Opposing calls by Kenyatta, Odinga on poll rerun eve

  Odinga addresses his supporters during a rally at Nairobi’s Uhuru Park [Siegfried Modola/Reuters] President Uhuru Kenyatta has urged Kenyans to vote in Thursday’s presidential election rerun, shortly after opposition leader Raila Odinga called on supporters to stay away from the polls. The opposing calls came after Kenya’s electoral commission on Wednesday said that the […]

Ethiopia sends 200 peacekeepers to war-torn South Sudan

  October 24, 2017 (ADDIS ABABA) – Ethiopia sent 200 peacekeepers over the weekend to South Sudan to help stabilize the war-torn east African nation, an Ethiopian official said on Tuesday.   UN peacekeepers from Ethiopia patrol the outskirts of the disputed Abyei town that straddles the border between Sudan and South Sudan on 16 […]

Ethiopia takes over Nile Council leadership

Wednesday October 25 2017 The source of the Nile at Jinja, Uganda. PHOTO | RUPI MANGAT | NATION By EVELYN LIRRI Ethiopia has taken over leadership of the Nile Council of Ministers (Nile-COM) for the next one year, filling the rotational position that is shared by member countries of the Nile Basin. The new chair of Nile-COM […]

የአክሱም ጫፍ አቁማዳ (ደበበ ሰይፉ)

25/10/2017 ትግራይ ላከ ወሎ ጋ አበድሮኝ ብሎ አንድ ቁና ጤፍ ወሎም አፈረና የለኝም ማለቱን ባህሉን መዝለፍ ቆሌውን መንቀፍ ላከ ወደሸዋ ምናልባት ቢሰጠው ለሰው እሚተርፍ። ሸዋም አፈረና የለኝም ማለቱን ወደ ሐረር ዞረ ሐረርም መልሶ ባሌን አተኮረ ባሌም ወደአርሲ አርሲ ሲዳሞን ሲዳሞም ተክዞ፣ ግን የለኝም ብልስ ማን ያምነኛል ብሎ ወደ ጋሞ ላከ አቁማዳ ጠቅሎ። ጋሞን ብርድ መታው […]

የበፍቃዱ ሞረዳ እውነት (ሃብታሙ አያሌው)

  25/10/2017 በአንዱ ይሁን በሌላ ምክንያት በዛሬዉ የኦሮሚያ ክልል ዉስጥ ከሚገኙት አካባቢዎች ኢሉአባቦርን ያህል የስብጥር (diversity) አብነት የሚሆን አካባቢ ያለ አይመስለኝም፡፡ ተከባብሮ፣ተቻችሎ፣ ተፋቅሮ የመኖር ተምሳሌት ነዉ ኢሉአባቦር፡፡ ያደግነዉ ከሕንዶች፣ከአረቦች፣ ከሱዳኖች፣ከአማሮች፣ ኤርትራ ተወላጆች፣ ከጉራጌዎች፣ ከትግሬዎች፣ ከካፍቾ…ልጆች ጋር በፍቅርና በመከባበር ነዉ፡፡ ከኢሉ ማርና ወተት ተጋርተን፡፡ ከአባቴ ልጆች አንዷ ሙስልም ባል አግብታ የሰለመች ናት፡፡ የአንዷ ባል ጉራጌ ነዉ፡፡ሰባት […]

Former Derg aide Eshetu Alemu to go on trial for war crimes

October 25, 2017 05:16 THE HAGUE – Eshetu Alemu, a former aide to Mengistu Haile Mariam – leader of the Derg regime which saw millions killed throughout Mariam’s 17-year rule in Ethiopia – will go on trial in the Netherlands next week for allegedly committing war crimes during the regime’s rule in the late ‘70s. […]

ቅ/ሲኖዶስ: በእነዶ/ር ንጉሡ ለገሰ ለሚመራው የቤተ ክርስቲያን አንድነት ዓለም አቀፍ የዕርቀ ሰላም ኮሚቴ ጥረት ይኹንታ ሰጠ

    October 25, 2017 05:20 ሐራ ዘተዋሕዶ .በውጭ ካሉ አባቶች ጋራ ለተጀመረው ዕርቀ ሰላም ዓለም አቀፍ ኮሚቴ ተቋቋመ .ምሥረታውን አስተዋውቋል፤ ዓላማውንና ዕቅዱን ለምልአተ ጉባኤው አብራርቷል .ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ተነጋጋሪ ልኡካን መመደብ እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል .በጥቅምት መጨረሻ በኮለምበስ ኦሃዮ ከሚደረገው የውጩ ሲኖዶስ ጋራ ይወያያል .ልዩነቱ ወደ ቀኖናዊነት ሳይከፋ፣ ጥረቱን በቅንነት እንደግፍ፤ ዕድሉን እንጠቀም፤   በውጭ ከሚገኙ አባቶች ጋራ […]

ኢትዮጵያውያንን በዘር ከፋፍለው የሚያፋጁንን ጎሰኞች በአንድነት ተነስተን “በቃችሁ” እንበላቸው!!! ከኢትዮጵያ አገር-አድን የቀውጢ-ጊዜ ግብረ-ኃይል የተሰጠ መግለጫ

October 25, 2017 ኦክቶበር 25 ቀን፤ 2017 ዓ/ም አሁን ኢትዮጵያውንን የገጠመን ችግር ድንገተኛ አይደለም። ችግሩ ሰፊ፣ ከባድ፣ ለበርካታ ዓመታት በፀረ-ኢትዮጵያ ባዕዳንና አገር-በቀል የጥፋት መሣሪያዎቻቸው ጥምረት በገፍ እንድንጋተው ከተጠመቀልን መርዝ ገና ገፈቱን ነው እየቀመስን ያለነው። አንዱን ብሔረሰብ በሌላው ማስፈጀት የተጀመረውም ዛሬ አይደለም። ሕወሓት እስከዛሬ በሥልጣን ላይ ለመቆየት የቻለው ኢትዮጵያውያንን በቋንቋ የሚከፋፍል ‘ሕገ-መንግሥት’ አዘጋጅቶ በግድ በሕዝቡ ላይ […]

ያቀረባቸው የሕግ ማሻሻያዎች በመንግሥት ውድቅ የተደረጉበት ኢሠማኮ አዲስ ውሳኔ እንደሚያሳልፍ አስታወቀ

25 October 2017 ዳዊት ታዬ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) የሠራተኞችን መብት ይጋፋሉ፣ ለኢንዱስትሪ ሰላም እንቅፋት ይፈጥራሉ በማለት ቅሬታ ሲያቀርብባቸው የቆዩ የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ማሻሻያ ረቂቅ ሰነድ ያካተታቸው አንቀጾች እንዲስተካከሉ ያቀረባቸው ሐሳቦች ውድቅ መደረጋቸው እንዳሳሰበው ገለጸ፡፡ በጉዳዩ ላይ የኢሠማኮ ጠቅላይ ምክር ቤት አቋሙን የሚያሳውቅ ውሳኔ እንደሚያሳልፍም አስታወቀ፡፡ የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሣሁን ፎሎ፣ ሰኞ ጥቅምት 13 […]