Ethiopia travel advice – GOV.UK

May 1, 2017 Summary Still current at: 2 May 2017 Updated: 28 April 2017 Latest update: Summary – reports of a hand grenade attack in Gondar town on 25 April 2017 at the Du Chateau Hotel, in which 5 people were reportedly injured, including a foreign national; you should be extra vigilant The Foreign and […]
Ethiopia is facing a killer drought. But it’s going almost unnoticed.

By Paul Schemm By Paul Schemm May 1 at 2:23 PM World Food Program supplies are distributed in a village in Jijiga district, part of Ethiopia’s Somali region. (Michael Tewelde/World Food Program) ADDIS ABABA, Ethiopia — The announcement by the United Nations in March that 20 million people in four countries were teetering on the […]
ወያኔ ተበታተነች ለምትሉ! እውነታው አማራና ኦሮሞን እየበተነች ነው

April 30, 2017 Posted by: Zehabesha ሰርጸ ደስታ በመጀመሪያ ሚዲያው ሕወሐት ውስጥ ሽኩቻ አለ ብሎ ለሕዝብ ያቀረበበት ምንጩ የማይታወቅ ከመሆኑም በላይ አላማው ምን እንደሆነ እኔን ምንም ሊገባኝ አልቻለም፡፡ ይልቁንም በይፋ የምናየው የወያኔ አሁን ላይ ያለው እውነታ ኦሮሞና አማራ መካከል ትልቅ ልዩነት በመፍጠር ለብዙ ቀሪ ዘመን ራሷን በስልጣን […]
የረቂቅ አዋጁ ዓላማ ምንድን ነው? – ከበፍቃዱ ዘ-ኃይሉ

May 1, 2017 Posted by: Zehabesha “የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ላይ ያለውን ሕገ መንግሥታዊ ልዩ ጥቅምን አስመልክቶ የተዘጋጀ የጥናት ሰነድ” የሚል ባለ 46 ገጽ ሐተታ እና በዚሁ መሠረት የተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅ በኢንተርኔት ተለቀዋል፡፡ አዘጋጁ ኦሕዴድ የሚመራው የኦሮሚያ መንግሥት ነው ተብሎ ቢገመትም በኦፊሴላዊ መንገድ ስላልተለቀቀ እርግጠኛ መሆን አልተቻለም፡፡ ሆኖም፣ ይህን ያክል ሲወራለት እስካሁን ማስተባበል የነበረበት […]
መንግስታዊ እብደት! – (በአበበ ቶላ ፈይሳ)

May 1, 2017 ከቻርተሩ ጥቂቶቹ,,,, 5. ስያሜ 1) የከተማው ስም ፊንፊኔ ከአዲስ አበባ ጋር እኩል መጠሪያ ይሆናል፡፡ 2) የከተማው ሕጋዊ ስም በፅሁፍ ፊንፊኔ/አዲስ አበባ ተብሎ ጥቅም ላይ መዋል ይኖርበታል፡፡ 7. የስራ ቋንቋ የከተማው አስተዳደር የስራና ኦፊሴላዊ ቋንቋ አማርኛ እና አፋን ኦሮሞ ነው፡፡ 6)ፊንፊኔ/አዲስ አበባ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ዋና ከተማ ሆና ታገለግላለች፡፡ 3) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትና […]
South Sudan armed opposition rejects declaring unilateral ceasefire

Sunday 30 April 2017 April 30, 2017 (JUBA) – The military command of armed opposition faction loyal to the exiled former First Vice President Riek Machar has dismissed as “nonsense” voices calling for a declaration of unilateral ceasefire between the warring parties in South Sudan conflict. Lt. General Wesley Welebe Samson, the SPLM/A-IO Deputy Chief […]
“የነገረ መለኮት ትምህርት አለመስፋፋቱ ነው የጎዳን” – መምህር ሰለሞን በቀለ

April 30, 2017 Posted by: Zehabesha (SBS Amharic) መምህር ሰለሞን በቀለ፤ በስቶክሆልም – ስዊድን የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ሰባኪ ወንጌል፤ ስለ ነገረ መለኮት ትምህርት ቤት የመስፋፋት አስፈላጊነትና አስተዋጽኦዎቹ ይናገራሉ።
ሕገ-መንግስቱን በሚጥስ አዋጅ የኦሮሚያን “ሕገ-መንግስታዊ ልዩ ጥቅም” ማስከበር አይቻልም!

April 30, 2017 Posted by: Zehabesha ከስዩም ተሾመ ካለፈው ዓመት ጀምሮ በአዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ዙሪያ የተለያዩ ፅሁፎችን አውጥቼያለሁ። “ማስተር ፕላን፡ የችግሩ መነሻ እና መድረሻ” በሚለው ፅሁፍ የአዲስ አበባ ከተማ ገና ከአመሰራረቷ ጀምሮ የኦሮሞን ሕዝብ መብትና ተጠቃሚነት ያላረጋገጠች መሆኗንና ማስተር ፕላኑ ደግሞ ይሄን የሚያስቀጥል ስለመሆኑ፣ “የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ማቋረጥ ስህተትን እንደ መሳሳት ነው” […]
“ሰማያዊ” የኮሚሽኑን ውንጀላ አልቀበልም አለ

አለማየሁ አንበሴ 4 የኦሮሞ ፓርቲዎች፤ መንግስት ይቅርታ እንዲጠይቅ አሳሳቡ በቅርቡ ለፓርላማ የቀረበው የኢትዮጵያ ሠብአዊ መብቶች ኮሚሽን የምርመራ ሪፖርት፤ገለልተኛ አይደለም ያለው ሰማያዊ ፓርቲ፤በኮሚሽኑ የቀረበበትን ውንጀላ እንደማይቀበል ያስታወቀ ሲሆን 4 የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች በበኩላቸው፤ የኮሚሽኑን ሪፖርት እንደማይቀበሉት ገልጸው መንግስት፣ ህዝቡን በይፋ ይቅርታ እንዲጠይቅ አሳስበዋል፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሸዋስ አሰፋ በጉዳዩ ላይ ለአዲስ አድማስ […]
የኮሚሽኑ ሪፖርት ገለልተኛና ተዓማኒ ነው?

Sunday, 30 April 2017 00:00 Written by አለማየሁ አንበሴ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ፣ አማራና በደቡብ ክልል ጌድኦ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ተቃውሞ ላይ ያቀረበውን የምርመራ ሪፖርት መነሻ በማድረግ፣ በሪፖርቱ ላይ የገለልተኝነትና የሃቀኝነት ጥያቄዎች ተነስተውበታል፡፡ ዓለማቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ቡድን ሂውማን ራይትስ ዎች፣ የኮሚሽኑን ሪፖርት አልተቀበለውም፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ጨምሮ ዓለማቀፍ የሰብአዊ መብት […]