Ethiopia to acquire portion of Djibouti port

Wednesday May 2 2018 People load a cargo ship at the Port of Berbera in Somaliland on December 5, 2015. FILE | NATION MEDIA GROUP In Summary Mr Abiy held talks with the host President Ismail Omar Guelleh and also addressed the Djibouti parliament Ethiopia also agreed to apportion to Djibouti shares in its major […]

Ethiopia hit by power cut as dam’s circuit breaks

1 May 2018  Getty Images  A technical fault at a controversial hydroelectric dam caused the blackout A nationwide power cut hit Ethiopia overnight after a technical fault at a massive hydroelectric dam. Power cuts are common in Ethiopia, but rarely on such a big scale. The dam has caused controversy in Ethiopia and has been […]

Ethiopia to take stake in Port of Djibouti, its trade gateway -state media

May 1, 2018 Aaron Maasho ADDIS ABABA, May 1 (Reuters) – Ethiopia will take a stake in the Port of Djibouti, its main gateway for trade, under a deal reached between the two countries, state media outlets said on Tuesday. Djibouti had been seeking investors for its port since it terminated Dubai’s state-owned DP World’s […]

እግር ኳስ ቢቀርብንስ (ዳንኤል ክብረት)

May 1, 2018 – Daniel Kibret እግር ኳስ ኢትዮጵያ ውስጥ አስቀያሚ ገጽታ ይዟል፡፡ ለምሥራቅ አፍሪካና ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ ቢያቅተን በሰላም መጫወት እንዴት ያቅተናል? እግር ኳሱም ጎጠኛ ሆነና ጥፋትና ጥፋተኛን በድርጊቱ ከመውቀስና ከመቅጣት ይልቅ የዚህ ስለሆነ ነው የዚያ ስለሆነ ነው ወደሚል ደይን ዘቀጠ፡፡ ዳኛና ዳኝነት በሀገሪቱ ያለውን ቦታ እያየን ነው፡፡ ፖለቲካው ሲቪል ዳኝነትን ይደበድባል አምባ ገነን […]

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ስለ ሥልጣን ዘመን ገደብ

  ግንቦት 01, 2018 ሰሎሞን አባተ የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ነጋሶ ጊዳዳ   ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በያዙት ሕዝብን በቀጥታ የማግኘትና የማነጋገር ዘመቻ ገፍተዋል። ዋሺንግተን ዲሲ — ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰሞኑንም ወደ ደቡብ ጎራ ብለው ሃዋሣ ላይ ሲናገሩ “ከእንግዲህ በኢትዮጵያ አንድም እስኪገፉ፣ አንድም እስኪያልፉ ሥልጣን ላይ መሟዘዝ አብቅቶለታል” የሚል መልዕክት ያስተላለፈ ብዙውን አድማጭ ንግግራቸውን እንኳ ሳይጨርሱ ያስጨበጨበላቸውን ንግግር […]

ጠ/ሚ አብይ የእስር ማዘዣ ወጥቶባቸው እንደነበር የተናገሩባት ምሽት

April 30, 2018 አብራሃም ግዛው ዛሬ በቤተ- መንግስት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ብዙዎች ያስገረመ ንግግር አደረጉ ልንታሰር ነበር አሉ። ዛሬ ምሽት 12:00 ጥሪ ወደ ተደረገልኝ ፍልዉሃ የሚገኘዉ ብሔራዊ ቤተመንግስ አመራሁ ልክ ስደርስ 12:30 ሆኗል ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ወደ ዉስጥ ለመግባት መኪናችን እያስፈተሽ ሞባይልእና ካሜራ ባልተፈቀደበት ልዮ የእራት ምሽት መጥሪያዉ የኢትዮጲያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር […]

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የዘነጋቸው የቤት ሠራተኞችና መብቶቻው፤ (ውብሸት ሙላት)

01/05/2018 በኢትዮጵያ የሠራተኞች ቀንም የማያስታውሳቸው፤ በኢትዮጵ የወራት እና ቀናት አቆጣጠር ሚያዚያ 23 ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ የሠራተኞች ቀን የሚከበርበት ነው፡፡ ይህ ዕለት በጥንት አዋማዊ አውሮፓውያን ዘንድ የበጋው መንፈቅ አንድ ብሎ የሚጀምርበት ስለሆነ የፈንጠዝያ ቀናቸው ነበር፡፡ ‘ሜይ ዴይ’ ብለውም ይጠሩታል፡፡ ከሶሻሊዝም ርዕዮተ ዓለም መምጣት በኋላ ግን ይህ ዕለት ዓለም አቀፍ የሠራተኞች ቀን (International Workers’ Day) ሆነ፡፡ […]

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስቴራችን ዲሞክራሲም፣የሕውሃት-ኢሃድግ ጉዳይ አይድለም

May 1, 2018 ዶ/ር አቢይ አህመድ እባክዎት ማስመሰሉን አቁመው በዕውነተኛው ሥልጣንዎ ተጠቅመው፤ምን መቅደም እንደአለበት ደግመው ይመረምሩታል? ቢያውቁም ባያውቁም ነፃነት የኢትዮጵያ ሕዝብ ጉዳይ ብቻ ነው፤የመንግሥት(ሕውሃት-ኢሃድግ)ጉዳይ አይድለም። በምርጫዎ ውጤት ማግስት ለትውውቅ ተብሎ ከቤተ-መንግሥት እንደገቡ፣ተጣድፈውም ይሁን አጣድፈዎት፤ከግቢው ወጡ እና በአራቱም ማዕዘናት ጉዞዎትን ፈፀሙ።እርስዎ ወዲህ ወዲያ ሲሉ እነዚያ በሕዝብ አመፅ ተወግረው ሊዋረዱና በአደባባይ ሊለቀሙ የነበሩት አዛውንቶች የዘመኑ ዘረኞችና ዘራፊ […]

“የክልሉን መንግሥት በእግዚአብሔር ስም ጠይቁልን…”

ወርሃ ጥቅምት ላይ ቤኒሻንጉል ከሚገኘው ካማሼ ዞን የነበሩ ዜጎች በሥፍራው በተነሳ ግጭት ምክንያት ቤት ንብረታቸውን ጥለው መሰደዳቸውን ዘግበን ነበር። ባለፈው ሳምንት ደግሞ እኒህ የተፈናቀሉ አርሶ አደሮች በጊዜያዊነት የባህርዳር የምግብ ዋስትና ግቢ መጋዘን ውስጥ እንደተጠለሉ ባልደረባችን በሥፍራው ተገኝቶ መዘገቡም ይታወሳል። አሁን ደግሞ በጊዜያዊነት ከተጠለሉበት መጋዘን መባረራቸውን ነው ቢቢሲ መረዳት የቻለው። የተፈናቃዮቹ ተወካይ የሆኑት አቶ አበባው ጌትነት […]