Sudan’s al-Bashir suspends sanctions talks with U.S. Administration

Wednesday 12 July 2017 July 12, 2017 (KHARTOUM) – The Sudanese President Omer al-Bashir on Wednesday has issued a decree to freeze all negotiations with the United States on the normalisation of bilateral relations until 12 October, in retaliation to President Donald Trump’s decision to delay the permanent lift of economic sanctions on Sudan. […]
China to open first overseas military base in Djibouti

China’s deal with Djibouti allows the presence of up to 10,000 soldiers in the country until 2026. China’s People’s Liberation Army hailed the facility as a landmark achievement for the country [AP]Ships carrying personnel for China’s first overseas military base have set sail to begin setting up the facility in Djibouti, as the country’s rapidly […]
ጣና ሃይቅ ኦሮማይ! – በዶክተር ግሩም ዘለቀ

July 11, 2017 የጣና ሃይቅ አረም (water hyacinth) ከፍተኛ አደጋ ላይ በመሆኑ በዚህ ሰሞን አሳሳቢነቱ ትኩረት ሲሰጠው ከርሟል። በሚያሳዝን ሁኔታ አረሙን ለማስወገድ ህዝቡ ቢረባረብም በቀላሉ ሊጠፋ የሚችል አረም አይደለም። የጣና ሃይቅ አረም (water hyacinth) ከፍተኛ አደጋ ላይ በመሆኑ በዚህ ሰሞን አሳሳቢነቱ ትኩረት ሲሰጠው ከርሟል። በሚያሳዝን ሁኔታ አረሙን ለማስወገድ ህዝቡ ቢረባረብም በቀላሉ ሊጠፋ የሚችል አረም አይደለም። […]
የኢህአዴግ ዕድሜ ማስረዘሚያ እና ማሳጠሪያ | ስዩም ተሾመ

July 12, 2017 “የኢህአዴግ መንግስት ጨካኝ ወይስ ጨቋኝ” በሚለው ፅሁፍ ለአመፅና ተቃውሞ አደባባይ በወጡ ዜጎች ላይ ከመጠን ያለፈ የኃይል እርምጃ በመውሰድ በዜጎች ሕይወት፥ አካልና ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንደሚያደርስ ተመልክተናል። በዜጎች ላይ እንዲህ ያለ የጭካኔ እርምጃ የሚወስደው ደግሞ እንደ ጨቋኝ ስርዓት የእኩልነት ጥያቄን ተቀብሎ ማስተናገድ ስለማይችል እንደሆነ በዝርዝር ተገልጿል። ስለዚህ፣ አምባገነናዊ መንግስት ለአመፅና ተቃውሞ […]
South Korea diplomat accused of sexual assault in Ethiopia

By Elizabeth Shim | July 12, 2017 at 2:15 PM South Korea’s foreign ministry said Wednesday it is investigating a sexual assault case involving an embassy official stationed in Addis Ababa, Ethiopia. File Photo by Jeon Heon-kyun/EPA July 12 (UPI) — A South Korean diplomat in Ethiopia is accused of sexually assaulting a female employee […]
More Transparency Is Coming To Ethiopian Coffee

by Zac Cadwalader July 12, 2017 Changes are coming to the Ethiopian coffee market. Often plagued with traceability issues due in no small part to the mandatory role the Ethiopia Commodity Exchange (ECX) plays in exporting green coffee, the Ethiopian Parliament have approved measures “designed to reform the entire coffee market value chain,” according […]
Thousands flee to Ethiopia as fighting escalates near Pagak

JUBA – 12 Jul 2017 About 5,000 civilians have been forced to seek refuge in neighbouring Ethiopia due to escalating clashes near Pagak in Upper Nile, the headquarters of the opposition group led by former first vice president Riek Machar, a top UN official said. David Shearer, head of the UN mission in South Sudan, […]
Yemen’s Calamity Is Of Damning Proportions

Created on Wednesday, 12 July 2017 Last Updated on Wednesday, 12 July 2017 Yemen who controls what By: Alon Ben-Meir somalilandsun- It is hard to imagine that along with the catastrophe that has been inflicted on Syria for the past six years, another calamity is unfolding in Yemen of damning proportions while the whole world […]
የኢትዮጵያ ህዝብ በአንበሳ ጉድጓድ ውስጥ እንደተጣለ የጥንቸል ግልገል ሆኗል – ኤርሚያስ_ቶኩማ

July 11, 2017 በኢትዮጵያ የሚታየው የኑሮ ልዩነት እጅግ በጣም እየሰፋ ነው፤ የሀብታም እና የድሃው ልዩነት የትየለሌ ነው። እኔ ልጅ እያለሁ ሀብታምና ድሃን የሚለየው ቴሌቪዥን ብቻ ነበረ፤ ሀብታም ከሆነ ቴሌቪዥን ይኖረዋል ድሃ ከሆነ አይኖረውም ከዚህ ውጭ አብዛኛው የድሃና የሀብታም ልጅ በሚመገበው ምግብ በሚለብሰው ልብስ ብዙም ልዩነት አልነበረም፤ አሁን እድሜ ለህወሃት የተባለሸ ስርአት በኢትዮጵያ በልቶ ማደር የማይችል […]
አቶ አርከበ ኢትዮጲያ ከአስር አመት ቦሃላ በአፍሪቃ ውስጥ በኢንዳስትሪ የበለጸገች አገር እናደርጋታለን ይላሉ – ናትናኤል አስመላሽ

July 12, 2017 04:59 የአቶ አርከበ ዕቁባይ ኢትዮጲያዊት ሲንጋፖር እቅድ!!! አቶ አርከበ ኢትዮጲያ ከአስር አመት ቦሃላ በአፍሪቃ ውስጥ በኢንዳስትሪ የበለጸገች አገር እናደርጋታለን ይላሉ፣ ይህ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጲያ ከአስር አመት ቦሃላ የወደብ ባለቤት እንድትሆንም እናደርጋታለን ይላሉ። በአቶ አርከበ ስሌት ግብርናው አድገዋል፣ እስካሁን ድረስ ግን ራሳችንን መመገብ አቅቶናል፣ አቶ አርከበ ከአይጋ ፎረም ጋር ባደረጉት ቃለመጠይቅ፣ በግብርና አለማደጋችንን […]