ታላቁ የበይነ መረብ የተቃውሞ ትዕይንተ ሕዝብ ዕይታ

ነፃ አስተያየት April 8, 2026 Updated: April 8, 2026 ቦርከና ደስክ እውነቱ ታደሰ ለምርጫ ምዝገባ  ከመጠናቀቁ ሁለት ቀናት በፊት መጋቢት 27 ቀን 2018 ዓ.ም በግምባር ቀደምትነት በአቶ ልደቱ አያሌው አስተባባሪነት የተቋቋመው የጋራ መድረክ የሕዝባዊ እምቢተኝነትን ተልዕኮ ያነገበ ዘመኑ በአመቻቸው ቴክኖሎጂ የበይነ መረብ ትዕይንተ ሕዝብ ቀርቧል። በዚህ ፕሮግራም ለንግግር አድራጊነት የተጋበዙ 21 ሲሆኑ፥ውክልናቸው በግል እና ከዘጠኝ  በውስጣቸው […]

ኢሕአፓ ሀገር አቀፍ የተቃውሞ ሰልፍ ጠራ

አበይት ዜና April 8, 2026 Updated: April 8, 2026 ቦርከና ደስክ ቦርከና ዜና የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ ( ኢሕአፓ ) በአገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታና ሊካሄድ በታቀደው ምርጫ ዙሪያ ያለውን ጠንካራ ተቃውሞ ለመግለጽ ለሚያዝያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ታላቅ የሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ አቀረበ። “ምርጫው አምባገነንነትን የሚያጠናክር የመሸወጃ ትርዒት ነው” ሲል የገለጸው ፓርቲው፣ ሰልፉን የጠራባቸውን ዋና ዋና ምክንያቶች በመግለጫው […]

ሞልቶ በመፍሰስ ላይ ያለዉ የግፍ ጽዋና ግፈኞች በኦሮምያ

ነፃ አስተያየት April 3, 2026 Updated: April 3, 2026 ቦርከና ደስክ   ኮብራዉ ከኦሮሚያ ሀገራችን ኢትዮጵያ  ለብዙ  ሺህ  ዓመታት ሁሉንም ልጆቿን ያለምንም አድልኦና መግፋት አቅፋና ደግፋ በመያዝ በአንድነት እንዲኖሩ ያደረገች እናት ነበረቸ፡፡ ይህ በመሆኑም ጉራጌዉ፤ ትግሬዉ፤አማራዉ ወላይታዉና ሲዳማዉ ዉዘተ በንግድ፤ በመንግሥት ሥራና በመሳሰሉት ላይ በመሰማራትና አበረዉ  በመኖር አገራቸዉን ሲያበለጽጉና ሲያሳድጉ ኖራዋል፡፡ ይህ ሲሆንም  በገዥዎች ዓይን ይሆናል እንጂ  […]

ማን ይመስክር የነበረ፤ ማን ይታረም የቀጠፈ — ግልጽ ደብዳቤ ለዶ/ር አማረ ተግባሩ (ከቀድሞ 4ኛ ክ/ጦር የፖለቲካ እስረኞች )

ነፃ አስተያየት April 1, 2026 Updated: April 3, 2026 ቦርከና ደስክ ማስተካከያ ፡ ቀደም ሲል በዚህ ጽሁፍ ላይ የተጠቀምነው ፎቶግራፍ የተሳሳተ በመሆኑ ይቅርታ እየጠየቅን ጽሃፊዎቹ ካላይ ያያዝነው ፎቶግራፍ እንዲሆን ስለጠየቁ በዛ መሰረት ተስተካክሏል፡፡ ከቀድሞ 4ኛ ክ/ጦር የፖለቲካ እስረኞች አብዱልለጢፍ አባስ፣ አስተዋይ መርዕድ፣ ብርሃኑ ደኑ፣ ደረጀ ዓለማየሁ፣ ኤፍሬም ዳኜ፣ ፍቃዱ ሽፈራው፣ ግርማ ዓለማየሁ፣ ኃይለሥላሴ ወልደገሪማ፣ መላኩ በቀለ፣ መስፍን አየለ፣ ሲሳይ ታከለ፣ […]