የአዳብና ባሕል በዩኔስኮ ለማስመዝገብ ስራዎች እየተሰሩ “ናቸው” ተባለ

Friday, 20 September 2024 18:46 Written by  Administrator የአዳብና ባሕል የልጃገረዶችና ወጣት ወንዶች ጨዋታና መተጫጫ ስነ ስርዓት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምሕርት፣ የሳይንስ እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸው ተነግሯል። ዛሬ መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም. አዘጋጆቹ በቶቶት የባሕል አዳራሽ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ስነ ስርዓቱ ከመስከረም 16 እስከ ጥቅምት 5 ቀን 2017 ዓ.ም. በክስታኔ […]

ቱርክ ከሶማሊያ ጋር ያላትን ግንኙነት እያጠናከረች ያለችው ለምንድን ነው?

ከ 4 ሰአት በፊት ባለፈው ዓመት ጥር ወር ላይ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ነጻ አገርነቷን ካወጀችው ሶማሊላንድ ጋር የባሕር በር ለማግኘት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከተፈራረመች በኋላ በሶማሊያ እና በኢትዮጵያ መካከል ውጥረት ነግሷል። በዚህ ውጥረት መካከል ዋና አሸማጋይ ሆና ብቅ ያለችው ቱርክ ናት። ቱርክ እና ሶማሊያ ዓመታት የዘለቀ ጠንካራ ወዳጅነት አላቸው። ቱርክ ከአስር ዓመታት በላይ ሶማሊያ ደኅንነቷን እና […]

“እንደ ምርኮኛ ነበር የሚቆጥሩን” አገር ጥለው የተሰደዱ ጋዜጠኞች

ከ 8 ሰአት በፊት የፈረንጆቹ 2018 ከ20 ዓመታት በኋላ በኢትዮጵያ አንድም ጋዜጠኛ እስር ላይ ያልተገኘበት ዓመት ነበር። በጊዜው ኢትዮጵያ በዓለም የፕሬስ ነጻነት ዝርዝር ላይ 40 ደረጃዎችን አሻሽላ 110ኛ ሁናም ነበር። ይህን ምክንያት በማድረግም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሚያዘጋጀው የዓለም የፕሬስ ነጻነት ቀን በአዲስ አበባ ተከብሮ ነበር። ኢትዮጵያ በፕሬስ ነጻነት ሙገሳን ካገኘች አምስት ዓመታት በኋላ 54 ጋዜጠኞች […]

Fears of “coup d’etat” in the Tigray region of Ethiopia  – Borkena 22:31 

September 20, 2024 Toronto  borkena – Getachew Reda, president of Interim government of Tigray, on Thursday said “the group that undertook party congress is making moves to undertake coup d’etat ”  The faction under Getachew Reda released a statement as “TPLF central Committee” and accused the Debretsion faction of making efforts to demolish government structure in […]

Azeb Worku released after hours of detention in the capital  – Borkena 

September 20, 2024 borkena Toronto – Azeb Worku, Ethiopian Journalist and movie director, is reportedly released after hours of detention in the capital Addis Ababa. She was detained on Thursday.  It is believed that her arrest was related to a status update she shared on her social media page regarding what many observers call inhuman and horrifying demolition […]