ሰሚ ጆሮ ያጣው የጣና ጩኸትና ዝምታን የመረጠው የክልል መንግስት (አያለው መንበር)

February 25, 2019 ጣናን በተመለከተ ህዝባዊ አጀንዳ ከሆነ ወዲህ ህዝቡ ራሱ ስለሚጠይቅና መንግስትም ትኩረት ስለሚሰጠው እኛ ሌሎች ተግባራት ላይ እናተኩር በሚል ትኩረት ነፍገነው ነበር። ይሁንና ከጊዜ ወደጊዜ መሻሻሎች ይመጣሉ ስንል እንዲያውም እየተባባሰ ነው።የገንዘብ ችግር ስለነበር እርሱ ከበቂ በላይ ተሰብብሷል፣የባለሙያ ችግርም ስለነበር ምሁራን ለማገዝ ተስማምተው እያገዙ ነው። ምንም እንኳን በጣና ላይ ቢዝነስ መስራት የሚፈልግና በርካታ ግልፅ […]

የህዝብና ቤቶች ቆጠራውን ማስተላለፍ ለስኬታማ ውጤት የተሻለ አማራጭ ነው! (አበራ ውሂብ (ዶ/ር)

February 25, 2019 እንደ አውሮጳ አቆጣጠር በ 1984 በተደረገው የኢትዮጵያ ህዝብና ቤቶች ቆጠራ ላይ የማከላዊ እስታቲስቲክስ ጽ/ቤት ሰራተኛ ሆኜ ገና ከኮሌጅ በወጣሁ በሁለት አመት የተሳተፍኩበትና ለሃገሪቱም የመጀመሪያው ስለነበር በብዛት ትዝ የሚለኝና የማረሳው ግዜ ነበር። ወቅቱ የደርግ ጊዜ ነበርና በሲዳሞ ክፍለ ሃገር በያቤሎ አውራጃ የቴክኒክ ሃላፊ ሆኜ ለሶስት ወራት ያህል በመስክ ላይ ስለነበርኩ በመሬት ላይ የነበረውን […]

ዶ/ር መራራ ጉዲና አዲስ አበባ የማናት? ተብለው ለተጠየቁት ጥያቄ የሰጡት ድንቅ ምላሽ እነሆ

February 25, 2019 ይህ ጥያቄ ሆን ተብሎ ህዝብን እርስ በርስ ለማጋጨት የምትሽከረከር ድራማ ናት:: መለስ ዜናዊ ጥሩ ተጫውቶባት አለፈ:: ዛሬም የእሱ ርዝራዦች ደህና ያሽከረክሯታል:: ከፋፋይ መርዝ ስለሆነች::ሁሉም የሚያውቀው ሀቅ አዲስ አበባ በውቅያኖስ ላይ ያለች ደሴት አይደለችም::

በኦነግ ሠራዊት ውስጥ የመሮ ምክትል የሰላም ጥሪውን ተቀብሎ ገባ

የ‘ጓድ‘ መሮ ምክትል እና ‘ዲነራስ‘ በሚለው የትግል ስም የሚታወቀው ሁንዴ ዴሬሳ ከቀናት በፊት የአባ ገዳዎችን ጥሪ ተከትለው የጦር አባላቱን ይዞ ወደ ተዘጋጀለት ስፍራ ገብቷል። ሁንዴ ዴሬሳ የአባ ገዳዎችን የሰላም ጥሪ የተቀበለውና ወደ ተዘጋጀው ስፍራ የገባ የመጀመሪያው የኦነግ የጦር አዛዥ ነው ተብሏል። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር የምዕራብ ኦሮሚያ ዞን ምክትል ጦር አዛዥ የሆነው ሁንዴ ዴሬሳ ወደፊትም ቢሆን […]

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን፡ “መንግሥት ትጥቅ ሊያስፈታ ነው የሚባለው ከእውነት የራቀ ነው” – BBC

25 ፌብሩወሪ 2019 በማዕከላዊ ጎንደርና በምዕራብ ጎንደር በተፈጠሩ ግጭቶች በሰው ሕይወትና በንብረትና ላይ ጉዳት ደርሷል፣ ዜጎች ተፈናቅለዋል፣ የትራንስፖርትና የንግድ እንቅስቃሴ ተስተጓጉሏል። የክልሉ መንግሥትም በተለያየ ጊዜ የሚፈጠሩ ግጭቶችን ለማስቆም ጥረት እያደረገ እንደሚገኝ በተለያየ ጊዜ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። • የአማራ ክልል፣ መንግሥት የበኩሉን ሚና እንዲወጣ ጠየቀ ግጭቱን ለመፍታት የፌደራልና የክልሉ የፀጥታ ኃይል ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በአዲስ መልክ […]

የአማራን ሕዝብ ለማደንዘዝ [demobilize ለማድረግ] የወጣው የብአዴን የአቋም መግለጫ

(By Achamyeleh Tamiru) አይን እያላቸው ፍሬውን ከገለባው ለይተው ማየት የማይችሉ፤ አእምሮ እያላቸው የሚጠቅመውን ከሚጎዳው ለይቶ ማስተዋል ያቃታቸው፤ እንደ በግ መንጋ ከፊታቸው የሚሄደውን ጌታቸውን ተከትለው የሚንጋጉትና እንደ ጭነት ከብት የጫኗቸውን ተሸክመው ሲጎተቱ የኖሩት የጉድ ማኅበርተኞቹ ብአዴኖች ለውጥ የሚባለው የዐቢይ አሕመድ ቴያትር ከተጀመረበት ጊዜ አስንቶ የማይተገብሩትንና አጀንዳቸው የማያደርጉትን መግለጫ ማውጣትን እንደ ጊዜ መግዣ ስልትና የተቆጣውን የአማራ ወጣት […]

ከብሄር ፖለቲካ ወደ ርዕዮት ፖለቲካ ለመሻገር…..

ምንጭ – አዲስ አድማስ Written by  በሚለር ተሾመ ይህችን መጣጥፍ እንዳሰናዳ ያነሳሱኝ ሁለት ምክንያቶች ናቸው፡፡ አንደኛ አሁን ያለንበትን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግር ለመፍታት፣ የብሄር ፖለቲካን ወይም አራማጆችን መርገምና የርዕዮት የዜግነት ፖለቲካን ማወደስ በቂ እንዳልሆነ ተገንዝበው፣ የርዕዮት (የዜግነት) ፖለቲካ አራማጆች በተግባር መራመድ መቻል አለባቸው ብዬ ማመኔ ነው፡፡ ሁለተኛ የብሄር ፖለቲካ የትግል መንስኤዎችና አበርክቶት በመገንዘብ፣ ወደ የርዕዮት […]