“በኢትዮጵያና ግብፅ መካከል የሚያመዝነው አለመተማመን ነው” – ዶ/ር አዲሱ ላሽተው

June 5, 2020 Source: https://tracking.feedpress.it/link/17593/13604891https://tracking.feedpress.it/link/17593/13604892/amharic_a45940b5-ab93-4fe3-9a58-014d4e18fa26.mp3 ዶ/ር አዲሱ ላሽተው – በብሩኪንግስ ኢንስቲትዩሽን ተመራማሪ ናቸው። የታላቁ ሕዳሴ ግንባታ በአፍሪካ ቀንድና አካባቢው ስለሚያበረክታቸው ትሩፋቶች ይናገራሉ።  

You can’t fight pandemics without power—electric power – Brookings Institution 11:50

Rob Fetter, Anthony Fuller, Jem Porcaro, and Cyrus Sinai Friday, June 5, 2020 Future Development Last week’s U.N.-sponsored report on tracking Sustainable Development Goal 7 brought some good news. The number of people without access to electricity has fallen from 1.2 billion in 2010 to 789 million in 2018. But the report also noted that […]

News: Rare protests in Tigray region remain on and off

June 3, 2020 Source: http://addisstandard.com By Zecharias Zelalem @ZekuZelalem Addis Abeba, June 03/2020 – Residents of some towns in Ethiopia’s Tigray continued taking part in an on and off streets protests over the past two weeks accused the regional government of refusing to address a host of grievances. The protests rallies are taking place despite […]

ትግራይ ዛሬ በአረና ግምገማ

VOA Amharic ሰኔ 02, 2020 ሰሎሞን አባተ የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረሥላሴ አጋሩ ዋሺንግተን ዲሲ — የትግራይ ሕዝብ ባለበት የድኅነት ክብደት ከማንኛውም ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የባሰ ነው ሲሉ የአረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ለሉዓላዊነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አምዶም ገብረሥላሴ ተናግረዋል። አቶ አምዶም ግንቦት 21/2012 ዓ.ም. ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ […]

“ሜክሲኮ ለዓለም በቆሎን እንደሰጠች፤ ኢትዮጵያ ማሽላን ለዓለም አበርክታለች” – ዶ/ር ረጋሳ ፈይሳ

June 1, 2020 Source: https://tracking.feedpress.it/link/17593/13590649https://tracking.feedpress.it/link/17593/13590650/amharic_25c6a495-45c4-4f7b-82e7-8b1b62357f75.mp3 ዶ/ር ረጋሳ ፈይሳ – የተቀናጀ የግብርና ብዝሃ ሕይወት ልማትና የዘር ዋስትና ፕሮግራም መሥራችና ዳይሬክተር።

“ግድቡ የኛ ነው” የኢትዮጵያውያን ድምፅ

June 1, 2020 Source: https://tracking.feedpress.it/link/17593/13590970https://tracking.feedpress.it/link/17593/13590971/amharic_52399233-8ca4-4832-9405-649e92eb9cb3.mp3 ዲያቆን ዮሴፍ ተፈሪ – የኢትዮጵያውያን – አሜሪካውያን ዜጎች ምክር ቤት ሰብሳቢና “ግድቡ የኛ ነው” አስተባባሪ፣ ወ/ት ሚሚ ወልደዮሐንስና አቶ ወንድማገኘሁ አዲስ – የፅናት ለኢትዮጵያ አገር ወዳዶች ማኅበር አባላትና “ግድቡ የኛ ነው” አስተባባሪዎች።