Ethiopia frees journalists ahead of Obama visit

Ethiopia frees journalists ahead of Obama visit By AFP July 9, 2015 Reeyot is flanked by noted opposition figures Professor Mesfin WM (left) and Dr Yacob Hailemariam after the journalist’s release from prison. Addis Ababa (AFP) – Five bloggers and journalists held in Ethiopia for more than a year have been freed after the […]
Alemneh Wasse News – Riot Alemu has been released out of prison today. –

Alemneh Wasse News – Riot Alemu has been released out of prison today. Alemneh Wasse News – Riot Alemu has been released ou… … View on www.satenaw.com Preview by Yahoo Breaking News: Reeyot Alemu released News & Views Jul 9, 20 Reeyot Alemu, Ethiopian journalist who has been serving a 5-year prison […]
Ambassador David Shinn Says Jeffrey Smith’s Article in Foreignpolicy.com on Ethiopia Has ‘Blatant Errors’

Posted on July 9, 2015. Tags: David Shinn, Democracy, Economy, Ethiopia, Foreign Policy, President Obama From Ambassador Shinn’s Blog Criticism of President Obama’s Visit to Ethiopia Foreign Policy published on 8 July 2015 a commentary titled “Obama Should Stay Away from Ethiopia” by Jeffrey Smith and Mohammed Ademo. Highly critical of President Obama’s upcoming visit to […]
በሽብርተኝነት የተከሰሱት እነ አቡበከር መሐመድ ጥፋተኛ ተባሉ

የሽብርተኝነት ክስ የተመሠረተባቸው እነ አቡበከር መሐመድ ከሁለት ዓመት በላይ ጊዜ ከወሰደ ክርክር በኋላ በዛሬው ዕለት ጥፋተኛ ተባሉ፡፡ በፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ክስ ተመሥርቶባቸው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት ከጥቅምት 15 ቀን 2005 ዓ.ም. ጀምሮ በተካሄደ ክርክር፣ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበባቸውን የሰውም ሆነ የሰነድ ማስረጃዎች ማስተባበል አልቻሉም የተባሉት አቡበከር መሐመድ፣ አህመዲን ጀበል፣ ያሲን ኑሩ፣ ከሚል ሸምሱ፣ […]
ታጣቂዎቹ የመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም የአስተዳደር ሓላፊዎች ሰበካ ጉባኤውን አገዱ፤ ‹‹በጃኬት ለባሽ የማትመራ መኾኑን ማወቅ ያስፈልጋል››/አማሳኞቹ ሓላፊዎች/

July 7, 2015 የአስተዳደር ሓላፊዎቹ÷ የተዛቡ መረጃዎችንና ያልተጨበጡ ወሬዎችን እየነዙ በተለይ በሒሳብ አሠራር፤ በቆጠራ አካሔድ፤ በኦዲት ክንውን፤ በንብረት አያያዝ እና በግዢ ሥርዐት ዙሪያ ሰበካው በተለያዩ ጊዜያት ያሳለፋቸው ውሳኔዎች እና መመሪያዎችእንዳይተገበሩ አድርገዋል፡፡ በፓትርያርኩ እና በሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ የተሰጣቸው ተስፋ ከተግባር የራቀባቸው የሰበካ ጉባኤው አባላት፣ ከሚመለከታቸው የፍትሕ እና የጸጥታ አካላት ጋር እየመከሩበት ነው፡፡ ‹‹ምእመኑን ጃኬት […]
ከእስር ቤት መልስ – ወይንሸት ሞላ ምስጋና አቀረበች!

ወይንሸት ሞላ July 7, 2015 – (ኢ.ኤም.ኤፍ) የሰማያዊ ፓርቲ አባል የሆነችው፤ ወይንሸት ሞላ ባላደረገችው እና ባልዋለችበት፤ ሽብር ልትፈጥሪ ነበር” ተብላ ታስራ እንደነበር […]
A Teachable Moment for Ethio-Americans on July 4, 2015

July 6, 2015 by Alemayehu G. Mariam My topic for my Monday Commentary this week was not about a teachable moment for Ethiopian-Americans. I dropped my intended topic and wrote this piece because I was madder than a nest of hornets. A couple of weeks ago, I was reading a report by the Committee to […]
Ethiopian Diaspora Day or Give me your Dollar Day?

July 6, 2015 by Teshome Debalke The Ethiopian Airline ‘giving 10% discount for Ethiopian origins who travel to the country to celebrate the first Diaspora Day, according the All Africa sourcing the government owned Ethiopian Herald. The first Ethiopian Diaspora Day that will be marked August 12-16, 2015 in Addis Ababa for celebration is […]
Herman Cohen’s Long History of Promoting the Interests of Dictators

Posted on July 6, 2015. Strathink is still stunned by the recent revelation about Herman Cohen’s work for the Government of Eritrea. We did some digging and discovered that the former Under Secretary of State for African Affairs has a rather long and disreputable history of selling his good name to dictators. Check out this story […]
‹‹የሳሙኤል ግድያ ለታጋዮችም ለገዳዮችም ትልቅ ትምህርት ነው!››

(ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የሳሙኤል አወቀ መታሰቢያ ፕሮግራም ላይ ከተናገሩት) ስለ ሳሙኤል ግድያ ብዙ ነገር ተብሏል፡፡ ብዙዎች ቁጭታቸውን ገልፀዋል፡፡ ለእኔ ከሳሙኤል አወቀ ግድያ ምን እንማራለን? የሚለው ነው ትልቁ ቁም ነገር፡፡ ሳሙኤል በኢትዮጵያ ታሪክ ትልቅ ንግግር ተናግረው የተገደሉ ሰዎች ጋር የሚመደብ ሰው ነው፡፡ የሳሙኤል ትውልድ አካል በመሆኔ ኩራት ይሰማኛል፡፡ እንደገሚገሉት እያወቀ፣ ነገር ግን ያ ሞቱ ከንቱ እንዳይሆን […]