ኢትዮጵያዊ በየትኛውም አጀንዳ ጊዜ ሊሰጥህና ሊታገስህ ይችላል፤ በእምነቱ ከመጣህበት ግን…!!! (መምህር ታየ ቦጋለ አረጋ)

2019-09-05 ኢትዮጵያዊ በየትኛውም አጀንዳ ጊዜ ሊሰጥህና ሊታገስህ ይችላል፤ በእምነቱ ከመጣህበት ግን…!!!! መምህር ታዬ ቦጋለ አረጋ በኢትዮጵያ በአጠቃላይና በተዋህዶ ሀይማኖት በተለይ መጠነ ሰፊ ዘመቻ ሲከፈት ይህ የመጀመሪያው አይደለም። መለስ ዜናዊና ታጋይ ጳውሎስ ከዋልድባ ገዳም ጀምሮ በሠሩት ሴራ – በፍጥነት ተጠርተው ጉዳያቸው በሰማይ ችሎት ዕየታየ ነው። * ጓድ በላይ፦ የኦህዴድ የፓርላማ ተወካይ፣ የኦሮሚያ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አመራር ከመሆኑም […]

ሃገሬን እፈራታለሁ፤ የሚታየው የሚሰማው ሁሉ በፍርሀት ልብ ያርዳል!!! (መስከረም አበራ)

2019-09-04 ሃገሬን እፈራታለሁ፤ የሚታየው የሚሰማው ሁሉ በፍርሀት ልብ ያርዳል!!! መስከረም አበራ አዎ ሃገሬን እፈራታለሁ ፤ የዘር ፖቲከኞቿ የፅንፈኝነት ውድድር፣ የዜጎቿ መደናገር፣የመሪዎቿ ሙልጭልጭነት፣የኢህአዴግ የሽንገላ ፖለቲካዊ ባህል ሁሉ ተደማምሮ ሃገሬ አንድ ቀን ወደ እልቂት ማዕከልነት ትቀየር ይሆን ብየ እንድፈራት ያደርገኛል፡፡ፍርሃቴ የሚበረታው ደግሞ ብዙ ባይባልም በመጠኑ ስለ ሩዋንዳ ጥቂት ስለ ናይጀሪያ የዘር ዕልቂቶች፣በመጠኑ ስለ ህንድ የሃይማኖት ግጭት ወለድ መተራረድ ለማንበብ […]

ስለ “ቀሲስ” በላይ መኮንን እኛም እንናገር …. በላይ ማነው? ከምንስ ተነስቶ የት ደረሰ? (ባያብል ሙላቴ)

2019-09-04 ለ “ቀሲስ” በላይ መኮንን እኛም እንናገር ….  በላይ ማነው? ከምንስ ተነስቶ የት ደረሰ?  ባያብል ሙላቴ(ክፍል ፩) ምርጫ 1997ን ተከትሎ መንግሥት የወሰደውን የግድያ፣ እስራት፣ አካል ማጉደል ወዘተ እርምጃዎች እንዲያጣሩ ከተሾሙት ሰዎች መካከል አንዱ “መምሬ” በላይ መኮንን ነው። በተለይ በኦሮሚያ፣ አዲስ አበባ እና አማራ ክልል ላይ የተፈጸመው ድርጊት ማንም የሚያውቀው ቢሆንም “መምሬ” በላይ ግን የመንግሥት እርምጃ […]

እንቅልፍ ማብዛትም ይሁን በቂ እንቅልፍ አለመተኛት የልብ ህመም ተጋላጭነትን ያስከትላል-ጥናት

September 4, 2019 Source: https://fanabc.com/2019 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 29፣ 2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከልክ በላይ ለረጅም ሰዓታት እንቅልፍ መተኛትም ይሆን በቂ እንቅልፍ አለመተኛት የልብ ህመም የመጋለጥ እድልን ከፍ እንደሚያደርግ ጥናት አመለከተ። አንድ ሰው በቀን ውስጥ የሚተኛው እንቅል ቢያንስ 6 ሰዓት፤ ቢበዛ ደግሞ 9 ሰዓት ማለፍ  እንደሌለበት ባለሙያዎች ይመክራሉ። ነገር ግን በቀን ውስጥ ከ6 ሰዓታት ላነሰ ጊዜ መተኛት […]

“ቅዳሴ” ፣በኦሮምኛ ፣ “አዛን” በትግሪኛ ፣ በመላው ኢትዮጵያ መሥጊዶች ና ቤተክርስቲያናት አሁኑኑ!!!” መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ

September 3,2019 Source: https://www.zehabesha.com/amharic/archives/96607 ”   “ቅዳሴ” ፣በኦሮምኛ ፣ “አዛን” በትግሪኛ ፣ በመላው ኢትዮጵያ መሥጊዶች ና  ቤተክርስቲያናት አሁኑኑ!!!” መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ  መጠየቅ ያለበት ጥያቄ ነው። ሰሞነኛው ለኢትዮጵያ ህዝብ የተሰጠ የማበጣበጥ የቤት ሥራ ነው።ሰዎች ዝም ብለው የፈጣሪን ሥራ እያሥተዋሉ በመንገዱ መጎዝ ሲገባቸው ፣ ፈጣሪን አቅመ ቢሥና  በቋንቋቸው ካለመኑት የማይሰማ አድርገውታል።ሩሲያ ፣ግብፅ ፣ ግሪክ፣እየሩሳሌም  የኦርቶዶክስ ቤተክርስቴያን አለች ።ብዙ […]

የፈተናው ዘርፈ ብዙና ከባድ ነው – ጠገናው ጎሹ

September 3, 2019 SourceURL:https://www.zehabesha.com September 2, 2019ጠገናው ጎሹ የአገራችን ሁኔታ በዘርፈ ብዙና ከባድ  ፈተና ውስጥ ከወደቀ ብዙ ዘመን ተቆጠረ ። ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚዊ ፣ማህበራዊ ፣ ባህላዊ፣ ሞራላዊ ፣ ሥነ ምግባራዊ ፣ ሥነ ልቦናዊና መንፈሳዊ  (ሃይማኖታዊ)  እሴቶቻችንን እያደር ከመዝቀት አዙሪት ለመታደግ ያለመቻላችን   እንቆቅልሽ  በእጅጉ የማያሳስበውና የማይቆጨው  ነፃነትና ፍትህ  ፈላጊ ቅን የአገሬ ሰው የሚኖር አይመስለኝም። ለግማሽ መቶ ክፍለ ዘመን […]

የቋንቋ ፖለቲካ -በፍቃዱ ኃይሉ

2019-08-31 በኦሕዴድ/ኦዴፓ የሚመራው የኢሕአዴግ መንግሥት ሥልጣን ሲቆጣጠር አስቀድሞ ይወስዳቸዋል ብዬ ጠብቄያቸው ከነበሩት እርምጃዎች መካከል ኦሮምኛን የፌዴራሉ ሁለተኛ የሥራ ቋንቋ ማድረግ አንደኛው ነበር። የኦሮምኛ የፌዴራሉ የሥራ ቋንቋ መሆን ላይ የጎላ ተቃውሞ የለም። በማኒፌስቶው ላይ ይህንን የሚቃወም የተደራጀ ኃይልም የለም። ይሁንና ባልታወቀ ምክንያት መንግሥት ይህንን እምብዛም ተቃውሞ የሌለበትን ጥያቄ መመለስ አልፈለገም ወይም አልቻለም። ይህ በእንዲህ እያለ የትምህርት […]

የትግራይ ብሔረተኞች በአማራ ላይ ያላቸው ጥላቻ ከምን የመነጨ ነው?” (ጥናታዊ ጽሑፍ | ክፍል ሁለት) ጌታቸው ረዳ)

2019-08-30 የትግራይ ብሔረተኞች በአማራ ላይ ያላቸው ጥላቻ ከምን የመነጨ ነው?” (ክፍል አንድ)  አሰፋ ሃይሉ (ጥናታዊ ጽሑፍ – በጌታቸው ረዳ) ጥብቅ ቅድመ-ንባብ ማሳሰቢያ፦  የዚህ ጥናታዊ ፅሑፍ አቅራቢ ብዙዎቻችን በቲቪ መስኮት የምናውቀው የወያኔው ጌታቸው ረዳ አይደለም። ይሄኛው የምርምር ፅሑፍ አቅራቢ ጌታቸው ረዳ ሌላ የተከበረ ምሁር ነው። ይህ አሁን ጥናቱን የማጋራለት አስገራሚ ሰው – ይሄኛው ጌታቸው ረዳ – […]

የኦሮሞ ገዳ፡ የቀማኞች ዲሞክራሲ (መስፍን አረጋ)

2019-09-02 የኦሮሞ ገዳ፡ የቀማኞች ዲሞክራሲ ‹‹አራተኛው ሉባ ቢፎሌ ይባላል፡፡ ደዋሮን ሙሉ በሙሉ አጥፍቶ ፈጠጋርን መውጋት የጀመረው እሱ ነው፡፡ ምርኮኞችን እያጋዘ አገልጋዮች በማድረግ ገርባ አላቸው፡፡›› አባ ባሕርይ፣ ዜናሁ ለጋላ፣ ክፍል 8 ነጻነት ሰይፍ ነው ባለ ሁለት ስለት አንገት እየቀላ የሚቆርጥ ሰንሰለት፣ ሰንሰለቱን ሲቆርጥ አንገት እንዳይቀላ ሊያዝ ይገባዋል በዘዴ በመላ፡፡ ገበናው ሲሸፈን ሲታይ በቁሙ ከሰው ቢፈረጅም በሥጋ […]

“የኦሮምያ ቤተ ክህነት”፡- ለትክክለኛ ጥያቄ የተሳሳተ መልስ!!! (ዳንኤል ክብረት)

2019-09-02 “የኦሮምያ ቤተ ክህነት”፡- ለትክክለኛ ጥያቄ የተሳሳተ መልስ!!! ዳንኤል ክብረት ከሰሞኑ የኦሮምያን ቤተ ክህነት የመቋቋም ነገር ገፋ ብሎ እየመጣ ነው፡፡ ነገሩን ያነሡት አባቶችና ምእመናን መነሻቸው ቅንዐተ ቤተ ክርስቲያን ነው፡፡ በኦሮምያ አካባቢ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እየተዳከመ መምጣቱ አሳስቧቸው፣ ‹እኛ ልጆቿ እያለንማ እንዲህ አይደረግም› ብለው የተነሡ ቆራጥ ምእመናንና አባቶች ናቸው፡፡ ያነሷቸው ችግሮችም በአካባቢው የሚታዩ ችግሮች ናቸው፡፡ መፍትሔም […]