በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት 565 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ17 ሰዎች ህይወት አልፏል።
August 9, 202 በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,035 የላብራቶሪ ምርመራ 565 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ17 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ 499 ሰዎች አገግመዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 22,818 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 407 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 10,206 ናቸው።
አውድማ – August 7, 2020 | አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና አዲስ አበባ

August 7, 2020
ከኦሮሚያው ጥፋት ጀርባ የተቀነባበረው ሴራ ምንድን ነው?

August 8, 2020
በኦሮሚያ ስለተከሰተው ክስተት የፈንቅል እና የቄሮ አባላት ምን አሉ?

August 8, 2020
ባለፉት 24 ሰዓት 801 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ10 ሰዎች ህይወት አልፏል።

August 8, 2020 ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 10,919 የላብራቶሪ ምርመራ 801 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ10 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ 292 ሰዎች አገግመዋል።
አውድማ – August 8, 2020 | “መንግስት የአማራን ሕዝብ ከጥቃት መከላከል አልቻለም”

August 8, 2020 Source: https://abbaymedia.info/%E1%8A%A0%E1%8B%8D%E1%8B%B5%E1%88%9B-august-8-2020/
የኦሮምያ ክልል ባለስልጣን በዓለም ዓቀፍ ወንጀል መጠየቅ አለባቸው -በኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ላይ በአሰበ ተፈሪ ፣መኢሶ እና የአሰቦት የደረሰው ጭፍጨፋ (ቪድዮ)

August 9, 2020 Source: https://www.gudayachn.com/2020/08/blog-post_8.html Saturday, August 8, 2020 የኦሮምያ ክልል ባለስልጣን በዓለም ዓቀፍ ወንጀል መጠየቅ አለባቸው -በኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች ላይ በአሰበ ተፈሪ ፣መኢሶ እና የአሰቦት የደረሰው ጭፍጨፋ (ቪድዮ) – እንጨት ሸጠው ያሳደጉ እናቷን ልትረዳ በባህር በኩል አረብ ሀገር ደርሳ ያፈራችውን ንብረት እንዴት እንዳወደሙት፣ – እራሱን ለማዳን ወደ ፖሊስ ጣብያ ሸሽቶ ሲሄድ ፖሊሶቹ እራሳቸው የገደሉት፣ – […]
ብትወዱም ባትወዱም ቄሮን የፈጠረው ኦህዴድ ነው። ……ሰልፍ ስናስወጣም ስንበትንም የነበርን እኛ ነን። – ሽመልስ አብዲሳ

2020-08-08
ባለፉት 24 ሰዓት 552 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ15 ሰዎች ህይወት አልፏል- 388 ሰዎች አገግመዋል።

August 7, 202 ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,203 የላብራቶሪ ምርመራ 552 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ15 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 388 ሰዎች አገግመዋል።
የአባይ ውሃ ለእስራኤል ተላልፎ መሸጡ በቪዲዮ ማስረጃ ተጋለጠ – ስዩም ተሾመ

August 7, 2020