አቡነ ቀውስጦስ: መ/ር ዘመድኩንን ወቀሱ፣ አወደሱም፤ በ‘መቀባባቱ’ ጉዳይ ተቃውሞውን ይጋራሉ፤ ለሊቀ ሊቃውንት ዕዝራ መሰከሩ፤ በኤጲስ ቆጶሳቱ ምርጫ አቋማቸውን አብራሩ

July 5, 2017 14:58 . አባ ተክለ ሃይማኖት፥ ያለተወዳዳሪ መቅረባቸውን በመቃወም፣ የሲኖዶሱ ሕግ እንዳይፈርስ አሳስቤያለሁ፤ . በክልሉ መንግሥት ማሳሰቢያ ከመረጥን፥ ቤተ ክርስቲያንን ይጎዳል፤ ቅ/ሲኖዶስም እንደሌለ ያስቆጥራል፤ . አስመራጩ ክፍል፥ ማሳሰቢያውን አልተቀበለውም፤ ተሰርዟል” የሚል መልስ ሲሰጠኝ፣ ዝም ብያለሁ፤ . ማሳሰቢያዬ፥ ቤተ ክርስቲያኔን መጠበቅ እንጂ መካድ አይደለም፤ የሚያስመሰግነኝ እንጂ አያስተቸኝም፡፡ ****** . በዶ/ር አባ ኃ/ማርያም ምርጫ፥ እንዳንሳሳት ወይም ጥራት ያላቸውን እንዳናጣ የመጠንቀቅ […]

53 Congressmen urge President Trump to delay Sudan sanctions relief

   Thursday 6 July 2017 July 5, 2017 (WASHINGTON) – A bipartisan group including 53 U.S. lawmakers has strongly urged President Donald Trump to delay the permanent lifting of U.S. sanctions on Sudan. The US imposed comprehensive sanctions on Sudan in 1997 (US Embassy in Khartoum website) Last January, former President Barack Obama issued an executive […]

Ethiopia: I Don’t Know About Paris, but Harar Is a City of Love

Addis Standard (Addis Ababa)      By Henok Wondyirad Ed’s Note: The beautiful city of Harar, in Eastern Ethiopia, 522 km from the capital Addis Abeba, is celebrating the 1010 anniversary of its birth. In celebration of this event, we are re-publishing an article originally published on Addis Standard in March 2012. Photo: Jenna Belhumeur/Al Jazeera     […]

Ethiopians are having a tense debate over who really owns Addis Ababa

  FINFINNE Addis Ababa aka Finfinne (Reuters/Tiksa Negeri) Written by   Tom Gardner Quartz africa Nine months into a state-of-emergency imposed to quell popular unrest, Ethiopia’s ruling party, the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF), has unveiled its first significant political concession. But the furor surrounding the draft bill presented to parliament last week reveals […]

አማራና መሬት፤ ወያኔና የአማራ መሬት ዝርፊያ – መለክ ሐራ

July 6, 2017 07:36 ሳሚ የሚባሉ ህዝቦች በሰሜናዊ ስካንዲኔቪያ እና ሩሲያ ይኖራሉ፡፡ ሬይንዲር ወይም የበረዶአማ አጋዘን የተባለውን እንስሳ በአንድ ሽህ የተለያዩ ስያሜዎች ይገልጹታል፡፡ ኢስኪሞ የሚባሉት በሰሜናዊ አሜሪካና ካናዳ የሚኖሩ ህዝቦች ለበረዶ ከ50 እስከ መቶ የሚሆኑ ስሞች ይሰጡታል፡፡ ማለትም በረዶን በ50 እና ከዛ በላይ የተለያዩ ስሞች በመጠቀም ይገልጹታል፡፡ በአረብኛ ቋንቋ ግመል አንድ ሽህ ስሞች አሉት፡፡ በአፋር […]

የጨቅላ ሕፃናት የመንጋጋ ቆልፍ በሽታ ተወገደ

05 Jul, 2017 By  ታደሰ ገብረማርያም  የጨቅላ ሕፃናት የመንጋጋ ቆልፍ በሽታ ከኢትዮጵያ መወገዱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከሚኒስቴሩ የእናቶችና ሕፃናት ዳይሬክቶሬት የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ በሽታው ሊወገድ የቻለው ለነፍሰ ጡር እናቶች ክትባት በመስጠት፣ የማዋለድ አገልግሎቱን በሠለጠነ ባለሙያና ንጽሕናቸው በተጠበቁ የሕክምና መሣሪያዎች በማከናወንና የበሽታ ቅኝት በማካሄድ ነው፡፡ በሽታው መወገዱ የተረጋገጠው የተባበሩት መንግሥታት የሕፃናት አድን ድርጅትና የዓለም ጤና ድርጅት […]

“የጣና ወዳጆችና ተቆርቋሪዎች ማህበር” ለማቋቋም እና ለአባላት ምዝገባ የቀረበ ጥሪ

Posted on July 6, 2017 እምቦጭ አረም በቪክቶሪያ ሐይቅ፤ – ሙሉቀን ተስፋውእምቦጭ አረም በቪክቶሪያ ሐይቅ – ሙሉቀን ተስፋው የእምቦጭ አረም በአፍሪካ ትልቁ የሆነውን የቪክቶሪያ ሐይቅ መውረር የጀመረው በ1980ዎቹ ሊሆን እንደሚችል ይገመታል፡፡ የእምቦጭ አረም (Water hyacinth) ከ1992 እስከ 1998 ባለው ጊዜ የቪክቶሪያ ሐይቅን ቀላል የማይባል ክፍል መሸፈን ችሎ ነበር፡፡ በ1998 እ.ኤ.አ ከ20 ሺህ ሔክታር በላይ (77 ስኩየር ማይል) […]

Eritrea: Anecdotes of indefinite anarchy

Posted on July 6, 2017  Via – Al Jazeera’s   OPINION    by  Abraham T Zere  Abraham T. Zere is the executive director of PEN Eritrea in exile. Eritrea: Anecdotes of indefinite anarchy   If available at all, facts about many crucial issues in Eritrea fail to capture the reality in the country. Reading the news about Eritrea, an outsider […]