ዛሬ ስለሃገራችን ለውጥ ጉዳይ ሳስብ አንድ ሁለት ነገሮች በተለይ የለውጥ ሃይል ለምንለው መሰንዘር ፈለኩ። (ገለታው ዘለቀ)

11/04/2018 ዛሬ ስለሃገራችን ለውጥ ጉዳይ ሳስብ አንድ ሁለት ነገሮች በተለይ የለውጥ ሃይል ለምንለው መሰንዘር ፈለኩ።   ገለታው ዘለቀ 1. የለውጥ ሃይሉ ያለውን ፍኖተ ካርታ በግልጽ እንዲያሳውቅ ባለፉት ስድስት ወራት ግድም የለውጥ ሃይልን ስለመደገፍ ኣለመደገፍ ስናወራ ቆይተናል። ይህ የለውጥ ሃይል በርግጥ ብዙ ተስፋዎችን ኣሳይቶናል በተግባርም እስረኞችን ሲፈታ ተመልክተን ደስ ብሎናል። በቅርብ ጊዜ በአዲስ ኣበባ ወጣቶች ኣካባቢ […]

ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ በቅርቡ ካለአግባብ ክብር የሰጧቸውን ግለሰቦችና ተያያዥ ጉዳዮችን ይመለከታል

ዘ.ብ.ጉ.ኦክቶበር 2018 ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ምንም እንኳን የሀገራችን አጠቃላይ ሁኔታ ፈታኝና ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ህልውናዋ ሳይቀር አስጊ ደረጃ ላይ ደርሶ የነበረበት ሁኔታ ውስጥ ሥልጣን ቢረከቡም የሀገራችንን የተወሳሰቡና የቆዩ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ ፣ እንዲሁም ድንበር ነክ ጉዳዮችንና ሀይማኖታዊ ጉዳዮችንም ጭምሮ ለመፍታት ያስችላሉ ብለው ያሰቧቸውን ተከታታይ እርምጃዎችንና ውጤታቸውን በመመልከት መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባይባልም አብዛኛው ሕዝብ ድጋፉንና አድናቆቱን […]

ጅሎች እንጂ ታሪክ ራሱን አይደግምም (ተፈሪ መኮንን)

ጅሎች እንጂ ታሪክ ራሱን አይደግምም (ተፈሪ መኮንን) November 4, 2018 Addis Admass “ወንድ ልጅ ሲከፋው፤ ውጭ አገር ይመኛል፤ እዚህ ያላደለው፤ እዚያ ምን ያገኛል” የኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሂቃን፤ የሐገራቸውን ታሪክ ያለ ሚዛን ይዳኛሉ፡፡ በአባቶቻቸው ዓይን የሚያዩትን ጉድፍ ዘወትር አብዝተው ሲያነውሩ፤ እነሱ በዓይናቸው ግንድ ተሸክመው ይዞራሉ፡፡ አባቶቻቸውን፤ ‹‹ብዝሃነትን ማክበር ያልቻሉ ጨቋኞች›› እያሉ በስድብ ጭምር ይኮንናሉ፡፡ ግን እነሱ ብዝሃነትን […]

ፍቅረሥላሴ ወግደረስ “ህወሀቶች ገና አልበነኑም። ገና አልተነቀሉም ገና አልጠፉም” አሉ

November 3, 2018 የቀድሞው የደርግ መንግስትጠቅላይ ሚኒስትር ፍቅረ ስላሴ ወግደረስ ከዛሬ በአዲስ አበባ ታትሞ ከወጣው ኢትዮጲስ ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ህወሀት የሚለው ቃል እንደማይስማማቸው ገለጹ። ይህን ሲያብራሩም “በትክክለኛ ስሙ ነው መጠራት ያለበት። ይሄ ህወሀት የሚሉት የትግራይ ነፃ አውጭ ግንባር ነው። ይህ ነው ትክክለኛ ስሙ። ነፃ አወጣለሁ የሚል ድርጅት ነው እስካሁን ሲገዛን የነበረው። ማንን ከማን […]

የሲዳማ ክልል ከተባለ አዋሳስ የት ልትሄድ ነው? (ግርማ ካሳ)

November 4, 2018 የጎሳ አወቃቀር ለጉዳት ለመከፋፈል ዳርጎናል እየተባለ ባለበት ወቅት በወ/ሮ ሙፈሪያት የሚመራው ደሃዴን፣ የደቡብ ክልልን እንደገና በዘር ለመከፋፈል ሲጣደፍ እያየን ነው። በደሃዴን የሚመራው የደቡብ ክልል ምክር ቤት የሲዳማዎች ብቻ የሆነን አዲስ አፓርታይዳዊ ክልል ለመሸንሸን ዉሳኔ አሳልፏል። ይህ ዉሳኔ ምን አልባት ለጊዜው ኢጄቶ የተባሉ የሲዳማ አክራሪዎችንና ከነኦነግና ኦብነግ ጋር ለዘመናት ሲሰሩ የነበሩ ራስቸውን የሲዳማ […]

How Ethiopia’s medieval ruins inform its modern-day ethnic strife

November 3, 2018 By Paul Schemm November 3 at 7:00 AM MENEGASHA, Ethiopia — On a wooded hill near Ethiopia’s capital of Addis Ababa, bits of red clay litter the ground next to glittering flakes of obsidian. Nearby, half-buried stones are arranged in a line. On the other side of the hill, a rectangular stone slab […]

የጉምቱው የፖለቲካ ሰው የዛሬ ትችት መርህ እና ትግል፣ ለውጥ ስንል

ከመንግስቱ ሙሴ ፌስ ቡክ የተወሰደ እንዲህ ላቅርበው። መቸውንም ቢሆን ግለሰብ ላይ ያነጣጠረ ትችት በዘመኑ አነጋገር “አይመቸኝም”። ዛሬ አንድ ጉምቱ እና ሁላችንም አይተን የማናልፈው ጽሁፍ አቅራቢ በዚሁ በማህበራዊ ሚዲያ ያቀረቡትን በማየቴ ነው መታዘቤን መደበቅ ያልቻልሁት። አስተያየቱ አዲስ እየተመረጡ የስልጣን ማማውን በመያዝ ላይ ያሉትን ተሿሚወች አስመልክቶ ሲሆን በይበልጥም የከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ሰብሳቢ ዳኛ ሆነው የተሾሙትን እመቤት ለሦስት […]