የወጣብንን የአፈና አዋጅ የመቃወም ዘመቻ ጥሪ!!! (አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው)

April 6, 2019 የወጣብንን የአፈና አዋጅ የመቃወም ዘመቻ ጥሪ!!! አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው የጥላቻ እና የቂም (የውሸት) ሐውልት ሳይፈርስ  ጥላቻ ተናጋሪን የሚቀጣ ህግ አወጣለሁ ማለት ምፀት ነው:: ይህ የሃሰት ሐውልት ብቻውን ብዙ ያናግራል:: ይህ ሐውልት በጥላቻ የፀደቀው ህገ መንግስት ምልክት ነው:: — የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ምርዓየ ሁነት) ማምሻውን ባሰራጨው ዜና የሐሰተኛ መረጃ ዝውውርንና የጥላቻ ንግግርን ለመገደብ ወይም […]

ለጥላቻ እና መለያየት መሰረቱ የህወሓት/ኢሕአዴግ ሕገመንግስት ነው – ከመንግስቱ ሙሴ ፌስ ቡክ የተወሰደ

======================= ለጥላቻ ሁሉ መሰረት የሆነውን ሕገመንግስት ስናፈርስ ጥላቻ ከሀገራችን ይወገዳል! ዶክተር አብይ በአንድ ንግግራቸው ኢትዮጵያ አትፈርስም በአህያ ቆዳ አልተሰራችም የጅብ ጩኸትም አያፈርሳትም የሚል አይነት አባባል ተናግረው ነበር፡፡ ትክክል እኔም ሙሉ በሙሉ ይህን ሀሳብ እጋራለሁ። ህወሓት ወደስልጣን ስትመጣ እኮ የመጀመሪያ ተግባር ብላ የፈጸመችው ኢትዮጵያን ማፍረስ እና ከቴወድሮስ በፊት ለ 70 አመታት የነገሰውን ዘመነ መሳፍንትን በከፋ መልኩ […]

In-depth analysis: The postponement of the 4th Ethiopian census: Was it justified and what next

April 5, 2019 Source: http://addisstandard.com/in-depth-analysis-the-postponement-of-the-4th-ethiopian-census-was-it-justified-and-what-next/ Yohannes Kinfu (PHD), for Addis Standard Addis Abeba, April 05/2019 – The coming Sunday, the 7th of April 2019, was meant to be the census date for Ethiopia’s 4th population and housing census (henceforth the census), but the federal government has postponed it indefinitely three weeks ago, on March 18, […]

የአብይ አመራር በራሱ ለውጥ አላመጣም – ኢትዮጲስ

April 5, 2019 Source: https://mereja.com/tv/watch.php?vid=7afce91e9 Ethiopis is an Ethiopian newspaper established by journalist and human rights activist Eskinder Nega. EPRDF banned it’s publishment and jailed Eskinder Nega. After the reform, Ethiopis resumed publishing in late September 2018. It’s well kn… PM Abiy Ahmed didn’t bring the change on his own – Ethiopis Ethiopis is an […]

«ኢትዮጵያዊነቴን ከኦሮሞነቴ ልነጥለው አልችልም!!! » (አቶ በቀለ ገርባ)

April 5, 2019 «ኢትዮጵያዊነቴን ከኦሮሞነቴ ልነጥለው አልችልም!!! »አቶ በቀለ ገርባ የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበርበእፀገነት አክሊሉ አዲስ ዘመን . የኦሮሞ ተቃውሞ በተቀሰቀሰ ማግሥት በሽብር ተጠርጥረው ከዓመት በላይ የታሰሩት የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ከእስር ከተፈቱ በኋላ በፖለቲካ ተሳትፏቸው ቀጥለዋል። አዲስ ዘመንም በወቅታዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮ ዙሪያ ቃለ ምልልስ አድርጎላቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ አዲስ ዘመን:- […]

“በኢትዮጵያም ይሁን በኢንዶኔዢያው አደጋ የሞቱት ሰዎች ቤተሰቦችም ይቅርታ ያድርጉልን” (የቦይንግ ኩባንያ)

April 5, 2019 “በኢትዮጵያም ይሁን በኢንዶኔዢያው አደጋ የሞቱት ሰዎች ቤተሰቦችም ይቅርታ ያድርጉልን”  የቦይንግ ኩባንያኢ.ቢ.ሲ የቦይንግ ኩባንያ ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሆነው በቦይንግ 737 ማክስ8 ላይ ለደረሰው አደጋ ኃላፊነቱን በመውሰድ ይቅርታ ጠይቋል። የኩባንያው ስራ አስፈፃሚ ደኤኒስ ሙሉንበርግ በኢትዮጵያውም ሆነ በኤንዶኔዥያው ላየን ኤር በደረሰው አደጋ ህይወታቸውን ላጡ መንገደኞችና የበረራ ሰራተኞች ከልብ ማዘናቸውንና ዳግም እንዲህ አይነት ክስተት በቦይንግ […]