ባለጊዜው የግመል ወተት – ቢቢሲ / አማርኛ

11 ጁላይ 2019 ላውረን ብሪስቤን ኪውካሜል የተባለ የግመል ወተት ማቀነባበሪያ አላት። በአውስትራሊያ ብቸዋኛው ፈቃድ ያለው ማቀነባበሪያ ነው። የአውስትራሊያ የግመል ወተት ንግድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጎመራ መጥቷል። በአገሪቱና በዓለም አቀፍ ደረጃም የግመል ወተት ፍላጎት እየጨመረ ነው። ላውረንና ቤተሰቦቿ በግመል ወተት ንግድ የተሰማሩት ትርፋማ ስለሆነ ብቻ ሳይሆን፤ ሥራውን ስለሚወዱት ጭምርም ነው። ግመሎቹን ከቤተሰቡ አባላት ለይተው እንደማያዩዋቸው ትናገራለች። […]

ኢትዮጵያ÷ሕዝቧ እና ሥርዓታዊ ለውጥ የወያኔ/ኢሕአዴግ አጀንዳዎች አይደሉም! (ይኄይስ እውነቱ)

2019-07-13 ዜግነትን የማያውቅ፣ በጐሣ/ነገድ ማንነት ላይ ተመሥርቶ ሚሊዮኖችን አገር አልባ ያደረገ ፣የሕዝብ ሉዐላዊነትንና ግዛታዊ አንድነትን ያልተቀበለ አገዛዝ የመንደር እንጂ አገራዊ አጀንዳ ሊኖረው አይችልም፡፡ በዘር ደዌ የተለከፉ፣ በሥልጣንና ዝርፊያ ሱስ የተጠመዱ ወገኖች ካልሆኑ በስተቀር በትግራይ ሕዝብ ስም የሚነግደው የዘመናችን ፋሽስት (የወንበዶች ስብስብ) ሕወሓት የፈጠራቸው ድርጅቶች እገሌ ከእገሌ ሳይባሉ ለኢትዮጵያ ጠንቆች ስለመሆናቸው አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደሚስማማበት ይታመናል፡፡ […]

የማለዳ ወግ …ክቡር ሜ/ጄኔራል መሐመድ ግን ለምን ? ጋዜጠኛ ተመስገን የህዝብ ልጅ ነው !

July 14, 2019 የማለዳ ወግ …ክቡር ሜ/ጄኔራል መሐመድ ግን ለምን ?* ጋዜጠኛ ተመስገን የህዝብ ልጅ ነው  !* ለምን ማስፈራራት አስፈለገ  ? ጋዜጠኛ ተመስገን ክብሩ የላቀ ነው  !  የመከላከያው ጉምቱ  ሜ/ጄኔራል መሐመድ ተሰማ  እርስዎ የጀግናው መከላከያ ሰራዊት አባል በመሆን ታላላቅ ገድል የፈጸሙ ጀግና ሊሆኑ ይችላሉ ። ለሀገርዎ በከፈሉት መስዋዕትነት ያለኝ አክብሮት ታላቅ  ነው። ከሰሞኑ የሰጡት መግለጫ ላይ […]

እባካችሁ በቃላት ድለላ አንታለል እውነቶችን እናስተውል – (ሰርፀ ደስታ)

July 14, 2019 አሁን አሁን ሳስተውል ሰዎች የሚሆነውን እንደ ባለ አእምሮ ማስተዋል የተሳነን ይመስላል፡፡ የምንደግፈውም የምንቃወመውም ያለምክነያት እየሆነ ያለው በዝቷል፡፡ ነገሮች ሕግና ሥርዓት እንዲኖራቸው እየሰራ ያለ መሆኑን ምልክት በማይታይበት ይበልጠውንም በተግባር የምናያቸው ጸረ- አገርና ሕዝብ ሆነው እያየን ከዚህ ይልቅ በወሬ እንድንሞላ የፈቀድን ይመስላል፡፡ የሰሞኑን የወያኔና አዴፓ ቁማርም ሊሆን ይችላል ግን እውነት እንኳን ቢሆን በተግባር ከምናየው […]

በኦሮሙማ አስተሳሰብ ኢትዮጵያን ማፍረስ እንጂ ማስተዳደር አይቻልም! – አቻሜለህ ታምሩ

July 14, 2019301 ለሁሉ ነገር እርሾ ያስፈልገዋል። አገር ለምራትም እንደዚያው። ለልጅ መፈጠር የእናት ማሕጸንና የእንቁላል አስኳል እንደሚያስፈልገው ሁሉ ለማንኛውም አካል ለመፈጠርና ለማደግ የተመቻቸ መነሻ ያስፈልገዋል። እነዚህ እርሾዎች ሳይመቻቹ አዲስ፣ ተተኪ ወይም የተሻለ ፍጥረት ሊመጣ አይችልም። አገሮች የሚፈጠሩበት፣ ቀድመው ከነበሩበት ሁኔታ ለማሻሻል ወይም በተሻለ ለመተካትም ቢሆን የሚሳካው ያንን የሚያመቻች አስኳል ነገር አልያም እርሾ ሲኖር ብቻ ነው። […]

‹‹ሕወሃት በመግለጫው ከእናት ድርጅቱ ኢህአዴግ ውጭ ካሉ ድርጅቶች ጋር አብሮ ለመስራት ያቀረበው ጥያቄ ትዝብት ላይ የሚጥለው እና እምነት እንዳይጣልበት የሚያደርገው ነው፡፡›› – ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ

July 14, 2019 Source: https://www.zehabesha.com/amharic/archives/96060 ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 6/2011 ዓ.ም (አብመድ) ወቅቱ የተረጋጋች ሀገር የሚገነባበትና የምርጫ ዝግጅት የሚደረግበት በመሆኑ ፖለቲካዊ መተማመን ላይ መድረስ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ተናገሩ፡፡ መግለጫ የሚያወጡ አካላት በድርጅታዊ ህይዎት ውስጥ ብዙ ያሳለፉና ሃገር የሚመሩ ናቸውና ክልላዊና ሃገራዊ አንድምታውን አይተው ለሰላምና መረጋጋት እሴት በሚጨምር መልኩ መግለጫ ቢያወጡ ይሻላል […]

The Upcoming National Election in Ethiopian should be Postponed

July 13, 2019 By Damo Gotamo The flawed constitution of Ethiopia stipulates that a national election is to be held once in every fifth year. Under the TPLF dictatorial regime, the country held four sham elections. In all those farce elections, the EPRDF won by huge margins, the last one by a hundred percent. The […]

የያዝነውን አስለቅቀው አጀንዳ ሲሰጡን አጀንዳ አንቀበል – ከመንግስቱ ሙሴ ፌስ ቡክ የተወሰደ

አጀንዳችን————- ===================== ህወሓት/ኢሕአዴግ አሁንም ገዥ ቡድን ነው። የኢትዮጵያን ሕዝብ አሁንም ትናንትም ለ28 አመታትም የገዛ በጠብመንጃ አፈሙዝ ነው። የተንበረከከውን እና ይጠቅማል ያለውን ጨው እና ስኳር፣ እምቢ ለሀገሬ ለወገኔ፤ ለዘረኝነት አልገዛም ያሉ ምሁራንን እንደብረት ቀጥቅጦ እና አቅልጦ አጠፋቸው ወይንም በጥይት ደብድቦ ገደላቸው ቀሪወቹን እንደነ እስክንድ ነጋ፣ ዶክተር ታየ ወልደሰማያት ያሉ አይበገሬ ታዋቂወችን በሀሰት ምስክር እየገዛ በጨለማ ቤት […]