“ጋዜጠኛ ነኝ” ብሎ በተጠያቂው አቋም መዘባበት ሙያዊ ሥነ ምግባር አይደለም!!! (በፍቃዱ ዘ ሀይሉ)

s 01/31/2019 0 ) “ጋዜጠኛ ነኝ” ብሎ በተጠያቂው አቋም መዘባበት ሙያዊ ሥነ ምግባር አይደለም!!!በፍቃዱ ዘ ሀይሉ ቤቴልሔም ታፈሰ ከይልቃል ጌትነት ጋር በኤልቲቪ ያደረገችውን ቃለ ምልልስ ትላንት አየሁት። በእውነቱ በጣም ነው ያዘንኩት። አቀራረቧ ማሳጣት (bullying) እንጂ በጥያቄ መገዳደር ሊባል አይችልም። ይልቃል እንደማንኛውም ፖለቲከኛ ብዙ ሊጠየቅ ይችላል። እሷ ግን ራሷ እርግጠኛ ሆና ያመነችውን ነገር እንዲቀበልላት እና መሳሳቱን እንዲያምንላት […]

የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አዋጅ ከፀደቀ በኋላ የቀጠለው ፖለቲካዊ ውዝግብ

January 30, 2019 ሪፖርተር – ሕገ መንግሥቱን ይጣረሳል የሚል ተቃውሞ የቀረበበት የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአብላጫ ድምፅ ቢፀድቅም፣ በሕገ መንግሥታዊነቱ ላይ የቀጠለው ክርክር ሌላ የሕገ መንግሥታዊነት ጥያቄና ክርክር ጭሮ ወቅታዊውን የኢትዮጵያ የፖለቲካ አየር ተቀላቅሏል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ፀድቆ የቀረበለትን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን […]

ወደ ኤርትራ እንሂድ ባሉኝ ጊዜ …!!! (አፈንዲ ሙተቂ)

) 01/30/20190 ወደ ኤርትራ እንሂድ ባሉኝ ጊዜ …!!! አፈንዲ ሙተቂኤርትራ! ኤርትራ! ኤርትራ የቢለን ጭፈራ መድመቂያ ሰፈር! የብሄረ ትግርኛ ሹሩባ መነስነሻ መንደር! የትግረ ሰይፍ መወልወያ ምድር! የአፋር ጊሌ መሥሪያ ደብር! የሳሆ ጦር መወርወሪያ ብኩር! የረሻይዳ ጂልባብ መስፊያ ክር! ኤርትራ! በረከት መንግሥተአብን የሰጠችን ቀበሌ! አልአሚን ዐብዱለጢፍን የቀደሰች ምሳሌ! ፀሐይቱ ባራኪን ያፈራች ብርሌ! አብረሃም አፈወርቂን የወለደች ቱሩምቡሌ! አሕመድ […]

የምክትል ከንቲባው ነገር… !!!! (አቻምየለህ ታምሩ)

) 01/30/20190 የምክትል ከንቲባው ነገር…  !!!! አቻምየለህ ታምሩ* ታከለ ስለኛ ሳይሆን ስለ ዐቢይ ያጠፋው ነገር ቢኖር ዐቢይ ቲያትረኛነቱን ተጠቅሞ  በብልጠት አሳካዋለሁ ብሎ ያሰበውን  የኦሮሙማ ግብ ታኬ  የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል እንደሚባለው  በጊዜያዊ ስልጣን በአንድ አመት ውስጥ ከዉኖ የዐቢይን ቡራኬ ለመቀበል መጣደፉ ብቻ ነው!! — ነገሩ የሆነው በ1847 ዓ.ም. ጎጃም ውስጥ ነው። ታሪኩ የተፈጸመው ልጅ አዳል ተሰማ […]

የቋንቋ ፌደራሊዝምና የአብሮነት ፈተናዎች!! (ከድልበቶ ደጎዬ ዋቆ፣)

01/30/2019 0 የቋንቋ ፌደራሊዝምና የአብሮነት ፈተናዎች!! ከድልበቶ ደጎዬ ዋቆ፣ * ኢትዮጵያን ወደ 80 ትናንሽ የሚበጣጥሰው የቋንቋ ፌደራሊዝም (ብሄርተኝነት) ለዓለማችን 2ኛ የዓለም ጦርነት ከወለደላት ለኢትዮጵያችን ምን ሊወልድላት ይችላል?!?— ብሄርተኝነት በ19ኛው ምእተአመት የአሜሪካና የአውሮጳ የፍልስፍና አዋቂዎች ነን በሚሉ ጥቂት ሰዎች ( አሜሪካዊው ፕሬዚዳንት ውድሮ ዊልሰን፣ ኢጣልያዊው ጁሴፔ ማዚኒ በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ) የተቀነቀነ አይዲዎሎጂ ነበር። “የብሄርተኝነት አይዲዎሎጂ” እንደሚሰብከው እያንዳንዱ […]

How hundreds of Syrians found refuge in Ethiopia

SOURCE: AL JAZEERA NEWS January 30, 2019 A tiny number of Syrian refugees, having travelled through Sudan, work in restaurants while others beg in Addis Ababa. by Elias Gebreselassie Addis Ababa – Abdulwahid Mohammed, a young Syrian refugee from Hama, is tending to customers at Damascus, a restaurant jointly owned by Ethiopians and Syrians in Addis Ababa’s […]

Ethiopian Airlines to restructure its entire U.S. network, increases frequency to Washington D.C. and Chicago – Africa Business Communities

Ethiopian Airlines to restructure its entire U.S. network, increases frequency to Washington D.C. and Chicago 29-01-2019 | by: Bob Koigi Ethiopian Airlines, the largest Aviation Group in Africa and SKYTRAX certified 4-Star global airline, has announced that it will re-structure its U.S. network, opening new destination, adding frequencies and shifting gateways as of the summer […]

ፍርድ ቤት የቀረበው የጤፍ ባለቤትነት ጉዳይ

የኢትዮጵያ መንግሥት ከጤፍ ባለቤትነት ጋር በተያያዘ የሆላንድ ድርጀትን በዓለም አቀፉ የግልግል ፍርድ ቤት ሊከስ ነው። ድርጅቱና የኢትዮጵያ መንግሥት ከአስር ዓመታት በላይ የባለቤትነት ይገባኛል ንትርክ ውስጥ የቆዩ ሲሆን የዓለም አቀፉ የግልግል ፍርድ ቤት ውሳኔ የኢትዮጵያን ጥያቄ የሚመልስ እንዲሆን በመንግሥት በኩል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ነው። ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በጤፍ ጉዳይ ፍርድ ቤት የሚሟገተው ‘ሄልዝ ኤንድ ፐርፎርማንስ ፉድ […]

ላቲንን ከግእዝ ይልቅ ለመጠቀም ማበረታታት ምን ይሉታል? አንዳርጋቸው ጽጌ

January 29, 2019 “ነጻነት የማያወቅ ነጻ አውጪ” በሚለው መጽሐፉ፣ በገጽ ሁለት መቶ አምሳ ስድስት፣ አንዳርጋቸው ጽጌ ኦሮምኛ ሁለተኛ የስራ ቋንቋ ቢሆን ጥሩ እንደሆነ ጠቅሶ ፣ የኦሮምኛ ፊደሉ በላቲን መሆኑ ግን ኦሮምኛ የፌዴራል የስራ ቋንቋ ማድረጉ አስቸጋሪ እንደሚያደርገው የሚገልጹ እድምታ ያላቸውን ሐሳቦች አስቀምጧል። “የኦሮሞ ህዝብ የአማርኛ ቋንቋ የሃገሪቱ የስራ ቋንቋ ሆኖ በሚቀጥልባት የብዙ ቋንቋቆች ሀገር በሆነችው […]