በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ከ55 ሺህ በላይ ሆነ

ባለፉት 24 ሰዓታት ለ 20 ሺህ 778 ሰዎች በተደረገው ምርመራ 804 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በዚህም መሰረት በአጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር 55 ሺህ 213 አድርሶታል። የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጋራ በሚያወጡት ዕለታዊ መግለጫ መሰረት 10 ሰዎች በዛሬው ዕለት መሞታቸው ተገልጿል። አገሪቱ በኮሮናቫይረስ ያጣቻቸው ዜጎች ቁጥርም 856 ሆኗል። ከዚህም በተጨማሪ 380 ሰዎች ማገገማቸው […]

በእሳት ፡ ጨዋታ ።

የኢትዮጵያውያን  ፡  ሀገራዊ  ፡  ሥልጡንሕዝባዊ  ፡  አንድነት  ። Ethiopians\’ Citizen Democratic Union | Union Citoyenne Démocratique des Éthiopiens www.slttunhzb.netsh1@ttomar.net ዜመ_ኢ-1_20121221_ዐማርኛ ዜና ፡ መግለጫ ። በእሳት ፡ ጨዋታ ። ለንደን ፥ ነሐሴ ፡ 21 ፡ ቀን ፥ 2012 ፡ ዓ.ም. ። የአፍሪቃ ፡ ኅብረት ፡ «በ2012 ፡ ዓ.ም. ፡ የጠመንጃን ፡ ድምፅ ፡ ከአፍሪቃ ፡ ምድር ፡ ማጥፋት» ፡ በሚል ፡ መሪ ፡ ቃል ፥ በመላ፟ ፡ አፍሪቃ ፡ ሰላምን ፡ የማስፈን ፡ ዐላማውን ፡ ዐልሞ ፡ በሚጣጣርበት ፡ በዚህ ፡ ወቅት ፥ የአፍሪቃ ፡ አለኝታና ፡ መዲና ፡ የኾነችዪቱ ፡ ኢትዮጵያ ፥ በ2012 ፡ ዓ.ም. ፡ በፀረ ፡ ሀገራዊ ፡ (ፀረ ፡ […]

የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባቶች የመጨረሻ የሙከራ ደረጃ ላይ መድረሳቸው ተገለፀ

Source: https://amharic.voanews.com/a/covid-vaccine-9-2-2020/5568071.html https://gdb.voanews.com/082474A9-7F6B-4F04-A78D-DA97477270E6_cx0_cy4_cw0_w800_h450.jpg መስከረም 02, 2020 ቪኦኤ ዜና ፎቶ ፋይል Print ዋሺንግተን ዲሲ — ሙከራ ላይ ያሉ በርካታ የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባቶች የመጨረሻ የሙከራ ደረጃ ላይ መድረሳቸውን በክትባቶቹ ሥራ አመራር ውስጥ ያሉ ባለሥልጣናት ገለፁ። የእንግሊዝ እና የስዊድን የመድሃኒት ኩባኒያው አስትራዜኔካ ሰኞ ባወጣው መግለጫ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የሚከናወነው የክትባቱ የመጨረሻ ሙከራ ከተለያዩ ዘሮች ብሄሮችና መልክዓ ምድራዊ አካባቢዎች በተውጣጡ […]

የጣና ተቆርቋሪ ወጣቶች ስለጣና

መስከረም 03, 2020 አስቴር ምስጋናው ፎቶ ፋይል ባህር ዳር — “በጣና ሃይቅ ላይ የተከሰተው የእንቦጭ አረም አሁንም ለሃይቅ ስጋት ሆኗል” ይላሉ የጣና ተቆርቅሪ ወጣቶች። በአሜሪካና በአውሮፓ የሚኖሩ ትውልደ – ኢትዮጵያን የጣና ተቆርቋሪዎችም አሁንም ለእቦጭ ማስወገጃ የሚውል ማሽን እየገዙ ወደ ስፍራው ይልካሉ። ሰሞኑን ከ5.8 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገዛማሽን ባህርዳር ደርሷል። የጣና ሃይቅና ሌሎች የውሃአካላት ልማትና […]

የቅዱስ ሲኖዶሱ መግለጫ እንዲሁም ዘመድኩንና ዘበነ ሲመዘኑ

September 3, 2020 – Mereja.com መጋቢ ስርዓት ጌታቸው ዘለቀ ከኒውአርክ፣ ኒውጀርሲ በሚስያስተላልፉት ብስራተ ገብርኤል ቴሌቪዥን ላይ            ቀሲስ አስተርአየጽጌ በውይይት መልክ ያቀረቡን መልዕክት አቅርበንላችኋል። በዚህ አጋጣሚ መጋቢ ስርዓት ጌታቸው ዘለቀ በሚያስተላልፉ መርኃግብር ለቤተክርስቲያን እጅግ ጠቃሚ የሆኑ አንገብጋቢ ጉዳዮችን እያነሱ ምዕመናን ግንዛቤያቸውን እንዲያዳብሩ የሚያደርጉት አስተዋጽኦ የሚደገፍና የሚበረታታ ነው።

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1,105 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲያዙ የ18 ሰዎች ህይወት አልፏል

September 2, 2020 በኢትዮጵያ ተጨማሪ 1,105 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲያዙ የ18 ሰዎች ህይወት አልፏል! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 21,360 የላብራቶሪ ምርመራ 1,105 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ18 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 416 ሰዎች አገግመዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 54,409 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 846 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ […]

የትግራይ ክልል የመራጮች ምዝገባ ተጠናቀቀ

ነሐሴ 31, 2020 ሙሉጌታ አጽብሃ መቀሌ መቀሌ — ከሁለት ነጥብ ስድስት ሚልዮን በላይ መራጮች ለመመዝገብ ታቅዶ ከሁለት ነጥብ ሰባት ሚልዮን በላይ መራጮች መመዝገባቸው የተነገረበት ትግራይ ክልል ውስጥ ይካሄዳል ለተባለው ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ትናንት ተጠናቋል። የምርጫው ዝግጅት እየተካሄደ ያለው ኮሮናቫይረስን ለመከላከል ከሚደረግ ጥንቃቄ ጋር መሆኑንም ክልሉ ያቋቋመው የምርጫ ኮሚሽን አስታውቋል። በአንድ አንድ የክልሉ አካባቢዎች ምዝገባው በግዳጅ ሲካሄደ […]