Skip to content
May 31, 2015
- ለዓመታዊው ስብሰባ በወጣው መርሐ ግብር መሠረት ፓትርያርኩ፣ በዛሬው የበዓለ ጰራቅሊጦስ የጠቅላላ ጉባኤው ማጠቃለያተገኝተው አባታዊ መመሪያ እና ቃለ ምዕዳን በመስጠት ማሰናበት ነበረባቸው፤
- መርሐ ግብሩንም እንዲያውቁት ከብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው ጀምሮ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በተደጋጋሚ እየተላኩ እንዲነግሯቸው ተደርጎ ነበር፤
- አማሳኞች፣ ‹‹ጠቅላላ ጉባኤው በፓትርያርኩ አይታወቅም፤ የፓትርያርኩን ስም ለማጥፋት እና በፓትርያርኩ ላይ ለማሳመፅ የተጠራ ነው›› የሚል የተሳሳተ መረጃ ለመንግሥት በመስጠት ለማሳገድ ተሯሩጠው ነበር፤
- የአዲስ አበባ ሰንበት ት/ቤቶች የፀረ ሙስና እና ፀረ ኑፋቄ ንቅናቄ የተጋድሎ ነጥቦች የጠቅላላ ጉባኤው የጋራ አቋም መግለጫ አካል ኾነው ወጥተዋል!!!
በክዋኔ ላይ (Happening now) ጠቅላይ ቤተ ክህነት፤ከቀኑ 11:29


በሰንበት ት/ቤቶች ሀገር አቀፍ አንድነት ፬ኛ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ መደምደሚያ በፀረ ሙስና እና ፀረ ኑፋቄ የጋራ አቋሞች ተጠናክረው የወጡት ተሳታፊዎች ፓትርያርኩን ለማነጋገር በመዝሙር ወደ ጽርሐ መንበረ ፓትርያርኩ ሲያመሩ
Like this:
Like Loading...