የሶማሊያው ፕሬዝዳንት በሁለት ወራት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ለጉብኝት አሥመራ ገቡ

ከ 8 ሰአት በፊት የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በሁለት ወራት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ከልዑካን ቡድናቸው ጋር ለሥራ ጉብኝት ወደ ኤርትራ ዋና ከተማ አሥመራ መግባታቸው ተገለጸ። የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረ መስቀል በኤክስ ገጻቸው ላይ እንደገለጹት የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ዛሬ እሁድ መጋቢት 8/2016 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ አሥመራ ገብተዋል። የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ ጉብኝት በኤርትራው ፕሬዝዳንት […]

ማሊያዊ- ፈረንሳዊቷ አያ በፓሪስ ኦሊምፒክ መክፈቻ ላይ ትዘፍናለች መባሉ ያስነሳው ውዝግብ

ከ 7 ሰአት በፊት በዓለም ላይ ስማቸው ከገነነ ሙዚቀኞች መካከል አንዷ ናት – አያ ናካሙራ። አያ በፈረንሳይኛ በመዝፈን ከቋንቋው ተናጋሪዎች ባሻገር በዓለማችን ተደማጭ ከሆኑ ጥቂት ሙዚቀኞች መካከል አንዷ ናት። ጃጃ (Djada) የሚለው ሙዚቃዋ በዩቲዩብ 954 ሚሊዮን ተመልካቾችን አግኝቷል። ከዚህም ጋር ተያይዞ ነው በሐምሌ ወር በሚከፈተው የፓሪስ ኦሊምፒክስ ላይ የ28 ዓመቷ አያ እንድትዘፍን በአገሪቱ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል […]