Special Envoy for the Horn of Africa Affairs of the Foreign Ministry Xue Bing visits Tigray Region of Ethiopia – Ministry of Foreign Affairs of the People’s Republic of China 

2023-12-14 18:10 On December 12, 2023, Special Envoy for the Horn of Africa Affairs of the Foreign Ministry Xue Bing visited Mekelle, the capital of the Tigray region of Ethiopia, and met with Getachew Reda, Head of the Interim Regional Administration of Tigray regional state. Minister Counselor of the Chinese Embassy in Ethiopia Shen Qinmin was present. Xue […]

Ethiopian Prime Minister removes another state minister, makes new appointments – Borkena 

December 14, 2023 By Staff Reporter ADDIS ABABA – (BORKENA) –  Prime Minister Abiy Ahmed (Dr.) removed the State Minister of Trade of Licensing and system Section, Teshale Belihu from his position and replaced him with Fisiha Yitagesu, who served as the CEO of the Ethiopian Broadcasting Corporation, sources indicated. Fisseha Yitagesu, who was appointed as […]

Gender-Based Violence and the Tigray Conflict in Ethiopia: A Path to Accountability and Resolution – Wilson Center 10:29 

By Milkee Bekele & Torianna Eckles on December 14, 2023 AFRICA PROGRAM GENDER-BASED VIOLENCEAFRICA Ethiopia’s Tigray conflict—one of the world’s deadliest conflicts—has been characterized by a particularly dire level of gender-based violence (GBV). Throughout the two-year war, experts estimate that GBV was committed against at least 40 to 50 percent of women and girls in the Tigray, Amhara, Afar, and Oromia regions of Ethiopia. […]

ብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን በገጹ ላይ ወጥቶ የነበረው መረጃ የተሳሳተ ነው በማለት አስተባበለ

14 ታህሳስ 2023, 18:07 EAT ተሻሽሏል 14 ታህሳስ 2023, 18:07 EAT የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ከሆኑት ኧርቪን ማሲንጋ ጋር ያደረጉትን ውይይት አስመልክቶ ኮሚሽኑ በድረ-ገጹ ላይ ያወጣው መረጃ “ስህተት” በመሆኑ ከገጾቹ ላይ ማንሳቱን ለቢቢሲ ገለጸ። ኮሚሽኑ በድረ ገጹ እና የማኅበራዊ ትስስር ገጾቹ የወጣውን መረጃ በተመለከተ “ኃላፊነት በጎደለው መልኩ” መረጃውን አሰራጭተዋል […]

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከ2 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ለረሃብ መጋለጡን አስታወቀ

Wednesday, 13 December 2023 16:41 Written by  Administrator •  በትግራይ የተከሰተው ድርቅ ከ77ቱ የከፋ ነው ተባለ   •  25 ህፃናትን ጨምሮ 400 ሰዎች በረሃብ   ሞተዋል   የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር፣ በክልሉ   ከ2 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ለረሃብ መጋለጡን ያስታወቀ ሲሆን፤ እስካሁንም 23 ህጻናትን ጨምሮ 400 ሰዎች በረሃብ መሞታቸውን ጠቁሟል፡፡ በክልሉ ያጋጠመውን የድርቅ አደጋ ለመከላከል ያለመ፣ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች […]

Chinese team arrives in Tanzania to review Tazara before takeover  – LusakaTimes.com 

By  Chief Editor  – December 14, 2023 about:blank A task force from the state-run China Civil Engineering Construction Corporation (CCECC) has arrived in Dar es Salaam to conduct a comprehensive business and technical inspection of the Tanzania-Zambia Railway Authority (TAZARA) before China’s proposed takeover of the railway line. The CCECC is negotiating a concession deal […]

የአቶ ታዬ ደንደአ ባለቤት ይኖሩበት የነበረውን ቤት ለቀው እንዲወጡ መታዘዛቸውን ተናገሩ

ከ 6 ሰአት በፊት መንግሥትን ለመጣል ከሚንቀሳቀስ አማጺ ቡድን ጋር በማሴር ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ታዬ ደንደአ ቤተሰቦች ከሚኖሩበት የመንግሥት ቤት እንዲለቁ ተነገራቸው። የአቶ ታዬን ሰኞ ምሽት በፀጥታ ኃይሎች ከቤታቸው ተይዘው መወሰዳቸውን ለቢቢሲ የተናገሩት ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ አለማየሁ፣ ማክሰኞ ጠዋት የመንግሥት ቤቶችን ከሚያስተዳድረው ተቋም አስከ ሐሙስ ድረስ ቤቱን ለቀው እንዲወጡ […]

ዓለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም ፈቃደኛ ኢትዮጵያዊያንን ከየመን ወደ አዲስ አበባ ማምጣት ጀመረ

ከ 2 ሰአት በፊት ዓለም አቀፉ የስደተኞች ተቋም አይኦኤም ፈቃደኛ ኢትዮጵያዊያንን ከሰንዓ ወደ አዲስ አበባ ማምጣት መጀመሩን ገለጠ። የፈቃደኛ ሰብዓዊ ተመላሾች ፕሮግራም ብሎ የጠራው ይህ በረራ ካለፈው መስከረም በኋላ ሲካሄድ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ሕፃናት እና ሴቶችን ጨምሮ 118 ሰዎችን ያሳፈረው በረራ ሰኞ ዕለት ወደ አዲስ አበባ ያመራ ሲሆን በሺዎች ለሚቆጠሩ የመን ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ተስፋ ያጭራል […]

“በአፍሪካ የራሱ የጣት ምልክት ያለው የኢትዮጵያ የምልክት ቋንቋ”

ከ 6 ሰአት በፊት “በምልክት ቋንቋ የሚነጋገሩ ሰዎች ሲያዩ የሚያማትቡ፣ ደንግጠው የሚሸሹም ብዙዎች ናቸው” የሚለው የምልክት ቋንቋ አስተርጓሚ እና ጋዜጠኛው አማረ አያሌው ነው። ስለ ምልክት ቋንቋ እንዲሁም መስማት ስለተሳናቸው ሰዎች በብዙዎች ዘንድ ያለው ግንዛቤ አነስተኛ ከመሆኑ የተነሳ ቋንቋውን እንደ ቋንቋ ለመውሰድ የሚቸግራቸው ጥቂት አይደሉም። አማረ ግን “የኢትዮጵያ 81ኛው ቋንቋ” ይለዋል። በኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው ብሔራዊ ማኅበር […]

እስራኤል ዓለም አቀፍ ድጋፍ ብታጣ እንኳ የጋዛን ጦርነት ትገፋበታለች – የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ

ከ 5 ሰአት በፊት የእስራኤል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃገራቸው “ዓለም አቀፍ ድጋፍ ብታገኝም ባታገኝም” የጋዛ ጦርነት እንደምትገፋበት ተናገሩ። ጦርነቱ ባለበት ደረጃ የተኩስ አቁም ማለት ለሐማስ “ስጦታ” ነው ብለዋል ሚኒስትሩ ኢላይ ኮኸን። በርካታ ሰላማዊ ፍልስጤማዊያን በጦርነቱ ምክንያት መገደላቸውን እንዲሁም በጋዛ ያለው ሰብዓዊ ቀውስ ማሻቀቡን ተከትሎ እስራኤል ጫና እያደረባት ነው። ማክሰኞ ዕለት የተባበሩት መንግሥት ጠቅላይ ጉባዔ በፍጥነት […]