የወጪ ንግድ እያሽቆለቆለ በመምጣቱ አማካሪ ምክር ቤት እንዲቋቋም ተወሰነ

25 Mar, 2017 By ውድነህ ዘነበ በተከታታይ ዓመታት ከዕቅድ በታች እያስመዘገበና በተለያዩ መሰናክሎች እየተተበተበ የሚገኘውን የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ዘርፍ ለማስተካከል፣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት መጋቢት 14 ቀን 2009 ዓ.ም. ተሰብስቦ አማካሪ ምክር ቤት እንዲቋቋም ወሰነ፡፡ በተለይ በግብርና ኢኮኖሚ ዘርፍ ቡና፣ ሰሊጥ፣ አበባ፣ አትክልት፣ ፍራፍሬ፣ የተለያዩ ጥራጥሬዎችና የቅባት እህሎች የወጪ ንግድ በበርካታ ችግሮች በመተብተባቸውና አገሪቱ ካላት ዕምቅ […]

ያሬድ ኃይለማርያም በሃብታሙ አያሌው ላይ በተፈጸመው ስቃይ እና በሌሎችም የሕወሓት የሰብአዊ መብት ወንጀሎች ዙሪያ ይናገራል

March 28, 2017   Posted by: zehabesha “… በአዲስ አበባ ውስጥ ማዕከላዊ ብቻ ሳይሆን በርካታ ቪላዎች ስም የሌላቸው እስር ቤቶች ሆነው ማሰቃያ ይፈጸምባቸዋል።ሀብታሙ አያሌው የደረሰበትን ሰቆቃ ሲናገር ስሰማ በጣም አዝኜያለሁ ነገር ግን ሀብታሙም ከባህሉ ከሀይማኖቱና ለአድማጭ ጭምር በመጠንቀቁ ሙሉ ለሙሉ የተፈጸመበትን ግፍ የተናገረ አይመስለኝም ።ትላንትም እንደ ሀብታሙ ያለ እና በሀብታሙ ላይ ከደረሰውም በላይ ስም ባላቸውና […]

World Bank Signs $18m Grant to Crowd-in Forest Action in Ethiopia

<a href=’http://adserver.20nine.nl/www/delivery/ck.php?n=a9581a2b&cb=INSERT_RANDOM_NUMBER_HERE’ target=’_blank’><img src=’http://adserver.20nine.nl/www/delivery/avw.php?zoneid=6&cb=INSERT_RANDOM_NUMBER_HERE&n=a9581a2b’ border=’0′ alt=” /></a> 27-03-2017 07:47:36 | by: Andrea Ayemoba  The World Bank has signed a new grant agreement with the Government of Ethiopia to improve the enabling environment for sustainable forest management, investments, and emissions reductions in the state of Oromia. The $18 million grant, provided by the World Bank’s BioCarbon […]

Sudan: Development of Trade Relations Between Sudan and Ethiopia Discussed

Port Sudan — Wali (governor) of Red Sea State, Ali Ahmed Hamid discussed with Ethiopian delegation, which is currently visiting the State, mechanisms of development of commercial relations between Sudan and Ethiopia and use of Sudanese sea ports by Ethiopia in transporting its people performing Umrah and pilgrims. Hamid welcomed visit of the Ethiopian delegation […]

South Sudan: Release all people arbitrarily detained amid the conflict

  March 28, 2017  South Sudanese authorities must release all people detained without charge by the security agencies, including 28 men currently held at the headquarters of the national intelligence agency in the capital Juba, said Amnesty International’s Secretary General today in an open letter to President Salva Kiir. The call comes after the president publicly pledged to […]

Ethiopia: U.S. Government Inaugurates New National Public Health Training Center

Addis Ababa, Ethiopia – Embassy of the United States Addis Ababa, Ethiopia – Embassy of the United States The first state-of-the-art National Public Health Training Center, constructed by the United States Centers for Disease Control and Prevention (CDC) with funding from the U.S. President’s Emergency Plan for AIDS Relief (PEPFAR), was formally inaugurated and handed […]

Hadar, Ethiopia: History of a Famous Palaeoanthropological Region

THE DECADE OF THE 1970’S WILL BE REMEMBERED FOR A LONG TIME TO COME AS A PARADIGM ALTERING TIME IN HOMININ EVOLUTIONARY RESEARCH AND MUCH WAS ATTRIBUTABLE TO THE 1974 DISCOVERY OF A.L. 288-1, KNOWN TO MOST BY THE NICKNAME “LUCY”. FOR MOST OF US WHO WORK IN PALAEOANTHROPOLOGY, THE STORY OF HOW THIS PARTIAL […]

ETHIOPIA SENDS 16 TO PRISON FOR TRYING TO CREATE NEW STATE

Mar 28, 12:14 PM EDT ADDIS ABABA, Ethiopia (AP) — An Ethiopian court has sentenced 16 people to prison after finding them guilty of trying to create a separate state in the tense Oromia region. All 16 are members of the outlawed Oromo Liberation Front. They received sentences of four to 13 years. The Ethiopian […]

በአማራ እና በደቡብ ክልል ገበሬዎች ተፈናቀሉ

በአማራ ክልል በባህርዳር ከተማ ይባብ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ይኖሩ የነበሩ በሺዎች የሚቆጠሩ አባወራ ቤቶች ሕገ ወጥ ግንባታ ናችሁ በሚል እንደፈረሱ ተጎጂዎች ተናገሩ። በዚህ ምክንያት በተፈጠረ ግጭት ብዙ ሰዎች በፀጥታ ኃይሎች እንደተደበደቡና አንድ ሰውም በደረሰበት ጉዳት ወደ ሆስፒታል መወሰዱ ታውቋል። በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን ማርቃ ወረዳ ለከተማ ማስፋፋያ በሚል ከ180 በላይ የሚሆኑ የአባወራ […]

ተቃዋሚዎች “ያለገለልተኛ አደራዳሪ ድርድር አይካሄድም” አሉ

Monday, 27 March 2017 00:00 ተቃዋሚዎች  “ያለገለልተኛ አደራዳሪ ድርድር አይካሄድም” አሉ የድርድሩ ቀጣይ እጣ ፈንታ በኢህአዴግ እጅ ነው” ከገዥው ፓርቲ ጋር የቅድመ ድርድር መመሪያ ላይ ውይይት እያደረጉ ያሉት 20 ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ ያለ ገለልተኛ አካል ድርድር እንደማይኖር ያስታወቁ ሲሆን ኢህአዴግ ጉዳዩን ለማጤን ቀጠሮ ወስዷል፡፡  ፓርቲዎቹ ባለፈው ቅዳሜ መጋቢት 9፣ ቀኑን ሙሉ ባደረጉት ውይይት ቀደም ሲል በዙር […]