የትራምፕ በጀት ቅነሳ ዕቅድና ኢትዮጵያ

Wednesday, 10 May 2017 12:51 በ  ፀጋው መላኩ   የትራምፕ አስተዳደር የአሜሪካን የ2018 የፌደራል በጀት ረቂቅ ዝግጅቱን በሚያከናውንበት ወቅት ከውጭ ግንኙነት ጋር በተያያዘ ሀገሪቱ በብዙ አቅጣጫ ታወጣ የነበረውን የቀደሙ መንግስታት ወጪ በከፍተኛ ደረጃ የሚቀንስበትን ሃሳብ አስቀምጧል። ቅድሚያ አሜሪካ ወይም አሜሪካ ትቅደም የሚለው የፕሬዝዳንት ትራምፕ መርህ በሰብአዊና ወታደራዊ እንደዚሁም በልዩ ልዩ የልማት ትብብርና አጋርነት እስከዛሬ ድረስ አሜሪካ ከሌሎች […]

ዛሬም የርሃብ ስጋት?

Wednesday, 10 May 2017 13:12  በይርጋ አበበ በምስራቅ አፍሪካ የዜጎች ኑሮ አሁንም ከድጡ ወደ ማጡ እንጂ የመሻሻል ተስፋ የሚታይበት አልመሰለም። ከ25 ዓመታት በላይ መንግስት አልባ ሆና የቆየችው ሶማሊያ ባፈው ዓመት መሃመድ አብዱላሂ ፋርማጆን ፕሬዝዳንት አድርጋ ብትመርጥም አገሪቱ ግን አሁንም ከአልሻባብና ከርሃብ ስጋት ነጻ የመውጣት ተስፋ አልታየባትም። ደቡብ ሱዳን ለአራት አመታት ከዘለቀው የእርስ በእርስ ጦርነት ያልተላቀቀች […]

መንግስት፤ በግል ፕሬሱ ላይ ያለው እይታ፣ የተቸነከረ ነውን?

Wednesday, 10 May 2017 13:13 በ  ፋኑኤል ክንፉ   የሚዲያ ኢንዱስትሪ፣ ተራ የንግድ ዘርፍ አይደለም፤ በርካታ ባለድርሻ አካላትን ያካተተ ነው። በተለያዩ ፍላጎቶች የታጨቀ ዘርፍ ከመሆኑም በላይ፣ የሚያሳርፈው ተፅዕኖ በቀላሉ የሚገመት አይደለም። የአንድን ሕብረተሰብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማሕበራዊ መሰረቶችን በመገንባትም በማፍረስም እኩሌታ ያለው ኢንዱስትሪ ነው። ኢንዱስትሪው በተለይ፣ የተረጋጋና ቀጣይነት በሌለው የዴሞክራሲ ሒደት በሚናጡ ሀገሮች ላይ የበረታ ተፅዕኖ እንዳለው […]

እንባ ካለ አሁን እናልቅስ!! ሊታመን ባይችልም አማኑኤል ሆስፒታል እንዲህ እየሆነ ነው!

Posted on May 9, 2017 “ቅባትና ደረቅ” በአማኑኤል የአዕምሮ ህክምና ሆስፒታል ታካሚዎች እንደ ደረጃ መዳቢ የተሰጠ ስም ነው። ታሪኩ ዘግናኝ፣ ኅሊናን የሚፈትን፣ ወዴት እያመራን እንደሆነ ግራ የሚያጋባ፣ መፈጠርን የሚያስጠላ፣ ሲሰሙት ግራ የሆነ፣ ቃላት ሊገልጹት የማይችል የክሽፈታችን ሁሉ ከሽፈት ነው። አማኑኤል ሆስፒታል ተኝቶ ለመታከም አርባ ሺህ ብር እንደሚከፈል ከመስማት በላይ ዘግናኝ ጉዳይ የለም። ጎልጉል ባሰባሰበው መረጃ ሌሎችም ጉዳዮች አሉ። […]

Charity warns S.Sudan ‘man-made’ famine could kill 6 million

Friday May 5 2017 Women carry a sack of seeds distributed by the International Committee of the Red Cross (ICRC) in the opposition controlled town of Thonyor, in Leer county, on April 11, 2017. The country is facing famine that might claim millions of lives. PHOTO | ALBERT GONZALEZ FARRAN | AFP In Summary The […]

Mozambique deports illegal immigrants over fake visas

Tuesday May 9 2017 Seven Ethiopian Nationals who are facing charges of being unlawfully present in the Country after they were arrested at Nacol Area in Jomvu, Mombasa without valid documents in this photo taken on 4th January 2017. | PHOTO | KEVIN ODIT | In Summary . Mozambique authorities have deported 24 Ethiopian nationals, […]

የቀድሞ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ሚ/ር ኢንጂነር አራጋው ሕልፈት

May 9, 2017    Posted by: Zehabesha የኢ/ር አራጋው ጥሩነህ ካሳ ታምሩ ገዳ (ሕብር ራድዮ) ከአጼ ሀይለስላሴ ዘመነ መንግስት ጀምሮ ከመብራት ሀይል መሐንዲስነት ጀምሮ በአገር ውስጥና በውጭ በተለያዩ ሀላፊነቶች ያገለገሉት በሽግግሩ ዘመን በከተማ ልማትና ኰንስትራክሽን ሚኒስቴር ሚንስትር የነበሩትና የጎንደር ልማት ማህበር(ጎልማ) የቀድሞ ፕሬዝዳንት ኢ/ር አራጋው ጥሩነህ ካሳ ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ77 ዓመታቸው […]

ፈቃደ ሸዋቀና አረፉ

May 9, 2017   Posted by: Zehabesha (ዘ-ሐበሻ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ10 ዓመታት ያህል አስተምረው በሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ መንግስት ከሥራ ከተባረሩት 41 መምህራን መካከል የነበሩት አቶ ፈቃደ ሸዋቀና አረፉ:: በሰሜን አሜሪካ ሜሪላንድ ግዛት ውስጥ በአንድ ድርጅት ውስጥ በአካማሪነት እየሠሩ የነበሩት አቶ ፈቃደ ሕይወታቸው እስካለፈችበት ዕለት ድረስ ለሃገራቸው ሲቆረቆሩና ሲታገሉ ነበር:: የመታመማቸው ዜና ባለመሰማቱ ዛሬ […]

Beating the odds: Greensboro native accepted to 11 medical schools

 May 9, 2017  By John Newsom GREENSBORO — Lily Zerihun got her first medical school acceptance letter from the Wake Forest School of Medicine in Winston-Salem on Nov. 15. It started: “The Committee on Admissions is pleased to offer you a place …” By Christmas, Zerihun, a native of Greensboro, had been accepted by George […]