የምርጫ ቦርድ ይፋ ያደረገውን የምርጫ ሰሌዳ በተመለከተ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት

ዲሴምበር 28, 2020 መለስካቸው አምሃ አዲስ አበባ —የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ባወጣው ረቂቅ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ የሚፈለገውን እንቅስቃሴ ለማድረግ እንደሚቸገር የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ/ኦፌኮ/አስታወቀ። የምርጫ ውሳኔውንም ወደ ፊት እንደሚያስታወቅ ገልጿል። ገዥው ፓርቲ ለምርጫው አስቻይ ሁኔታዎችን ለማስፋት እንደሚሰራ ቃል ገብቷል። “ፍጽምነት ያለው የምርጫ ድባብ የለም” በሚል ምርጫን ማሻገር ችግር እንደማይፈታ ደግሞ ኢዜማ አስታውቋል። ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። […]

Coronavirus – Ethiopia: COVID-19 reported cases in Ethiopia (27th December 2020)

Source: Ministry of Health, Ethiopia ADDIS ABABA, Ethiopia, December 28, 2020 DailyLaboratory test: 4,639Severe cases: 224New recovered: 1024New deaths: 8New cases: 451 TotalLaboratory test: 1,780,961Active cases: 11,660Total recovered: 109,293Total deaths: 1,909Total cases: 122,864

ኮሮናቫይረስ ፡ ኢትዮጵያዊያን የሕክምና ባለሙያዎች ስለኮቪድ-19 ክትባት ይናገራሉ – ቢቢሲ/አማርኛ

በአሜሪካው የመድኃኒት አምራች ኩባንያ ፋይዘር እና በጀርመኑ የሕክምና ቴክኖሎጂ ኩባንያ ባዮንቴክ በጋራ የተሰራው የኮቪድ -19 ክትባት በአሜሪካ መሰጠት ከጀመረ ሁለት ሳምንታት አልፎታል። ክትባቱም ለበሽታው ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑ እንደ የጤና ባለሙያዎችና በዕድሜ የገፉ ሰዎች በቅድሚያ እየተሰጠ ነው። በዚያው የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የጤና ባለሙያዎችም ክትባቱን እየወሰዱ ነው። ዶክተር ፍፁም ኃይለማሪያም በአሜሪካ ፊላደልፊያ ቶማስ ጃፈርሰን ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ውስጥ የውስጥ […]

Coronavirus – Ethiopia: COVID-19 reported cases in Ethiopia (26th December 2020)

Source: Ministry of Health, Ethiopia ADDIS ABABA, Ethiopia, December 27, 2020 DailyLaboratory test: 6,709Severe cases: 236New recovered: 670New deaths: 4New cases: 533 TotalLaboratory test: 1,776,322Active cases: 12,241Total recovered: 108,269Total deaths: 1,901Total cases: 122,413