በተደጋጋሚ 72 ሰአት የሚሉት ስለተሸነፉ ነው እኛ ፈጽሞ ጊዜ ልንሰጣቸው አይገባም – የዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የትግርኛ መግለጫ

የዛሬው የዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የትግርኛ መግለጫ ሲጠቃለል – 1. በዚህ ጦርነት መቶ በመቶ ከአማራ ልዩ ሃይል ጋር ነው የገጠምነው፣ መቶ ፐርሰት ከኤርትራ ጦር ጋር ነው የገጠምነው፣መቶ በመቶ ከአብይ ጦር ጋር ነው የገጠምነው። – 2. ምጥጥኑን ስንመለከት አንድ የትግራይ ወታደር ለሁለት ክፍለጦር የሚግጥም ሲሆን ገጥሞም እያሸነፈው ነው። – 3. አሁን በተደጋጋሚ 72 ሰአት የሚሉት ስለተሸነፉ ነው። […]

Coronavirus – Ethiopia: COVID-19 reported cases in Ethiopia (21 November 2020)

Source: Ministry of Health, Ethiopia ADDIS ABABA, Ethiopia, November 22, 2020 DailyLaboratory test: 5,589Severe cases: 319New recovered: 209New deaths: 16New cases: 473 TotalLaboratory test: 1,591,148Active cases: 38,180Total recovered: 65,534Total deaths: 1,636Total cases: 105,352

Coronavirus – Ethiopia: COVID-19 reported cases in Ethiopia (20 November 2020)

Source: Ministry of Health, Ethiopia ADDIS ABABA, Ethiopia, November 21, 2020 DailyLaboratory test: 5,488Severe cases: 315New recovered: 342New deaths: 13New cases: 452 TotalLaboratory test: 1,585,559Active cases: 37,932Total recovered: 65,325Total deaths: 1,620Total cases: 104,879

Ethiopia Confirms 499 New Coronavirus Infections, 6 Deaths

November 19, 2020 Ethiopian Monitor ADDIS ABEBA – Ethiopia has registered 499 more COVID-19 cases on Thursday, bringing the national tally to 104, 427. At least 5, 200 coronavirus tests have been carried out over the past twenty-four hours in the country to identify the new positive cases, according to the ministry’s daily Covid-19 report. […]

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ድባጤ ወረዳ የፀጥታ ችግር በመኖሩ የንጹሃን ዜጎች ህልፈትና የንብረት መውደም ምክንያት ሆኗል።

November 19, 2020 በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ድባጤ ወረዳ የፀጥታ ችግር በመኖሩ የንጹሃን ዜጎች ህልፈትና የንብረት መውደም ምክንያት ሆኗል።

የባለሞያዎች አስተያየት በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ስለሚስተዋሉ ግጭቶች

ህዳር 18, 2020 ናኮር መልካ አምቦ —በቤንሻንጉል ክልል መተከል ዞን ውስጥ ለሚስተዋሉ ሰብዓዊ ቀውሶች መነሻ የክልሉ ህገመንግሥት ለሌሎች ነዋሪዎች የባለቤትነት መብት መንፈጉ መሆኑን የፖለቲካ ሳይንስ መምህሩ ረዳት ፕሮፌሰር ዳምጠው ተሰማ ገለፁ። የህግ ባለሞያው አቶ ተመስገን ገመቹ ደግሞ የቤንሻንጉል ጉሙዝ በተለይ የጉሙዝ ብሄር ተወላጆች “መሬታችንን እንቀማ ይሆን?” የሚል ስጋት ወደ ግጭት ሊያስገባቸው ይችላል ይላሉ። ረዳት ፕሮፌሰር […]

Coronavirus – Ethiopia: COVID-19 reported cases in Ethiopia (17 November 2020)

Source: Ministry of Health, Ethiopia ADDIS ABABA, Ethiopia, November 18, 2020 DailyLaboratory test: 3,778Severe cases: 320New recovered: 163New deaths: 7New cases: 339 TotalLaboratory test: 1,569,999Active cases: 37,512Total recovered: 64,293Total deaths: 1,588Total cases: 103,395