መቋጫ ያጣው የሕወሓትና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፍጥጫ
September 26, 2024 – DW Amharic የትግራይ ክልል ግዚያዊ አስተዳደር የትግራይ ታጣቂ ኃይሎችን ማዘዝ ይሁን መምራት አይችልም ሲል ሕወሓት ገለፀ ። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በበኩሉ የትግራይ ኃይሎች በአስተዳደሩ ስር ሆነው እየተመሩ ተልእኮ ይፈፅማሉ ብሎ ነበር።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
ከኢኮኖሚው ማሻሻያው ወዲህ የዶላር ይዞታ
September 26, 2024 – DW Amharic በገቢ ንግድ ላይ የተሰማሩ አስተያየት ሰጪ እንደሚሉት ኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማድረግ የውጪ ምንዛሪን ለነጻ ገቢያ ስርዓት ከተተወ ወዲህ የባንኮች የውጪ ምንዛሪ ክምችት ከፍ በማለቱ የምንዛሪው አሰጣጥ ስርዓቱ ባይቀየርም የተሻለ የዶላር መጠን ለአስመጭዎች እንደሚሰጥ ለዶቼ ቬለ በሰጡት አስተያየት አረጋግጠዋል፡፡… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የኢሰመኮ መግለጫ ስለኢትዮጵያ
September 26, 2024 – DW Amharic በኢትዮጵያ የግጭት ዐውድ ውስጥ ባሉ አምስት ክልሎች ባለፉት ሦስት ወራት ውስጥ የታጠቁ ሰዎች ባደረሱት ጥቃት በርካታ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዐሳወቀ ። ኢሰመኮ የዘፈቀደ፣ የጅምላና የተራዘመ እሥራትና የተፋጠነ ፍትሕ እጦት፣ አስገድዶ መሰወር፣ እገታና የሀገር ውስጥ መፈናቀል እሳሳቢ መሆናቸውን ጠቅሷል ።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የእሥራኤልና ሔዝቦላ ጦርነት የፈጠረው ስጋት
September 26, 2024 – DW Amharic እስራኤል ከዐሥር ወራት በፊት በራሷና ምራባውያንን በአሸባሪነት የተፈረጀው ሐማስ በዜጎቿ ላይ የፈጸመውን ጥቃትና እገታ ተከትሎ፤ በጋዛና ምራባዊ የፍልስጠኤም ግዛት የከፈተችው ጥቃት አልተቋጨም ። ካለፈው ሳምንት ጀምሮ ደግሞ፤ በእራኤልና ሊባኖስ ደንበር ሌላ ጦርነት ቀጥሏል ።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
ሶማሊያ ለኢትዮጵያ ነቀፌታ ምላሽ ሰጠች
September 26, 2024 – VOA Amharic — Comments ↓ … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
በእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ባለችው ሱዳን ከ430 በላይ ሰዎች በኮሌራ ሞቱ
September 26, 2024 – BBC Amharic — Comments ↓ በእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ በምተገኘው ሱዳን ባለፈው ወር ከ430 በላይ ሰዎች በኮሌራ ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን የአገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
ባይደን ወደ አፍሪካ ሊጓዙ ነው
September 26, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
“እስራኤል ቀጠናውን ወደ የለየለት ጦርነት እየገፋች ነው” የአካባቢው ሃገራት
September 26, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
እስራኤል በሊባኖስ ላይ ያካሄደችው ጥቃት ቀጠናዊ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል
September 26, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
ኢትዮጵያ ከቁም እንስሳት ሃብቷ ተጠቃሚ እንድትሆን ላኪዎችን የሚያበረታቱ አስራሮችን መተግበር እንደሚገባት ተገለጸ
September 26, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ