150 individuals” and 37 others were documented by Human Rights Watch in 2008 which charged, “Ethiopian military personnel who ordered or participated in attacks on civilians should be held responsible for war crimes. Senior military and civilian officials who knew or should have known of such crimes but took no action may be criminally liable as a matter of command responsibility. The widespread and apparently systematic nature of the attacks on villages throughout Somali Region is strong evidence that the killings, torture, rape, and forced displacement are also crimes against humanity for which the Ethiopian government bears ultimate responsibility.” These are only the tip of the iceberg.
Why we must take individual initiative to report Ethiopian criminals against humanity hiding in the U.S.
Perhaps the question I have been asked most frequently by Ethiopians over the past several years is, “What can I do as an individual to help improve human rights in Ethiopia?”
Too many Ethiopians, particularly in the Diaspora, feel frustrated by a sense of individual powerlessness. Observing the lack of cohesion among opposition groups and the endless bickering, they stand aside overwhelmed by disappointment. But there are many things Ethiopians can do as individuals to help bring about significant improvements in human rights in Ethiopia.
Last week I called for a boycott of Coca Cola and its 114 different products. When Coca Cola commissioned 32 local versions of the world soccer cup song, released 31 of them and “dumped” the Ethiopian version, I told Coca Cola, “GO TO HELL!!!” I will never, never buy, use or encourage others to buy or use a Coca Cola product. There is no doubt that individuals acting by themselves and collectively can make a difference. Say NO too Coke!
Just last week, it was reported that “Coca-Cola sales nosedived in Spain after boycott call.” Sales of Coca-Cola in Spain slumped by half because the people of Spain told Coca Cola to go to hell!!! (There is substantial anecdotal evidence that a silent boycott of Coca Cola is well underway in Ethiopia.)
If the Spanish can do it to Coca Cola, why can’t Ethiopians?
There are many reasons why Ethiopians with evidence and information on Ethiopian human rights violators hiding in the U.S. should report them to the U.S. Immigration and Customs Enforcement’s Human Rights Violators and War Crimes. First, it is the inescapable moral duty of any Ethiopian who is directly victimized or has personal knowledge of others who are victimized to report human rights abusers hiding in the U.S. Such criminals against humanity must be exposed and removed from American society. Second, reporting such abusers sends a strong message to those violators in official positions in Ethiopia that America will not be a safe haven for them if they should seek asylum fraudulently by concealing their criminal past. If they enter the U.S. they should be prepared to go to jail because they will be fingered and brought to justice. Third, broad participation in such reporting will send a strong message to the regime leaders in Ethiopia who have committed atrocities that if they step inside the U.S., they risk losing not only their fat bank accounts but also their liberty. They should be prepared to spend their last days in an American federal prison. Fourth, if Ethiopian human rights abusers believe that America is not a safe haven for them, they are less likely to engage in crimes against humanity in Ethiopia. There is no question that nearly all of the regime leaders and their cronies today believe they will relocate to the U.S. if things change in Ethiopia. They had better think again!
Knowingly allowing Ethiopian criminals against humanity to live freely in the U.S. is itself a crime against humanity. It is tantamount to being an accomplice after the fact. These human rights abusers hiding in the U.S. should know that justice is like a delayed train. Victims may have to wait a while, but in the end justice shall arrive with its full might. That is the lesson Kefelgn Alemu Worku learned on May 23, 2014. That is a lesson every Ethiopian human rights abuser hiding in plain view in the U.S. should be taught every day. That is a lesson every human rights violator in Ethiopia who plans to relocate to America should learn today.
A lesson in justice for ALL Ethiopians
Last week, 89-year-old Johann Breyer, who lived in Philadelphia for nearly 65 years was arrested and is facing extradition for crimes he committed during WW II as a Nazi guard at the notorious Auschwitz II-Birkenau concentration camp and at another locations. Breyer migrated to the United States in 1952 and claimed citizenship as a displaced person. He deliberately made false statements to minimize his role in the Holocaust in which over 1.1 million men, women, and children were exterminated. German authorities have charged Breyer “with complicity in the murder of more than 216,000 European Jews.”
Kefelgn Alemu Worku is no different from Nazi prison guard Johann Breyer. Worku was a prison guard for the “Derg” junta. Like Breyer, he committed or was complicit in the commission of untold atrocities. He tortured and killed innocent victims. Like Breyer, Worku tried to conceal his identity and criminality when he sought asylum in the U.S. and tried to minimize his role in the Red Terror massacres. Worku, like Breyer, tried to escape justice; but unlike Breyer, justice caught up with Worku in 10 years.
The fact of the matter is that the Ethiopian human rights abusers hiding out in America are not only those who did their dastardly deeds under the Derg regime. There are many who have committed similar human rights abuses as former members or functionaries of the TPLF ruling regime in Ethiopia today. They must ALL be reported.
Whether it takes 6 or 65 years, these abusers who were TPLF or Derg members must be brought to justice. They should know that there is no statute of limitations on justice! Indifference to such criminals living freely in our midst in plain view must end!
I ask ALL Ethiopians one simple question: When the U.S. Justice Department is willing to do ALL of the heavy lifting to prosecute criminals against humanity hiding in the U.S., is it too much to ask Ethiopians to finger these suspects for investigation and prosecution and cooperate with the Department?
It is easy to report human rights abusers hiding out in America- You do NOT have to give your name when you report.
If you have evidence or information about foreign nationals suspected of engaging in human rights abuses or war crimes, call the ICE HSI tip line at1-866-347-2423 and complete its online tip form.
You do NOT have to give your name when you report.
You may also submit evidence and information to the Human Rights Violator and War Crimes Unit by emailing HRV.ICE@ice.dhs.gov.
Assistance is available to victims of human rights abuses. Call ICE’s confidential victim/witness hotline toll-free number at 1-866-872-4973.
“The United States will not allow its generous asylum laws to be manipulated to create a safe haven for murderers and torturers from abroad.” Assistant U.S. Attorney John Walsh
=====================
Professor Alemayehu G. Mariam teaches political science at California State University, San Bernardino and is a practicing defense lawyer.
Previous commentaries by the author are available at:
http://open.salon.com/blog/almariam/
www.huffingtonpost.com/alemayehu-g-mariam/
Amharic translations of recent commentaries by the author may be found at:
http://www.ecadforum.com/Amharic/archives/category/al-mariam-amharic
http://ethioforum.org/amharic/category/%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D/
In the first two parts of this series, we presented a focused analysis of the GERD, based on evidentiary information that is available in the public domain. We argued objectively and cogently that the social, economic, environmental and ecological adverse impacts of the GERD could be incalculable,…
June 24, 2014No CommentRead More
ሁለት ፅንፎች ላይ የቆመው የጋዜጠኝነት ሙያ
ከአምስት ወራት በፊት በአስታራ ሆቴል የመመሥረቻ ስብሰባውን ያካሄደውና በምሥረታ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ (ኢጋመ) ባለፈው እሑድ ሰኔ 15 ቀን 2006
ዓ.ም. በአዲስ ቪው ሆቴል የፓናል ውይይት አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ይህ የፓናል ውይይት ‹‹ፕሬስ፣ ነፃነት የጋዜጠኞች ደኅንነትና ልማት›› በሚል ርዕስ ሥር የተካሄደ ሲሆን፣ በዕለቱም ለመወያያ የሚሆኑ ሁለት ጽሑፎች ቀርበው ነበር፡፡
በዕለቱ ለመወያያ የሚሆኑ ጽሑፎችን ያቀረቡት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙዩኒኬሽን ትምህርት ቤት ዲን ዶ/ር አብዲሳ ዘርዓይና የሕግ ባለሙያው አቶ ተማም አባቡልጉ ነበሩ፡፡ ውይይቶቹን በአወያይነት የመሩት ደግሞ ጋዜጠኞቹ ኤልያስ ገብሩና አያሌው አስረስ ናቸው፡፡
እንደ ፕሮግራሙ አዘጋጆች ገለጻ በፕሮግራሙ ላይ እንዲሳተፉ ለመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማልና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ለሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ጥሪ ተደርጐላቸው የነበረ ቢሆንም፣ ሁለቱም በፕሮግራሙ ላይ አልተገኙም፡፡
ይህ የጋዜጠኞች መድረክ በምሥረታ ላይ ያለና በቅርብ ጊዜም ሕጋዊ ዕውቅናውን አግኝቶ በወር ጊዜ ውስጥ ጠቅላላ ጉባዔውን ለመጥራት እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ፣ የጋዜጠኞች መድረክ ምክትል ፕሬዚዳንት በሆኑት አቶ ዮናስ ሐጐስ አማካይነት ተጠቅሷል፡፡
የውይይቱ አጠቃላይ መንፈስ
በውይይቱ ላይ የቀረቡት ሁለት ጽሑፎች የተለያየ መንፈስና ትንታኔ የተከተሉ ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ጽሑፍ አቅራቢ ዶ/ር አብዲሳ ዘርዓይ ሲሆኑ፣ ‹‹የኢትዮጵያ ፕሬስ አተገባበሩ፣ ተግዳሮቶቹና መፍትሔው›› በሚል ርዕስ ባቀረቡት ጽሑፍ የአገሪቱን የሚዲያ ባህል፣ የመንግሥትና የግሉ ሚዲያ ግንኙነት ከየት ተነስቶ የት እንደደረሰ፣ በሙያው ውስጥ ያሉ ጋዜጠኞች የሙያውን መሠረታዊ መርሆዎች አለመከተልና የአገሪቱ አምባገነናዊ ባህል የፈጠረው ጫናና የመሳሰሉትን ጉዳዮች በመዘርዘር፣ የአገሪቱ ሚዲያ ከየት ተነስቶ የት እንደደረሰ ለማሳየት የሞከሩበት ነበር፡፡
ሁለተኛው ጽሑፍ አቅራቢ የሕግ ባለሙያው አቶ ተማም አባቡልጉ ሲሆኑ፣ ‹‹የፕሬስና የፀረ ሽብር ሕጉ ከፕሬስ ነፃነት አንፃር›› በሚል ርዕስ ያቀረቡት ጽሑፍ ያጠነጠነው ደግሞ በፕሬስና በፀረ ሽብርተኝነት አዋጆች ላይ ነበር፡፡
በዚህኛው የእሳቸው ጥናት ደግሞ ለመዳሰስ የተሞከሩት የፕሬስ አዋጁ ራሱ ምንድነው? በውስጡ የደነገገው ምንድነው? ለምንድነው የወጣው? የፀረ ሽብርተኝነት አዋጁስ ከንግግር፣ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 29 ከተደነገገው ሐሳብን በነፃነት ከመግለጽ አንፃርስ ያለው ትርጓሜስ ምንድን ነው? የሚሉና ሌሎች ከሕግና ሐሳብን በነፃነት ከመግለጽ መብት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ጉዳዮች ከሕገ መንግሥቱና ከፕሬስ አዋጁ አንፃር ለመዳሰስ የሞከሩበት ነው፡፡
በሁለቱም ጽሑፍ አቅራቢዎች በስፋት ከተዳሰሱት ጉዳዮች በተጨማሪ ጋዜጠኞች በኅብረትና በተጠናከረ መንግሥት ላይ ጫና ማሳደር አለመቻላቸው ተጠቃሽ ነበር፡፡ ዶ/ር አብዲሳ ወጥ የሆነ የማኅበራት ኅብረት አለመኖር ሙያውንና ጋዜጠኞችን ወደሚፈልጉት አቅጣጫ ለማምጣትና መንግሥት ላይ ጫና ማሳደር እንዳይችሉ እንቅፋት መሆኑን ያወሱ ሲሆን፣ አቶ ተማም በበኩላቸው ጋዜጠኞች ያላቸውን ሚና በመጠቀም የፀረ ሽብርተኝነት አዋጁ እንዲሻሻል መንግሥት ላይ ጫና ማሳደር እንደሚገባቸው ገልጸዋል፡፡
በአመፅ የተወለደ ሚዲያ?
እንደ ዶ/ር አብዲሳ ገለጻ አሁን ያለው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባህል በአማፅያን የተወለደ እንደሆነ የሚያትት ሲሆን፣ ለዚህም እንደ ማሳያነት ያነሱት ነጥብ ‹‹መጀመሪያ ላይ በጥይት ይታኮሱ የነበሩ ኃይሎች አሁን ግን በየወረቀቱ የፖለቲካ ትግሉን ቀጠሉ፤›› በማለት ነው፡፡
ስለዚህም በድኅረ ኢሕአዴግ የመጣው የመገናኛ ብዙኃን ባህል በአብዛኛው ስለዲሞክራሲና አጠቃላይ ሙያውን የማሳደግ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ሳይሆን ይዘግብ የነበረው የፖለቲካ ፅንፈኝነት (Polarization) በማጠንጠን እንደነበር አመልክተዋል፡፡
‹‹ያኛው ወገን [መንግሥት] ጫካ ውስጥ ሲጠቀም እንደነበረው ሚዲያውን ተቆጣጥሮ ሥርዓቱን እየደገፈ እንዲሄድና ቱቦ ሆኖ የመጓዝ ነገር ነው የያዘው፡፡ በዚህኛው በኩል [በሚዲያው] ያለውም ‹‹የት አባህ አንተ›› የሚለውን መንገድ ይዞ ውጥረት (Tension) በሚፈጥር መንገድ ‹‹በሬ ወለደንም›› ጭምር እየጻፈ ሲሄድ የነበረበት ክስተት ነው የተከሰተው፤›› በማለት በመንግሥትና በግሉ ሚዲያ መካከል ጠርዝ ይዞ የመቆምና የመጓዝ ሒደት የአገሪቱን የሚዲያ ጉዞ ምን ያህል እንደጐዳው አብራርተዋል፡፡
የዶ/ር አብዲሳ ጽሑፍ ኢሕአዴግ ሥልጣን ከያዘ በኋላ ያሉትን ዓመታት ከፋፍሎ በፈርጅ በፈርጁ ለማስቀመጥ የሚሞክር ነው፡፡ በተለያዩ ዓመታት ከፋፍለው ባቀረቡት ጽሑፍ ውስጥ በዋነኛነት ሙያው ለአገሪቱ የዲሞክራሲ እሴቶች ማደግና መበልፀግ የሚጠበቅበትን ያህል አስተዋጽኦ አለማበርከቱን ተችተዋል፡፡
በግሉ ፕሬስ መጀመሪያ ዓመታት ላይ ከ260 በላይ ጋዜጦችና መጽሔቶች መኖራቸውን ያስታወሱት ዶ/ር አብዲሳ፣ ‹‹በመጀመሪያ የጋዜጦችና የመጽሔቶች ማጭድን ማጭድ አለማለታችንና ነገሮችን እየሸፋፈንን መሄዳችንን በሚዲያው ውስጥ ለተፈጠሩ ችግሮች መፍትሔ እንዳናገኝ አድርጓል፤›› በማለት የሚዲያው ከእውነት መሸሽን እንደ ችግር የቆጠሩ ሲሆን፤ ከዚህ በኋላም መንግሥትም የግል ሚዲያን እንደ አንድ ተፎካካሪ አካል መቁጠሩንና መከታተል መጀመሩን አውስተዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ሚዲያን እንደ አንድ ራሱን የሚችልና በራሱ የሚቆም ጠቃሚ እንደሆነ የማኅበረሰብ ተቋም ቆጥሮ የማሳደግና የመንከባከብ ጉዳይ ከመንግሥትም ሆነ ሙያውን አገለግላለሁ፡፡ ከሚለው አካል እየጠፉ መምጣታቸው ሌላው በመንግሥትና በሙያተኛው መካከል ያለውን ፍጥጫ እንዳባባሰው ገልጸዋል፡፡
በዚህ የተነሳም የብቀላ ጉዳዮች መምጣትና መታየት መጀመራቸውን፣ ከእነዚህ ጋር ተያይዞም መንግሥት ነገሮችን ሁሉ እያጠናከረ ምኅዳሩንም እያጠበበ የመጣበት ክስተት መከሰቱን በጽሑፋቸው ያትታሉ፡፡ ከዚህ ፍጥጫ ጋር በተያያዘም ከ1988 እስከ 1992 ዓ.ም. ድረስ ተፈጥሮ የነበረው የነፃነት ከባቢ እየጠበበ መሄዱን፣ በመጀመሪያዎቹ ዓመታት ተፈጥሮ ከነበረው የነፃነት ከባቢ እንዴት ወደ ከፍተኛ ቁጥጥር እንደተሸጋገረ አብራርተዋል፡፡
ይህም ክስተት እስከ 1997 ዓ.ም. ድረስ የደረሰ ሲሆን፣ በ1997 ዓ.ም. ግን ሚዲያው የተለያዩ ነገሮች ከማድረጉም በላይ የዲሞክራሲ ምኅዳሩም ከየትኛውም ጊዜ ጋር ሲነፃፀር ትልቅ አንድምታ የነበረው እንደ ነበር ገልጸዋል፡፡
በ1997 ዓ.ም. ተከስቶ የነበረው የሕዝቡ የምርጫ ንቃተ ህሊናና የሚዲያው ድርሻ በወቅቱ የተለየ ሥፍራ ተችሮት የነበረ ቢሆንም፣ ዶ/ር አብዲሳ ግን ‹‹በ1997 ዓ.ም. ቢሆን የግሉ ሚዲያ የአገሪቱን የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ከመደገፍ ይልቅ ከተቃዋሚዎች ጋር የመሠለፍ ጉዳይ ነው የነበረው፤›› በማለት ተችተውታል፡፡ እንደ እሳቸው አተያይ በ1997 ዓ.ም. የግሉ ሚዲያ ነፃ መሆኑን በመተው ለአንድ ወገን ወገንተኝነቱን በማሳየቱ፣ የተለያዩ ክፍሎች ወደ ሥልጣን ለመውጣት እንደ አንድ መንገድ ቆጥረውት ነበር፡፡
ዶ/ር አብዲሳ ከ1999 እስከ 2002 አካባቢ የተወሰነ የማንሰራራት ሁኔታዎች የታየበት ጊዜ እንደ ነበር ቢገልጹም ነገር ግን ድኅረ ምርጫ 97 በወጡ ሕግጋት አማካይነት የተለያዩ የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማት እንዲሁም ግለሰቦች ይህን ጊዜ በአገሪቱ የሚዲያ ግንባታ ጉዞ ላይ ከፍተኛ ጋሬጣ የበዛበትና ለመሥራት አስቸጋሪ የሆነበት ነው በማለት ይገልጹታል፡፡
ምንም እንኳ ዶ/ሩ የተወሰነ ማንሰራራትና መጠነኛ የሆነ መቻቻል ነበረበት ቢሉም፣ ይህ ግን የመነጨው መንግሥት መቻቻልን ስለፈለገና ስላስቀደመ ሳይሆን ‹‹ጥርስ አብቅሎ የነበረ ሁሉ የወደቀበት›› ወቅት ስለነበረ ነው በማለት ተፈጥሮ የነበረውን የመቻቻል ሁኔታ ይገልጹታል፡፡ አብዛኞቹ የኢትዮጵያን የፖለቲካና የሚዲያ የዕድገት ጉዞን የሚከታተሉ ተቋማትና ግለሰቦች ድኅረ ምርጫ 97 ኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ ምኅዳሩም ሆነ የሚዲያ እንቅስቃሴ ክፉኛ መሽመድመዱን የሚገልጹ ሲሆን፣ በተቃራኒው ደግሞ ዶ/ሩ ከ1999 እስከ 2002 ዓ.ም. ያለው ጊዜ የተወሰነ ያንሰራራበት በማለት ያስረዳሉ፡፡ ከተቺዎቹ ጋር በሚያስማማ ሁኔታ ደግሞ የፀረ ሽብር አዋጁና የሲቪል ማኅበራት ሕጎች መፅደቅ የነበሩት ብዙ ነገሮች እየተበላሹ እንዲመጡና ተጀምሮ የነበረው የሚዲያ ቁልቁል ጉዞም በከፍተኛ ሁኔታ የታየበት መሆኑን ይስማማሉ፡፡
የፀረ ሽብር አዋጁ የተለጠጠ ትርጓሜ በጋዜጠኝነት ሙያ የተሰማሩ ግለሰቦችን ቅድመ ሳንሱር (Self Sensor ship) እንዲያደርጉ እንዳስገደዳቸው ያወሱት ዶ/ር አብዲሳ፣ በፍራቻ የተነሳ የማይነኩ ብዙ ነገሮች መኖራቸውን ይገልጻሉ፡፡
የግል ማለት ነፃ ማለት አይደለም
በኢትዮጵያ ሚዲያ ላይ የሚታዩ የተለያዩ ዓበይትና አንኳር የሆኑ ተግዳሮቶችን በጽሑፋቸው የዳሰሱት ዶ/ር አብዲሳ፣ በአጠቃላይ የአገሪቱን የሚዲያ ተግዳሮቶች በሁለት ዋነኛ ክፍሎች ይከፍሏቸዋል፡፡ እነዚህም ውስጣዊና ውጫዊ ችግሮች ናቸው፡፡
‹‹ውስጣዊ ችግር በሚባልበት ወቅት ሙያውን በደንብ አድርጐ ተገንዝቦ በአንድ የዲሞክራሲ ሥርዓት ውስጥ ከሚዲያው የሚጠበቀው ነገር ምንድን ነው ብሎ በነፃነትና በራሱ ሳንባ የሚተነፍስ ሚዲያ ያለመኖር ችግር ነው፤›› በማለት ውስጣዊ ችግር የሙያው ባለቤት ራሱ ለሙያው ተገቢውን ክብርና ለሙያው መሠረታዊ እሳቤዎች አለመስጠቱን ይጠቅሳሉ፡፡ እዚህ ላይ አጽንኦት ሰጥተው የገለጹት ጉዳይ የግልና ነፃ ሚዲያ ማለት አንድ ዓይነት ሐሳብ አለመሆናቸውን ነው፡፡ ‹‹የግል መሆንና ነፃ መሆን አይገናኝም፤›› በማለት አሁን አገሪቱ ውስጥ ያለውን የሚዲያ ባህል የተቹ ሲሆን፤ ‹‹የመንግሥት የሆነ ብቻ አይደለም በመንግሥት ኪስ ውስጥ ያለው፡፡ የግል ሆኖ የተለየያ ዓይነት ግለሰቦች ኪስ ውስጥ የሚገኝ ሚዲያም አለ፤›› ሲሉ የግሉ ሚዲያ ሙያተኞች ሙያው የሚጠይቀውን ሥነ ምግባር ማክበርና ማሟላት እንደሚጠበቅባቸው ምክር አዘል አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ እንደ እሳቸው ገለጻ፣ ነፃ ማለት ነፃ አስተሳሰብ፣ ነፃ መንፈስ፣ በራስ ሳንባ መተንፈስና ከምንም ጋር ያልሆነና ያመነበትን ነገር ግን ኃላፊነት በተሞላበት ሁኔታ የሙያውን መሠረታዊ እሴቶች ተጠቅሞ የሚሠራ ማለት ነው፡፡ በዚህ የተነሳም ‹‹ነፃ ነን ስላልን ብቻ ነፃ መሆን እንደማይመጣ›› ሞግተዋል፡፡
ስለዚህ በዋነኝነት በውስጣዊ ችግር የተጠቀሰው ዓብይ ጉዳይ በሙያው የተሰማሩ ግለሰቦች ለሙያው መሠረታዊ እሴቶችና መርሆዎች ተገዥ ለመሆን የመሥራት ችግርን ነው፡፡
በውጫዊ ችግር ከተጠቀሱት መካከል ዋነኛው ደግሞ በአገሪቱ ባህል እየሆነ የመጣው መንግሥትን ጨምሮ በተለያ አካላት ላይ የሚታየው አምባገነናዊ ባህሪ ነው፡፡ ‹‹አጠቃላይ የአገሪቱን ባህል ስንመለከት ለገዳይ የሚዘፈንበት ባህል ነው ያለን፤›› በማለት በአገሪቱ የሰፈነው የጀብደኝነት ባህል በተዘዋዋሪ ሚዲያው ላይ ውጫዊ ተፅዕኖ የሚፈጥር መሆኑንም አብራርተዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም የተዋስኦ (Discourse) አለመኖርና እንዲህ ዓይነት ተዋስኦዎች የፈሪዎች ምልክት የሚደረጉበት ጉዳይ መሆኑም ሌላው ችግር ነው ብለዋል፡፡
‹‹ከንግግር ይልቅ ለስድብና ለዘለፋ የተለየ ቦታ አለው›› ባሉት የኢትዮጵያ ባህል መሠረት አንድ ግለሰብ የጀግንነቱ ማሳያ የሚሆነው መሳደብ በመሆኑ ሚዲያውም ከዚህ ዓይነት ከስድብ መንፈስና አዙሪት ውስጥ አለመውጣቱን የውጫዊ ችግር ማሳያ አድርገው አቅርበውታል፡፡ ስለዚህ እንዲህ ዓይነት የጀብደኝነት ባህል በአገሪቱም በሙያውም የሚታይ በመሆኑ፣ የመንግሥት ባህሪም የሚመነጨው ከዚሁ ባህል መሆኑንም አስረድተዋል፡፡
ምን መደረግ አለበት?
ወደፊት የአገሪቱ የሚዲያ ዕድገት በዋነኛነት ሊሠራ የሚገባው ጉዳይ ሙያተኞቹ ለሙያው ቅድሚያ መስጠት የሚለው ጉዳይ በጣም አስፈላጊና መሠረታዊ መሆኑ የተጠቀሰ ሲሆን፣ ለሙያው ቅድሚያ መስጠት ማለት ለሙያው መከበር የተደራጁ የተለያዩ ማኅበራት አንድ አቋም በመያዝ በጋራ መሥራት ሲችሉ እንደሆነም ተገልጿል፡፡ የተለያዩ የሚዲያ ማኅበራት ቢኖሩም ሙያው አንድ ጋዜጠኝነት እንደመሆኑ ከፖለቲካ ርዕዮተ ዓለም ውጪ ባሉ ጉዳዮች ላይ በጋራ በመሥራት የሚፈለገውን ተፅዕኖ በመንግሥት ላይ መፍጠር እንደሚቻል ተጠቁሞዋል፡፡
የተደራጁ የሙያ ማኅበራት በሌሉበት ወቅት ደግሞ ማንም ሚዲያውን የመጠበቅ ግዴታም ሆነ ኃላፊነት እንደማይኖርበትና በዚህም የተነሳ ሙያው ለተለያዩ ጥቃቶች ተጋላጭ እንደሚሆን ጽሑፍ አቅራቢው በአንድ ጥላ ሥር ሆኖ መንቀሳቀስ ዓይነተኛ አማራጭ መሆኑን ጠቅሰዋል፡፡
አሁን ባለው ሁኔታ ግን ያሉት የሙያ ማኅበራት እርስ በእርስ በመወነጃጀልና አንዱ አንዱን በመንቀፍ መጠመዳቸውን በመጠቆም፣ ያሉት ማኅበራት በአንድነት እንዲሠሩና የሚዲያ ካውንስል እንዲያቋቁሙ ወትውተዋል፡፡
‹‹እንዲህ ዓይነት የሙያ ማኅበራት በተጠናከረ መንገድ ሲኖሩ ደግሞ መንግሥት ላይ ጫና ለመፍጠርና በአገሪቱ የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ላይ ከፍተኛ ሚና መጫወት እንዲችሉ ያደርጋቸዋል፤›› በማለት የገለጹት ዶ/ር አብዲሳ፣ ‹‹ተፅዕኖ መፍጠር ማለት ደግሞ በዚህ አገር ሚዲያው በስፋት እንዲያድግ ማድረግና በሚዲያው ውስጥ የተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች እንዲፈጠሩ ማድረግ ማለት ነው፤›› ብለዋል፡፡
የሕግ ባለሙያው አቶ ተማም አባቡልጉ በአገሪቱ ሐሳብን በነፃነት ከመግለጽ አንፃር የተደነገጉ ሕጐች ዙሪያ ሰፋ ያለ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፣ ሕጐቹንና የሕጐቹን ከሕገ መንግሥቱ ጋር ያላቸውን ተቃርኖዎችና አፋኝነት በስፋት ከዳሰሱ በኋላ እንደ መፍትሔ ያቀረቡት ሐሳብ ሕጎቹ እንዲሻሩ መጠየቅ ነው፡፡ ይህንንም ለማድረግ ጋዜጠኞች ያላቸውን ኃይል ሁሉ በመጠቀም በኅብረተሰቡ ዘንድ የሕጎቹን አፋኝነትና ችግሮች በዝርዝር በማቅረብ ሕጎቹ እንዲሻሩ ከፍተኛ ሥራ እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ይህ ለግማሽ ቀን የተካሄደው የውይይት መድረክ ምንም እንኳን አዳራሽ ውስጥ የነበሩ ታዳሚዎች በሙሉ ባይመለከቱትም በከበባ ተጀምሮ በከበባ የተጠናቀቀ እንደነበር በማኅበራዊ ድረ ገጾቹ ተዘግቧል፡፡ ከውይይቱ መጠናቀቅ በኋላ በዕለቱ በውይይቱ ተሳትፈው የነበሩ ጋዜጠኞች በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞችን ስም በወረቀት ጽፈው በመያዝ የታሰሩ ጋዜጠኞች ይፈቱ የሚል መልዕክትም አስተላልፈዋል፡፡
ሁለት ፅንፎች ላይ የቆመው የጋዜጠኝነት ሙያ