እንዴት ከረምሽ! አዲስ አበባ? ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

  ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው 12/28/2016 መንፈቅ ላለፈ ጊዜ ያህል ተለይቻት ነበርና ነው ናፍቆት በተሞላ ሰላምታ ሞቅ አድረጌ ሰላምታዬን ያቀረብኩላት፡፡ታዲያ ትናፍቀኝ እንጅ አኩርፌያታለሁ፡፡ ሰላማዊ ወገኖቿ በሀገሪቱ በየቦታው በወያኔ ነብሰ በላ ወታደሮች ደማቸው በግፍ ሲፈስ እሪ! ብላ ኡኡታዋን ማቅለጥና ከጉያዋ የተወሸቀውን ግፈኛ አገዛዝ አንቃ ለፍርድ ማቅረብ ሲገባት ዓይታ እንዳላየች ሰምታ እንዳልሰማች ሆና ጸጥ በማለቷ የምር አኩርፌያታለሁ፡፡ […]

A response to Tsegaye Tegenu

By Teshome Abebe December 27, 2016  In his commentary to my short piece on Land As a Commodity and a Human Rights Issue, Tsegaye Tegenu (“Research on Land Ownership and Land Use Policy in Ethiopia”) takes issues with my comments regarding the shortage of “…clear, concise solutions to the problem of land allocation…” in Ethiopia. […]

The Real Issue of Land in Ethiopia

By Daniel Teferra* December 27, 2016  I read Dr. Teshome Abebe’s piece and the response to his article by Dr. Tsegaye Tegenu (Ethiomedia: 12/26/16). I will first offer my brief comments on the respective conclusions of these two writers, and then share my understanding of the real issue of land in Ethiopia.   Dr. Teshome Abebe asserts […]

INTERVIEW-Ethiopia to impose lifetime bans on drug cheats

  By Reuters   Ethiopia, one of five countries the IAAF says is in “critical care” over its drug-testing systems, will impose lifetime bans on drug cheats, the new president of the Ethiopian Athletics Federation (EAF) said on Wednesday. The Horn of Africa country has for many years dominated distance running along with neighbouring Kenya, […]

Ethiopia: Dam If You Do, Dam If You Don’t

  The Tekeze Dam is another of Ethiopia’s hydropower projects. By Menna Asrat Hydroelectric power is clean, green and once built, the source of the energy is free. However, human made structures such as dams have the potential to wreak havoc on the natural environment of people who’ve been plying their trade in their natural […]

ያልተላከ ደብዳቤ

  ያልተላከ ደብዳቤ   “የከሸፈ ደብዳቤ!” ልለው ፈልጌ ተውኩት። ሳይቀባበል አይከሽፍምና ነው! “ከራስ ጋር             መነጋገርና ት ዝ ብ ት!” ብዬ ጽፌ የነበረውን አይታችኋል ብዬ እገምታለሁ። እዚያ ላይ           በነሐሴ ወር 2008 አንድ “ለመነሻ” የሚሆን ረቂቅ (Preliminary Draft) አዘጋጅቼ     ለዚህ ይመጥናሉ ለምላቸው አስራጭቼ ነበር። ሊኖርን ከሚችሉት አማራጮች አንዱ          አድርጌ ነበር ያየሁት። ከዚያ “ቄሱም ዝም! መጽሐፉም ዝም!” ሆነብኝ።          እንድታውቁት […]

በቁማችን ተሸጠን እያለቅን ነው 

‘ባህርዳር’ ተብላ የምትጠራው የካርጎ መርከብ ለኢሃድግ ጽህፈት ቤት ለፓርላማ አባላት  ለተቃዋሚ ፓርቲዎች ለሚመለከታቸው ሁሉ የዛሬ 7 ዓመት ገደማ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ እንደተለመደው አንድ አገርን ለውጪ ሰው የመሸጥ ወንጀል ፈጽመዋል። ይኸውም የባህረኛ ማሰልጠኛ ተቋም በኢትዮጵያ ባህርዳር እንዲገነባ በሚፈቀድበት ጊዜ ለ30 ዓመታት የዚህ ዓይነት ትምህርት ቤት በአገሪቱ ሌላ ማንም እንዳይገነባና ይህ ኩባንያ ብቻ እንዲሆን አገሪቱን […]

በኦሮሚያ ያሉ ዞኖች ከፈለጉ ከኦሮሚያ የመዉጣት መብት አላቸው – አቶ ቃሲም የኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር ቃል አቀባይ (ግርማ ካሳ)

December 28, 2016 – Girma Kassa ኦቦ ቃሲም ሁሴን አባናሻ፣ ኦቦ ነጋ ጃላ በሊቀመንበርነት፣ ጀነራል ሃይሉ ጎንፋ በም/ሊቀመንበርነት የሚመሩት የተባበሩት የኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ሃላፊ ናቸው። ላስ ቬጋስ የሚገኘው የሕሊና ራዲዮ ላይ ቀርበው ነበር። ቃለ አቀባዩ ስሜን ጠቅሰው መጠነኛ ትችት አቅርበዋል። ትችት ቢሆን ለሰጡት አስተያየት አክብሮቴን በዚህ አጋጣሚ ለመግለጽ እወዳለሁ። በተለይም በለንደን […]

የAማራውን ነባር ፀባይ Aታስቀይሩ

  በከፍያለው Aባተ (ዶ/ር ዝም ከምል የሚሰማኝን ላንባቢ ላካፍል ብየ Eንጂ፣ ያቀራረብና የሀሳብ Aገላለጽ ልዩነት ካልሆነ በስተቀር፣ ይህ ጽሑፍ (Eስካሁን ድረስ) ያልተነሳ Aዲስ ሀሳብም መልEክትም የለውም። Eሚያስተላልፈው ያንኑ የተለመደ የAማራን ታሪካዊ ‘በሽታ’ ነው። የሀገርና የወገን ፍቅር፣ የAንድነት ‘በሽታ’ ይህ የወገንና የሀገር ፍቅር ‘በሽታ’ በAማራው ይጠና ይሆናል ለማለት Eንጂ፣ በዚህ ‘በሽታ’ የተለከፈ ስንት (በጐሳም በግለሰብም ደረጃ […]