አምባሳደር ቶማስ ግሪን ፊልድ በትግራይ ክልል ያለው የሰብዓዊ ሁኔታ እንዳሳሰባቸው ገለፁ

ጃንዩወሪ 29, 2021 ቪኦኤ ዜና ፎቶ ፋይል፦ በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ አምባሳደር ቶማስ ግሪን ፊልድ ዋሺንግተን ዲሲ — በተባበሩት መንግሥታት የአሜሪካ አምባሳደር ቶማስ ግሪን ፊልድ በኢትዮጵያ ያላው የሰብዓዊ ሁኔታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑን መሆኑን ገለፁ። አምባሳደር ግሪንፊልድ በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳዮች ሴኔት ኮሚቴ የእጩዎች መስማት ሂደት ላይ የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ ተጠይቀው፤ “በኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ እጅግ አሳስቦኛል። ከሦስት ዓመት […]

Coronavirus – Ethiopia: COVID-19 update (29 January 2021)

Source: Ministry of Health, Ethiopia ADDIS ABABA, Ethiopia, January 30, 2021 Daily:Laboratory test: 7,011Severe cases: 228New recovered: 127New deaths: 2New cases: 771 Total:Laboratory test: 1,949,344Active cases: 12,289Total recovered: 121,987Total deaths: 2,087Total cases: 136,365

አናርጅ እናውጋ | ‹በዛን ጊዜ ለነበሩ የኢህአፓ መሪዎች እጅግ በጣም የታሪክ ተወቃሽ ናቸው! ወቃሽም ከሆንኩኝ አንዱ ነኝ› | ክፍል 2

Jan 26, 2021 አናርጅ እናውጋ | ‹በዛን ጊዜ ለነበሩ የኢህአፓ መሪዎች እጅግ በጣም የታሪክ ተወቃሽ ናቸው! ወቃሽም ከሆንኩኝ አንዱ ነኝ› | ክፍል 2 S02 E012.2 | አናርጅ እናውጋ | ‹ለመድረስ መዋሸት ያስፈልጋል… መዋሸትማ እኔም አያቅተኝም ብዬ አንድ ድርሰት ፃፍኩ› | ክፍል 1 Jan 26, 2021 አናርጅ እናውጋ | ‹ለመድረስ መዋሸት ያስፈልጋል… መዋሸትማ እኔም አያቅተኝም ብዬ […]

ኢሶዴፓ ከኦፌኮ ጋር ባለመስማማቱ ከመድረክ መውጣቱን አስታወቀ

January 29, 2021 ጃንዩወሪ 30, 2021 ፀሐይ ዳምጠው ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አዲስ አበባ — ኢሶዴፓ የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ /ኢሶዴፓ/ እራሱን ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ /መድረክ/ ማግለሉን አስታወቀ ። የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ለአሜሪካ ድምፅ እንደገለፁት ኢሶዴፓ ከኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ኦፌኮ ጋር በአቋም ልዩነት ምክንያት ከመድረክ ወጥቷል ብለዋል። ኢሶዴፓ ከኦፌኮ ጋር ባለመስማማቱ ከመድረክ መውጣቱን በተመለከተ […]

የአማራ ክልል መንግሥት ሰንደቅ ዓላማ – ቪኦኤ /አማርኛ

ጃንዩወሪ 29, 2021 መስፍን አራጌ ፎቶ ፋይል፦ ባህር ዳር ደሴ — የአማራ ክልል መንግሥት ከሁለት አሥርት ዓመታት በላይ ሲጠቀምበት የነበረውን የክልሉን ሰንደቅ ዓላማ ሊቀይር እንደሆነ ፍንጭ ተሰጥቷል። ሰንደቅ ዓላማው የሚቀየርበት ጊዜና የሰንደቅ ዓላማው ዓይነት ከህዝብ ጋር ውይይት ከተደረገ በኋላ የሚወሰን መሆኑን የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች አስታውቋል። ለዝርዝሩ ሙሉ ዘገባውን ከዚህ ያድምጡ። የአማራ ክልል መንግሥት ሰንደቅ ዓላማ […]