​የሕዝብን ጥያቄ ማጣጣል ራስን ጠልፎ መጣል ነው! – ስዩም ተሸመ

October 12, 2017 14:34 በእነ አንቶኔ ቤት በስርዓቱ ላይ አደጋ የሆነ ለውጥ በመጣ ቁጥር የመጀመሪያ ስራቸው ማጣጣል እና ስም ማጥፋት ነው። ከኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ውስጥ ብአዴን ወይም ኢህዴድ እነሱ የማይፈልጉትን አቋም ካንፀባረቁ የፓርቲውን አቋም ማጣጣል፣ የድርጅቱን ከፍተኛ አመራሮች ስም ማጥፋት ይጀመራል። ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ በብአዴን እና በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው ላይ የተከፈተው የሰም ማጣፋት ዘመቻ ልብ […]

ኢትዮጵያ ሴቶች ለመማር ከሚቸገሩባቸው 10 ሃገራት አንዷ ናት

12 ኦክተውበር 2017   Unicef አጭር የምስል መግለጫ ደቡብ ሱዳን ለሴቶች ትምህርት ምቹ ካልሆኑ ሃገሮች አንዷ ሆናለች ባደጉት ሃገራት ውስጥ ትምህርት ተጨማሪ የገንዘብና የቁሳቁስ ድጋፍ ያስፈልገዋል አያስፈልገውም የሚለው የፖለቲካ መከራከሪያ ጉዳይ ሆኗል። በብዙ ታዳጊ ሃገራት ለሚገኙ ቤተሰቦች ግን ‘የመማር እድል ይኖረኝ ይሆን?’ የሚለው መሠረታዊ ጥያቄ ሆኖ ይቀመጣል። ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተገኘ መረጃ እንደሚገልጸው ባለፉት አስር […]

Kenya bans street protests amid election row

More Related Topics Kenya general election 2017 Reuters  Opposition supporters have been protesting using the slogan “No reform, no election” Kenya’s government has banned demonstrations in three major Kenyan cities – the capital Nairobi, Mombasa and Kisumu. Interior Minister Fred Matiang’i said the ban was aimed at protecting Kenyans and their property. Opposition supporters have […]

Israel to join US in quitting Unesco

AFP A 2016 Unesco resolution criticised Israel’s activities at holy places in Jerusalem and the occupied West Bank Israel has said it will join the US in pulling out of the UN’s cultural organisation Unesco, after US officials cited “anti-Israel bias”. Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu praised the US decision as “brave and moral”, a […]

Ethiopia takes over leadership of Nile Basin Initiative

  The Independent October 12, 2017 The meeting of the Nile Basin Technical Advisory Committee that preceded  the NILE-COM. Nile-TAC  chairperson, Florence Grace Adongo officially opened the meeting at the Imperial Resort Beach Hotel in Entebbe. Kampala, Uganda | THE INDEPENDENT | Ethiopia has assumed leadership of the Nile Basin Initiative (NBI), taking over from Uganda. […]

ወደ ዓድዋ ሲሄድ ምኒልክ ኑ ካለ፣ (በልጅ ዓምደጽዮን ምኒልክ)

Posted by admin ወደ ዓድዋ ሲሄድ ምኒልክ ኑ ካለ፣ ኧረ አይቀርም በማርያም ስለማለ! ለዓድዋ ጦርነት ጉዞ የተጀመረበት ቀን 122ኛ ዓመት መታሰቢያ ከታሪካዊው የክተት አዋጅ አንፃር የዳግማዊ አጤ ምኒልክን ባህርያት የተመለከትኩበት አጠር ያለ ዳሰሳ ንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አጤ ምኒልክ መስከረም 7 ቀን 1888 ዓ.ም የውጫሌ ውል (‹‹Wuchale Treaty››)ን እንደማይቀበሉና ሁሉም ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን ከወራሪ ጠላት እንዲካለከሉ የሚያሳስብ […]

“እኔን አስረው ትዳሬን አፍርሰዋል፣ የትዳር አጋሬን ነጥቀውኛል” አቶ እንግዳው ዋኘው

October 12, 2017 06:26 ጌታቸው ሺፈራው አቶ እንግዳው ዋኘው ( አቶ እንግዳው ዋኘው የቀድሞው አንድነት ፓርቲ የአርማጭሆ አመራር ነበር። አቶ እንግዳው የ”ሽብር” ክስ ቀርቦበት የአራት አመት ፍርድ ጊዜ ከታሰረ በሁዋላ በፍርድ ቤት ነፃ ተብሏል። ከመታሰሩ በፊትና በታሰረበት ወቅት የደረሰበትን በደል አጫውቶኛል። እኔም ለንባብ በሚመች መልኩ እንደሚከተለው አቅርቤዋለሁ! ____ጌታቸው ሺፈራው) እኔ በመጀመሪያ ወያኔን ለመታገል ቆርጬ የተነሳሁት […]

የበረከት ስምዖን የክህደት ጨዋታ (ሊቁ እጂጉ)

October 11, 2017 Death of an autocrat: What comes next for Ethiopia? ይህችን አጭር ማስታወሻ ለመጻፍ የተነሣሁት ከውስጥም ከቅርብ ሆናችሁ በዝርዝር የምታውቁትን የኢትዮጵያ ሕዝብ ቀንደኛ ጠላት እየነቀሳችሁ ለወገናችሁ እንድታጋልጡ ለማሳሰብ ነው። ሕወሓት(ወያኔ) ብዙ ተንኮለኞችና ጨካኞች የተሰባሰቡበት ለመሆኑ ከደደቢት ጀምሮ በሚፈጽሟቸው አረመኒያዊ የክህደት ተግባራት ይታወቃሉ። በወያኔ ውስጥ ካሉ የጥፋት ጠበብቶች መካከል መሰሪ ተንኮለኛውና ጨካኙ በእናትና አባቱ […]

“ሥርዓቱ ይሆናል እንጂ አገር አትበታተንም”-BBC

12 ኦክተውበር 2017 GET“ሥርዓቱ ይሆናል እንጂ አገር አትበታተንም“ GETTY IMAGES በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች በተቀሰቀሱ ግጭቶች ምክንያት የብዙ ሰዎች ህይወት ጠፍቷል፤ ከ75 ሺህ በላይ የሚሆኑ የኦሮሚያ ተወላጆች አካባቢያቸውን ጥለው መፈናቀል እንዲሁም ለሺህዎች ንብረት መውደምም ምክንያት ሆኗል። የክልሎቹ መንግሥታት ግን እርስ በርስ መወነጃጀልን መርጠዋል። ምንም እንኳን ይሄ እሰጥ እገባ እየቀለለ የመጣ ቢመስልም ግጭቶቹ እንዳልበረዱም፤ የሚፈናቀልም ሰው […]

ከአንድ ሚልዮን በላይ ሕዝብ በዘንድሮው የ2010 ዓም የግሸን ደብረ ከርቤ ንግሥ ላይ የተገኘበት ልዩ ጥንቅር (ቪድዮ)

https://www.youtube.com/watch?time_continue=1&v=AoM2E5gFp9s Wednesday, October 11, 2017 ግሸን ደብረ ከርቤ የክርስቶስ እውነተኛ መስቀል በአፄ ዳዊት ዘመን ከግብፅ መጥቶ በክብር የተቀመጠበት ቦታ ነው። የኢትዮጵያን ጉዳይ ከቤተ ክርስቲያኗ ውጭ ለይተው ለማየት የሚሞክሩ ሁሉ የመረጃ እጥረት እንዳለባቸው ቢያንስ ከእዚህ ቪድዮ ሊረዱት ይገባል። ” ማንም ኢትዮጵያዊ ቢያምንም ባያምንም በኢትዮጵያዊነቱ የግሸን ቅርስ ባለቤት ነው” አቡነ አትናትዮስ የተናገሩት ቪድዮውን ከተመለከቱ በኃላ ስለ የክርስቶስ እውነተኛ መስቀል ወደ […]