ሃገራዊ ምርጫ ነሃሴ 2012 መራዘሙን ኢሕአፓ መደገፉን ገለጸ

Apr 10, 2020   https://www.youtube.com/watch?v=Yl3lfsgIaBg&feature=youtu.be የነሐሴ 2012 አገራዊ ምርጫ መራዘሙን እንደግፋለን!! መጋቢት 27/2012 የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ዛሬ ኢትዮጵያ እጅግ የከፋ አደጋ ከፊቷ በተጋረጠባት ወቅት ላይ ትገኛለች፡፡ ይህ ጊዜ ሕዝቧ በሙሉ በአንድ ቆሞ እየመጣበት ያለውን አስቸጋሪ ሁኔታ ለመጋፈጥ ዝግጁነት ይፈጥር ዘንድ ከፈተኛ ጥረት እየተደረገ ነው፡፡ ይህ ለበለጸጉ ሀገራት የከበደ ወረርሽኝ እዚያ በተስፋፋበት ደረጃ ሀገራችን […]

የሩዋንዳው የዘር ፍጅት ሲጠና

April 11, 2020 Source: https://amharic.voanews.com/a/rwanda-genocide-study-4-11-2020/5368729.htmlhttps://gdb.voanews.com/a98ac1ef-c0f6-4a90-8224-eb5d83b22545_tv_w800_h450.jpg በየዓመቱ በሚያዝያ ወር ሁለት በዓለማችን የተፈፀሙ ሁለት ዋና ዋና የዘር ፍጅቶች ይዘከራሉ። አንደኛው እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር በ1994 የተፈፀመው የሩዋንዳው የዘር ማፅዳት ዘመቻ ሲሆን ሌላኛው ከአንድ ምዕተ ዓመት በፊት በአርሜኒያ የተፈፀመው ነው። የሩዋንዳውን ዕልቂት አስመልክቶ የተነገሩ የምስክርነት ቃሎች ያጠኑ ሁለት ባልና ሚስት የታሪክ አጥኚዎች የጻፉትን መፅሃፍ ለንባብ አብቅተዋል። ሚያዚያ 11, […]

Indonesia ranks among world’s worst in coronavirus testing rate, together with Ethiopia,… The Straits Times 06:26

Indonesia ranks among world’s worst in coronavirus testing rate, together with Ethiopia, Bangladesh An Indonesian medical team takes a swab in Indonesia on April 6, 2020.PHOTO: AFP Wahyudi Soeriaatmadja Indonesia Correspondent JAKARTA – Only 36 in every million people are being tested for the coronavirus in Indonesia, making it the fourth worst in testing rate […]

COVID-19 will not leave behind refugees and migrants

The Lancet Published:April 04, 2020 DOI:https://doi.org/10.1016/S0140-6736(20)30758-3PlumX Metrics Never has the “leave no one behind” pledge felt more urgent. As nations around the world implement measures to control the spread of SARS-CoV-2, including lockdowns and restrictions on individuals’ movements, they must heed their global commitments. When member states adopted the UN 2030 Agenda for Sustainable Development, […]

የኮቪድ 19 መከላከያ እርምጃዎች ህገ-መንግስታዊነት

April 3, 2020 Source: https://amharic.voanews.com htmlhttps://gdb.voanews.com/55105C27-6F3E-4E0C-81CF-9BA51B1D651D_w800_h450.jpg የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመቆጣጠር የፌዴራል እና የክልል መንግስታት የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰዱ ይገኛሉ።ከእነዚህ ርምጃዎች መካከል የተወሰኑት የመንቀሳቀስ መብትን በመሰሉ  የዜጎች መብቶች ላይ ገደብ የሚጥሉ ናቸው። እነዚህ የዜጎችን የጤና ደህነነት ታሳቢ ተደርገው እንደተጣሉ የሚነገርላቸው ገደቦች የህግ መሰረት አላቸው የላቸውም በሚለው ላይ ግን ሙግቶች ይነሳሉ። እነዚህን ገደቦች ከመጣል በፊት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅ […]

የባለሥልጣናት ሽኩቻ በሶማሌ ክልል

April 3, 2020 – DW Amharic በሶማሌ ክልል ከፍተኛ የፖለቲካ አመራሮች መካከል ልዩነት መኖሩን አንድ የክልሉ ቀድሞ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ገለፁ፡፡ የርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮቶኮል እና የፀጥታ አማካሪ መታሰራቸውን እንደሚያውቁ ተናግረዋል ፡፡ …► ሙሉውን ለማየት እዚህ ላይ ይጫኑ በሶማሌ ክልል ከፍተኛ የፖለቲካ አመራሮች መካከል ልዩነት መኖሩን አንድ የክልሉ ቀድሞ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ገለፁ፡፡ የርዕሰ […]

ለኢትዮጵያ እርዳታና ብድር ለኮሮና መከላከያ

April 3, 2020 – DW Amharic የዓለም ባንክ  የኮሮና ተህዋሲ በኢትዮጵያ የሚያስከትለውን ተጽእኖ ለመቋቋም የሚረዳ የ82.6 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ እና ብድር ትናንት አጸደቀ።የባንኩ «ዓለም አቀፍ የልማት ማህበር» ከመደበዉ ከዚህ ገንዘብ 41.3 ሚሊዮን ዶላሩ እርዳታ፣ ቀሪው 41.3 ሚሊዮን ዶላሩ ደግሞ ብድር መሆኑን ባንኩ አስታውቋል።…► ሙሉውን ለማየት እዚህ ላይ ይጫኑ የዓለም ባንክ  የኮሮና ተህዋሲ በኢትዮጵያ የሚያስከትለውን ተጽእኖ […]