‘Catastrophic’ dam inaugurated in Ethiopia

By agency reporter December 22, 2016 One of the most controversial dams in history has been inaugurated. The Gibe III dam has put an end to the natural flooding of Ethiopia’s Omo River, on which 100,000 indigenous people depend and a further 100,000 rely indirectly. Experts have warned that this could also mean the end […]

Ethiopia Frees Thousands of Detainees

<iframe src=”//www.googletagmanager.com/ns.html?id=GTM-W5D7ZP” height=”0″ width=”0″ style=”display:none;visibility:hidden”></iframe>   December 22, 2016 1:52PM EST Dispatche End Emergency Restrictions and Address Protester Grievance   Felix Horne Senior Researcher, Horn of Africa@felixhorne1 It’s good news that Ethiopia’s government has announced the release of 9,800 people detained for their participation in anti-government protests. But they represent fewer than half of the […]

Ethiopia: Release of 10,000 Detainees Announced

Ethiopia frontpage Latest News Ethiopia: Release of 10,000 Detainees Announced December 22, 2016 Share on Facebook Tweet on Twitter   Ethiopia says it is releasing nearly 10,000 people detained under its ongoing state of emergency but plans to charge almost 2,500 others accused of destabilising the country. Authorities have held about 12,500 individuals since declaring […]

በአምቦ ሕዝባዊ ተቃውሞ ተነሳ | መረራ ጉዲና እና ሌሎች ተቃዋሚዎች እንዲፈቱ ሲጠይቁ ነበር – የሕወሓት ንብረት የሆኑ ተሽከርካሪዎች እርምጃ ተወሰደባቸው

December 22, 2016    በኦሮሚያ ክልል አምቦ ከተማ ዳግም ህዝባዊ ተቃውሞ መቀስቀሱ ተሰማ፡፡ ቢቢኤን እንደዘገበው ትላንት ከረፋዱ ስድስት ሰዓት አከባቢ በተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃውሞ የስርዓቱ ሰዎች የመሰረቱት የሰላም ባስ አክሲዮን ማኅበር አውቶቡስ ጥቃት እንደተሰነዘረበት ታውቋል፡፡ እንደዚሁም የህወሃት ንብረት የሆኑ ሶስት ተሽከርካሪዎች ህዝባዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል ተብሏል፡፡ እንደ ቢቢኤን ዘገባ በከተማው የተቀሰቀሰው ተቃውሞ መነሻውን ያደረገው በአምቦ 2ኛ ደረጃ […]

Two Ethiopian radio journalists convicted on terror charges

Darsema Sori, left, and Khalid Mohammed are convicted on terror charges in relation to their coverage of protests. (Bilal Communication) Nairobi, December 21, 2016–Ethiopian radio journalists Khalid Mohammed and Darsema Sori, who have been imprisoned since February 2015, were today convicted on terrorism charges by the High Court’s 19th Criminal Bench, according to the independent […]

Ethnic tensions in Gondar reflect the toxic nature of Ethiopian politics – The Guardian

 From uneven development to authoritarian government, the morass of issues facing the city of Gondar offer a snapshot of Ethiopia’s wider problems A coach torched by anti-government protesters in Gondar, Ethiopia. All photographs by William Davison William Davison in Gondar – 22 December 2016 — In Gondar, a city in Ethiopia’s northern highlands, a lone tourist pauses to […]

ኢሕአዴግ ስህተቱን ከማመን በላይ ከሕዝብ ጋር በቀጥታ ይነጋገር!

21 Dec, 2016 By በጋዜጣዉ ሪፓርተር  ኢሕአዴግ በቅርቡ በወጣው በንድፈ ሐሳብ መጽሔቱ አዲስ ራዕይ የመስከረም – ጥቅምት 2009 ዓ.ም. ዕትም በሦስት መሠረታዊ ጉዳዮች የአገሪቷን ወቅታዊ ሁኔታ በስፋት ዳስሷል፡፡ በተለይ ዋነኛው የትኩረት ማዕከል የሆነው ወቅታዊው የአገሪቱና የድርጅቱ ሁኔታ፣ ‹‹እንደገና በጥልቀት የመታደስ ንቅናቄያችን አስፈላጊነት ይዘትና ፋይዳ›› በሚል ርዕስ ሥር በስፋት የተተነተነው ነው፡፡ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ኢሕአዴግ […]

በጋምቤላ የከሸፈው “ኢንቨስትመንት” – “የመሬት ካርታ ጫት ቤት ተሠርቷል” (ጎልጉል)

December 22, 2016 በጋምቤላ የአኙዋክ ተወላጆች ተጨፍጭፈውና ከመሬታቸው ተፈናቅለው “ለሰፋፊ እርሻ” በሚል ሲቸበቸብ ከነበረው መሬት “ወደ ሥራ የገባው” 15በመቶው ብቻ መሆኑን ህወሃት/ኢህአዴግ አስታወቀ፡፡ ለ“እርሻ ልማት” በሚል 5ቢሊዮን ብር ብድር ተሰጥቷል፡፡ የመሬት ካርታ “ከቢሮ ውጪ በመኖሪያ ቤቶችና በጫት ቤት ውስጥ” ሲሰራ ቆይቷል፡፡ የቀድሞው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ኃላፊ የነበረው ኢሳያስ ባህረ ከሥልጣኑ የተነሳው “ብድር በመስጠቱ ሂደት ለተወሰኑ […]

ኢሕአዴግ ድርጅቱ ተጨናግፎ እንደቆየ አመነ- የማኅበራዊ ሚዲያ ሠራዊት ሊገነባ ነው (ሪፖርተር)

  December 22, 2016 – የማኅበራዊ ሚዲያ ሠራዊት ሊገነባ ነው ኢሕአዴግ ውስጣዊ የድርጅቱ ዴሞክራሲ ተጨናግፎ እንደቆየ አመነ፡፡ በኢትዮጵያ ሶሻል ሚዲያ በአክራሪውና ፅንፈኛው የተቃውሞ ኃይል ቁጥጥር ሥር መዋሉ፣ ጥላቻንና የእርስ በርስ ግጭትን ለመቀስቀስ ዋና መሣሪያ ሆኖ ማገልገሉን የገለጸው ኢሕአዴግ፣ በተደራጀ አኳኋን የራሱ የማኅበራዊ ሚዲያ ‹‹ሠራዊት›› በመገንባት ይህን እንቅስቃሴ ለመግታት መወሰኑን ገልጿል፡፡ ሰሞኑን ይፋ የሆነው የመስከረም-ጥቅምት 2009 […]

የጉበት ስብ (Fatty liver)

የጉበት ስብ (Fatty liver) በ ዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር የጉበት ስብ የምንለው በጉበት ውስጥ የሚገኘው የስብ መጠን ከ 5-10 በመቶ የሚሆነውን የጉበት ክፍል ከያዘ ነው። ጉበታችን ከሰውነታችን ክፍል ውስጥ ሁለተኛ ትልቁ አካል ሲሆን የምንመገበውንም ፣የምንጠጣውን አና መንኛውንም ለሰውነ ጠቃሚ ያልሆነ ነገረን ከደማችን ያጣራል። የጉበት ይህን የማከናወን ስራ በጉበት ስብ መብዛት ሊዛባ ይችላል። የጉበት ስብ ይህ […]