ሕወሓት ከነባር የፖሊስ ቢሮ አባላት መካከል አቶ ዓባይ ፀሐዬ፣ አቶ አባዲ ዘሞ፣ አቶ ቴድሮስ ሐጎስና አቶ ፀጋይ በረኼ በመተካካት ሸኝቷል፡፡ ወ/ሮ ሮማን ገብረ ሥላሴ፣ አቶ ተወልደ ብርሃን በርኼና አቶ ተክለወይኒ አሰፋ በፈቃዳቸው ከማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ለቀዋል፡፡
ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት 50 አባላት ታጭተው 45 አባላት የተመረጡ ሲሆን፣ የአቶ ዓባይ ወልዱ ባለቤት ወ/ሮ ትርፉ ኪዳነ ማርያምና የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ክንደያ ገብረ ሕይወት ሳይመረጡ ከቀሩት አምስት አባላት መካከል ተጠቃሽ ናቸው፡፡
ከሁለት ዓመት ተኩል በፊት በተካሄደው 11ኛው የሕወሓት ጉባዔ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ሆነው ከተመረጡት ውስጥ አቶ ቴዎድሮስ ሐጎስ፣ ወ/ሮ ትርፉ ኪዳነ ማርያምና አቶ ገብረ መስቀል ታረቀ ሳይቀጥሉ ቀርተዋል፡፡ አቶ ጌታቸው አሰፋ፣ ዶ/ር አዲስ ዓለም ባሌማና ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረ እግዚአብሔር አዳዲስ አባላት ሆነው ገብተዋል፡፡
ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት 50 አባላት ታጭተው 45 አባላት የተመረጡ ሲሆን ምርጫ ውጤት ይህንን ይመስላል።
1. ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል————–1107
2. ኣዜብ መስፍን————————–1089
3. ፈትለወርቅ ገ/ሔር———————-1085
4. ጌታቸው ኣሰፋ————————–1084
5. ኣባይ ነብሶ——————————1082
6. ዶ/ር ቴድሮስ ኣድሓኖም——————1070
7. ኣረጋሽ በየነ—————————–1067
8. ዶ/ር ኣዲሰኣለም ባሌማ——————-1063
9. በየነ ምክሩ——————————1046
10. ኪሮስ ቢተው —————————1043
11. ዶ/ር ኣብርሃም ተኸስተ——————1028
12. ያለም ፀጋይ ————————–1019
13. ኬርያ ኢብራሂም———————–1019
14. ሓዱሽ ዘነበ—————————-1009
15. ተወልደብርሃን ተስፋኣለም—————-1001
16. ሚኪኤለ ኣብርሃ————————997
17. ተወልደ ገ/ፃድቓን———————-982
18. ጎይትኦም ይብራህ———————-975
19. ጎቦዛይ ወ/ኣረጋይ———————–974
20. ኣባይ ወልዱ—————————973
21. ዶ/ር ገ/ሂወት ገ/ሔር——————-968
22. ተስፋኣለም ይሕደጐ——————–966
23. ሓጐስ ጎደፋይ————————–961
24. ኣለም ገ/ዋህድ————————–958
25. እያሱ ተስፋይ————————–953
26. ሃይለ ኣስፍሃ—————————-941
27. ኣፅብሃ ኣረጋዊ————————–936
28. ብርሃነ ፅጋብ—————————-936
29. ሙሉ ካሕሳይ———————-933
30. ብርሃነ ኪ/ማርያም——————926
31. ዲኒኤል ኣሰፋ———————-916
32. ጌታቸው ረዳ———————–909
33. ሃፍቱ ሓዱሽ————————898
34. ገ/መስቀል ታረቀ——————–895
35. ዘነበች ፍስሃ————————-895
36. ኢሳያስ ገ/ጅወርግስ——————-895
37. ኪሮስ ሓጐስ————————-895
38. ሽሻይ መረሳ————————-895
39. ብርሃነ ገ/የሱስ———————–869
40. ኢሳያስ ታደሰ———————–869
41. ነጋ በርሀ—————————-842
42. ማሙ ገ/ሔር———————–811
43. ተኽላይ ገ/መድህን——————–807
44. ቅድሳን ነጋ————————–787
45. ይትባረክ ኣመሃ———————-783
ሳይመረጡ የቀሩት
1. ጥላሁን ታረቀኝ———————777
2. ትርፉ ኪ/ማርያም——————-753
3. ኣልማዝ ገ/ፃዲቕ——————-686
4. ለምለም ሓድጉ———————665
5. ዶ/ር ክንደያ ገ/ሂወት —————661